en
Feedback
Kolfe P.P - ብልፅግና

Kolfe P.P - ብልፅግና

Open in Telegram
1 671
Subscribers
No data24 hours
-177 days
-8030 days
Posts Archive
ሰላም በመፈለግ ብቻ ሳይሆን በተግባር ለመስራት በመጣር የሚመጣ ውጤት ነው። መልካም ቀን ይሁንለዎ! @Kolfe Prosperity Party - ብልፅግና
ሰላም በመፈለግ ብቻ ሳይሆን በተግባር ለመስራት በመጣር የሚመጣ ውጤት ነው። መልካም ቀን ይሁንለዎ! @Kolfe Prosperity Party - ብልፅግና

በሀገር ብልፅግና ውስጥ ሁላችንም ድርሻ አለን። ቁም ነገሩ ሁላችንም የድርሻችንን ተወጥተናል ወይ ነው። ሁሉም የድርሻውን ሲወጣ ልማት ይፋጠናል፤ አብሮነት ይጠናከራል፤ ፅንፈኝነት ይከስማል፤ ዘላቂ ሰላ
በሀገር ብልፅግና ውስጥ ሁላችንም ድርሻ አለን። ቁም ነገሩ ሁላችንም የድርሻችንን ተወጥተናል ወይ ነው። ሁሉም የድርሻውን ሲወጣ ልማት ይፋጠናል፤ አብሮነት ይጠናከራል፤ ፅንፈኝነት ይከስማል፤ ዘላቂ ሰላም አረጋግጠን የበለፀገች ኢትዮጵያን እውን ማድረግ ይቻለናል። መልካም ቀን ይሁንለዎ! @Kolfe Prosperity Party-ብልፅግና

ለመበልፀግ የልጆቿን ጠንክሮ መስራት እንጂ ሌላው ሁሉ የተሟላላት ሀገር ኢትዮጵያ! በዘጠና ቀናት በርካታ ተግባራት ተፈፅመዋል። ዘጠና ቀናት መፍጠር እና መፍጠን በተግባር የታየበት ብዙ ጉዳዮችን የፈፀ
ለመበልፀግ የልጆቿን ጠንክሮ መስራት እንጂ ሌላው ሁሉ የተሟላላት ሀገር ኢትዮጵያ! በዘጠና ቀናት በርካታ ተግባራት ተፈፅመዋል። ዘጠና ቀናት መፍጠር እና መፍጠን በተግባር የታየበት ብዙ ጉዳዮችን የፈፀምንበት ነው። በሌማት ትሩፋት፣ በበጎ ፍቃድ፣ በአገልግሎት አሰጣጥ፣ በፕሮጀክት ጀምሮ ፈጥኖ በማጠናቀቅ፣ አካባቢን በማስዋብ የሰራናቸው በርካታ ስራዎች ከፈጠንን ማሳካት የማንችለው እንደሌለ ነው። ሁላችንም ኢትዮጵያን ለማበልፀግ በጋራ እንትጋ። መልካም ቀን ይሁንለዎ! @Kolfe Prosperity Party-ብልፅግና

የሌማት ትሩፋት ባለችን ትንሽ ቦታ ብሎም በእቃ ላይ አምርተን ጤናማ እና ትኩስ ምግብ የማገኘት ጉዳይ ነው። የእኛ ማምረት የምርት አቅርቦትን ይጨምራል። ለገበያ መረጋጋት አስተዋፅኦ ያበረክታል። ያለን
የሌማት ትሩፋት ባለችን ትንሽ ቦታ ብሎም በእቃ ላይ አምርተን ጤናማ እና ትኩስ ምግብ የማገኘት ጉዳይ ነው። የእኛ ማምረት የምርት አቅርቦትን ይጨምራል። ለገበያ መረጋጋት አስተዋፅኦ ያበረክታል። ያለንን አቅም ሳንንቅ ባለን ቦታ እናምርት። ሁላችንም ኃላፊነታችንን በመወጣት የሀገር ብልፅግናን እናፋጥን። መልካም ቀን ይሁንለዎ! @Kolfe Prosperity Party-ብልፅግና

