602
Subscribers
No data24 hours
-57 days
-1230 days
Posts Archive
602
የተሰጠህን መልካሙን ዐደራ በእኛ ውስጥ በሚኖረው በመንፈስ ቅዱስ ጠብቅ።
2 ጢሞቴዎስ 1፥14
ኦ መንፈስ ቅዱስ ለእያንዳንዱ ነገሬ ታስፈልገኛለህ🥺❤️🔥
602
የጠየከው ጉዳይ ፍቃዱ ያለበት እንዲሁም የሚያስፈልግክ ከሆነ አትጠራጠር እግዚአብሔር ይሰጠል ይገርመሃል እንደው የጠየከህ ጉዳይ ረስተህ እንኳን ቢሆን ድንገት surprise ያደርግሃል። በምንም ሁኔታ ውስጥ አምላክ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው🙏
602
የጠየከው ጉዳይ ፍቃዱ ያለበት እንዲሁም የሚያስፈልግክ ከሆነ አትጠራጠር እግዚአብሔር ይሰጠል ይገርመሃል እንደው የጠየከህ ጉዳይ ረስተህ እንኳን ቢሆን ድንገት surprise ያደርግሃል። በምንም ሁኔታ ውስጥ አምላክ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው🙏
602
Repost from N/a
📔ርዕስ፦ የመፅሐፍ ቅዱስ ማብራሪ
👤ጸሐፊ፦ የአለማችን ትላልቅ የመፅሐፍ ቅዱስ ምሁራን
🗣ትርጉም፦ የሀገራችን ታዋቂ የመፅሐፍ ተርጓሚዎች እና የመፅሐፍ ቅዱስ ምሁራን
📑የገጽ ብዛት፦ 1763
💾መጠን፦ 78.4 MB
📝 ይዘት፦ በተናጥል የነበረው የብሉይ እና የአዲስ ኪዳን ማብራሪያ በአንድነት
602
Repost from N/a
📔ርዕስ፦ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከማጥኛ ጽሑፍ ጋር
👤ጸሐፊ፦
🗣ትርጉም፦
📑የገጽ ብዛት፦
💾መጠን፦ 200.4 MB
📝 ይዘት፦
602
👉መፀለይ እግዚአብሔር ላይ ጥገኛ መሆን ነው ያለ እግዚአብሔር ምንም ማድረግ አልችልም ማለት ነው ።
👉አለመፀለይ እግዚአብሔር ላይ ትቢተኛ መሆን ነው ነገሮችን በራሴ እወጣለው ማለት ነው።
602
Repost from Servant Of God Natnael🔥🔥
የማይፀልይ ሰው ዘር ሳይዘራ ምርት እንደሚጠብቅ ገበሬ ነው ።
የ ማይፀልይ ሰው የራሱን ፍቃድ እና ነፃነት ለሰይጣን አሳልፎ የሚሰጥ ነው።
ክርስቲያን ይፀልያል🙏
602
Repost from N/a
🚨መንፈሳዊ ድካም
ገንዘብን መውደድ ነው
🚨ገንዘብ ወዳድነት ከህይወቱ ካልተነሳ ገንዘብ ለማግኘት ሲያጭበረብር አለማየት አትችሉም
🗣ምን ልላቹ ፈልጌ ነው አለመፀለይ ና ቸርች መቅረት ወይም Bible አለማንበብ አይደለም መንፈሳዊ ድካም አነዚህ ነገሮች በሙሉ የመንፈሳዊ ድካም ውጤቶች ወይም ፍሬዎች ናቸው😱 ለነዚህ ነገሮች መፈጠር ምክንያት የሆነ አንድ ስር አለ እርሱም🤔...... መንፈሳዊ ርሀብ ማጣት ነው