በአንድ ቀን 500 ሚሊዮን ችግኞችን መትከል በአለም ላይ ያልተቻለውን ችሎ በማሳየት ዳግም አድዋን ለልጆቻችን የመፃፍ ጉዳይ ነው። የዘመናችን አድዋ ድህነትን ድል አድርጎ ብልፅግናን እውን አድርጎ ለአ
በአንድ ቀን 500 ሚሊዮን ችግኞችን መትከል በአለም ላይ ያልተቻለውን ችሎ በማሳየት ዳግም አድዋን ለልጆቻችን የመፃፍ ጉዳይ ነው። የዘመናችን አድዋ ድህነትን ድል አድርጎ ብልፅግናን እውን አድርጎ ለአለም የሚተርፍ ስራ መስራት መቻል ነው። የድህነት ማሸነፊያ የብልፅግና እውን ማድረጊያ አንዱ መንገድ አረንጓዴ አሻራ ነው። ሀምሌ 10 ማንም የማይቀርበት ቀጠሮ 500 ሚሊዮን ችግኞች ዛሬ ለነገው ይተከላሉ። ኢትዮጵያዊያን ተባብረን የምናሳካው እቅዳችን ነው እንዘጋጅ ሀምሌ 10 አሻራችንን እናሳርፋለን። መልካም ቀን ይሁንለዎ @Kolfe Prosperity Party-ብልፅግና

የጋራ ጉዳይ እንዲፈጠር ሚዲያ የማይተካ ሚና አለው። ፍላጎታችን እውን እንዲሆን በሁሉም የሚዲያ አማራጮች ላይ የሚያግባቡንን ሀሳብ እንዝራ። መልካም ቀን ይሁንለዎ! @Kolfe Prosperity Part
የጋራ ጉዳይ እንዲፈጠር ሚዲያ የማይተካ ሚና አለው። ፍላጎታችን እውን እንዲሆን በሁሉም የሚዲያ አማራጮች ላይ የሚያግባቡንን ሀሳብ እንዝራ። መልካም ቀን ይሁንለዎ! @Kolfe Prosperity Party-ብልፅግና

መረጃ ‼ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የኑሮ ውድነቱ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የከተማችን ነዋሪዎች ላይ የሚያሳድረውን ጫና ለመቀነስ የቤት ኪራይ ጭማሪ እንዳይደረግ በተለያዩ ተከታታይ ጊዜያት ውሳ
መረጃ ‼ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የኑሮ ውድነቱ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የከተማችን ነዋሪዎች ላይ የሚያሳድረውን ጫና ለመቀነስ የቤት ኪራይ ጭማሪ እንዳይደረግ በተለያዩ ተከታታይ ጊዜያት ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል። አሁንም በግል ከሚደረግ ስምምነት ውጪ ማንኛውም አከራይ ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት የቤት ኪራይ ጭማሪ ማድረግ እንዲሁም ተከራይ ማስወጣት የማይቻል መሆኑን እናሳውቃለን! የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሐምሌ 2015 ዓ.ም

ዛሬን እየኖርን ያለነው ትናንት ላይ ሆነው ለነገ ብለው በአስቀመጡልን አሻራ ነው። የዛሬዎቹ እኛ ደግሞ ለነገዎቹ አሻራ ማስቀመጣችን ግድ ይለናል። መልካም ቀን ይሁንለዎ! @Kolfe Prosperity
ዛሬን እየኖርን ያለነው ትናንት ላይ ሆነው ለነገ ብለው በአስቀመጡልን አሻራ ነው። የዛሬዎቹ እኛ ደግሞ ለነገዎቹ አሻራ ማስቀመጣችን ግድ ይለናል። መልካም ቀን ይሁንለዎ! @Kolfe Prosperity Party-ብልፅግና