🫵 አንድ ክርስቲያን ለጌታ ያለው ናፍቆትና ረሀብ ካጣ በህይወቱ አነዚህ ፍሬዎች መታየታቸው አይቀርም ስለዚህ እንዲህ ልበላቹ
መንፈሳዊ ርሀብ አለመኖር የመንፈሳዊ ድካም ስር ነው📖መፅሐፍ ገንዘብን💵 መውደድ የሀጢአት ስር ነው ይላል ይህ ማለት ደግሞ ገንዘብን መውደድ ፍሬዎች አሉት ማለት ነው ✅አንድ ሰው ገንዘብን ከመውደዱ የተነሳ ሙሰኛ ሲሆን ልታዩት ትችላላችሁ ምናልባት ለገንዘብ ብሎ ሰው ሲገድል ወይም ደግሞ ሲሰርቅ ልታዩት ትችላላችሁ ነገር ግን ያን ሰው አትስረቅ አትግደል አታጭበርብር ካላቹት ተሳስታችኋል ምክንያቱም እነዚህ ሁሉ የአንድ ነገር ውጤት ወይም ፍሬ ናቸው እርሱም
መንፈሳዊ ርሀብ አለመኖር የመንፈሳዊ ድካም ስር ነውshare & join 👇👇👇👇👇 https://t.me/Anointedyouth https://t.me/Anointedyouth 👆👆👆👆👆
602
ዕብራውያን 11
32 እንግዲህ ምን እላለሁ? ስለ ጌዴዎንና ስለ ባርቅ ስለ ሶምሶንም ስለ ዮፍታሔም ስለ ዳዊትና ስለ ሳሙኤልም ስለ ነቢያትም እንዳልተርክ ጊዜ ያጥርብኛልና።
33 እነርሱ በእምነት መንግሥታትን ድል ነሡ፥ ጽድቅን አደረጉ፥ የተሰጠውን የተስፋ ቃል አገኙ፥
34 የአንበሶችን አፍ ዘጉ፥ የእሳትን ኃይል አጠፉ፥ ከሰይፍ ስለት አመለጡ፥ ከድካማቸው በረቱ፥ በጦርነት ኃይለኞች ሆኑ፥ የባዕድ ጭፍሮችን አባረሩ።
35 ሴቶች ሙታናቸውን በትንሣኤ ተቀበሉ፤ ሌሎችም መዳንን ሳይቀበሉ የሚበልጠውን ትንሣኤ እንዲያገኙ እስከ ሞት ድረስ ተደበደቡ፤
36 ሌሎችም መዘበቻ በመሆንና በመገረፍ ከዚህም በላይ በእስራትና በወኅኒ ተፈተኑ፤
37፤ በድንጋይ ተወግረው ሞቱ፥ ተፈተኑ፥ በመጋዝ ተሰነጠቁ፥ በሰይፍ ተገድለው ሞቱ፥ ሁሉን እያጡ መከራን እየተቀበሉ እየተጨነቁ የበግና የፍየል ሌጦ ለብሰው ዞሩ፤
38፤ ዓለም አልተገባቸውምና በምድረ በዳና በተራራ፥ በዋሻና በምድር ጕድጓድ ተቅበዘበዙ።
39-40፤ እነዚህም ሁሉ በእምነታቸው ተመስክሮላቸው ሳሉ የተሰጠውን የተስፋ ቃል አላገኙም፥ ያለ እኛ ፍጹማን እንዳይሆኑ እግዚአብሔር ስለ እኛ አንዳች የሚበልጥ ነገርን አስቀድሞ አይቶ ነበርና።
ዕብራውያን 12
1-2፤ እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።
602
መዝሙር 106 (Psalms)
15፤ የለመኑትንም ሰጣቸው፤ ለነፍሳቸው ግን ክሳትን ላከ።
የነብስ ፈሳሃ እግዚአብሔር ነው ።
እግዚአብሔር ሁሉን ሰቷቹ ራሱን አያከልክለቹ ።
ሁሉ ይቅርና አንታ ወል ከቤቴ ።
https://t.me/robhot
https://t.me/robhot