ኢትዮጵያ የሀይል ምንጫ ታዳሽ ሀይል ነው። ታዳሽ ሀይል አማራጭ የሚጠቀም ደግሞ አረንጓዴ አሻራ የማይነጥፍ ወቅቱን የጠበቀ የተስተካከለ ዝናብ እንድኖር በማድረግ ተፈጥሮ ኡደቷን ጠብቃ እንድትቀጥል ያደ
ኢትዮጵያ የሀይል ምንጫ ታዳሽ ሀይል ነው። ታዳሽ ሀይል አማራጭ የሚጠቀም ደግሞ አረንጓዴ አሻራ የማይነጥፍ ወቅቱን የጠበቀ የተስተካከለ ዝናብ እንድኖር በማድረግ ተፈጥሮ ኡደቷን ጠብቃ እንድትቀጥል ያደርጋል። የበረሃማነት መስፋፋትን የሚያጠፋ፣ የድርቅ መከሰትን የሚያስቀር የንፁህ አየር ምንጭ የአረንጓዴ አሻራ ውጤት ነው። መልካም ቀን ይሁንለዎ! @Kolfe Prosperity Party-ብልፅግና

ሀገር በትውልድ ቅብብሎሽ ትገነባለች። የዛሬ ስራ ለነገ ትወልድ መነሻ ነው። በአንድ ጊዜ በአንድ ጀንበር ሀገር ተገንብታ አትጠናቀቅም። ዛሬን ለልጅ ልጆቻችን እንድተርፍ የምንሰራ ከሆነ መሠረቱ ያማረ
ሀገር በትውልድ ቅብብሎሽ ትገነባለች። የዛሬ ስራ ለነገ ትወልድ መነሻ ነው። በአንድ ጊዜ በአንድ ጀንበር ሀገር ተገንብታ አትጠናቀቅም። ዛሬን ለልጅ ልጆቻችን እንድተርፍ የምንሰራ ከሆነ መሠረቱ ያማረ ግንባታ እናደርጋለን። ዛሬን ብቻ አስበን ከሰራን ልጆቻችን እንደገና የመስራት እዳ ይኖርባቸዋል። የመደመር ትውልድ እዳን ሳይሆን ወረትን ለትውልድ ያሻግራል። መሠረቱ ያማረ የሀገር ግንባታን በማካሄድ ትውልዱ እያሳደገው እያሳመረው እንድሄድ ይሰራል። ሁላችንም በተሰለፍንበት ለትውልድ የሚተርፍ አሻራ እናስቀምጥ! መልካም ቀን ይሁንለዎ! @Kolfe Prosperity Party-ብልፅግና

"አረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር ኢትዮጵያዊያን ተግተው ያሳኩት ድል ነው።" ጠ/ሚኒስተር ዶ/ር አብይ አህመድ መልካም ቀን ይሁንለዎ! @Kolfe Prosperity Party-ብልፅግና
"አረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር ኢትዮጵያዊያን ተግተው ያሳኩት ድል ነው።" ጠ/ሚኒስተር ዶ/ር አብይ አህመድ መልካም ቀን ይሁንለዎ! @Kolfe Prosperity Party-ብልፅግና

"ኢትዮጵያዊያን በዓባይ ግድብ ስራ ላይ ከፍተኛውን የአየር ፀባይ ተቋቁመው ለገቢና ለክፍያ ሳይሆን ከልብ በመነጨ አገራዊ ስሜት በሚያስደንቅ ትጋት እየሰሩ ያሉ ዜጎችን አመሰግናለሁ።" ጠቅላይ ሚኒስትር
"ኢትዮጵያዊያን በዓባይ ግድብ ስራ ላይ ከፍተኛውን የአየር ፀባይ ተቋቁመው ለገቢና ለክፍያ ሳይሆን ከልብ በመነጨ አገራዊ ስሜት በሚያስደንቅ ትጋት እየሰሩ ያሉ ዜጎችን አመሰግናለሁ።" ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ

"ሰላም በነጻ የሚገኝ አይደለም፤ አዎንታዊ አመለካከትና ስራ ይፈልጋል።" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ @Kolfe Prosperity Party-ብልፅግና
"ሰላም በነጻ የሚገኝ አይደለም፤ አዎንታዊ አመለካከትና ስራ ይፈልጋል።" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ @Kolfe Prosperity Party-ብልፅግና

በጎ ፍቃደኝነት የመንፈስ እርካታን ያጎናፅፋል። በጎ ፍቃደኛ ለመሆን የገንዘብ ሀብታምነትን አይጠይቅም የልብ ቀናነትን የአእምሮ ሀብታምነትን እንጂ ። ለመስጠት ሰው መሆን በቂ ነው። ክረምቱን የአረጋዊ
በጎ ፍቃደኝነት የመንፈስ እርካታን ያጎናፅፋል። በጎ ፍቃደኛ ለመሆን የገንዘብ ሀብታምነትን አይጠይቅም የልብ ቀናነትን የአእምሮ ሀብታምነትን እንጂ ። ለመስጠት ሰው መሆን በቂ ነው። ክረምቱን የአረጋዊያንንና አቅመ ደካሞችን ቤት በማደስ፣ የተራፊክ መብራት የእግረኛ መንገድ ላይ በማስተባበር፣ ታናናሾቻችንን በማስተማር፣ ደም በመለገስና በማስለገስ፣ የተገራ ሀሳብ በማህበራዊ ሚዲያው በመስራት፣ ችግኝ በመትከል፣ ወንድማማችነትን/ እህትማማችነትን በማጠናከር ለሀገር ለወገን አለኝታነታችንን በተግባር እናረጋግጥ። መልካም ቀን ይሁንለዎ @Kolfe Prosperity Party-ብልፅግና

የነገ አሻራ ዛሬ ይቀመጣል። ዛሬ ያልተጀመረ መሠረት ነገ ህንፃ ሆኖ ልናየው አንችልም።ወደላይ ከፍ ብሎ የሚገነባ ህንፃ መሠረቱ ወደታች በጣም ዝቅ ብሎ ነው። ዝቅ ብለህ በምትቆፍር ሰዓት የምትሰራውን
የነገ አሻራ ዛሬ ይቀመጣል። ዛሬ ያልተጀመረ መሠረት ነገ ህንፃ ሆኖ ልናየው አንችልም።ወደላይ ከፍ ብሎ የሚገነባ ህንፃ መሠረቱ ወደታች በጣም ዝቅ ብሎ ነው። ዝቅ ብለህ በምትቆፍር ሰዓት የምትሰራውን የሚገነዘቡ ጥቂቶች ናቸው። ወደከፍታው መውጣት ሲጀምር ግን አንጋጦ የሚያየው ብዙ ነው። ዛሬ የተነሳህበት ወለል ምናልባት ዝቅ ያለ ከሆነ መሠረቱን አሳምረህ ከፍ ብሎ እንድገነባ አሻራ እድታስቀምጥ እድሉን እያገኘህ ይሆናል። መልካም ቀን ይሁንለዎ! @Kolfe Prosperity Party-ብልፅግና

"የ#አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እያንዳንዱን የሀገሪቱን ጥግ ለመሸፈን ያለመ ነው። ዛሬ በደቡብ ኦሞ ዞን ኝአንጋቶም ወረዳ ዐሻራችንን አሳርፈናል። በእንደዚህ ዓይነት አካባቢ የምናደርገው ጥረት የድር
+7
"የ#አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እያንዳንዱን የሀገሪቱን ጥግ ለመሸፈን ያለመ ነው። ዛሬ በደቡብ ኦሞ ዞን ኝአንጋቶም ወረዳ ዐሻራችንን አሳርፈናል። በእንደዚህ ዓይነት አካባቢ የምናደርገው ጥረት የድርቅን ሥጋት ለመከላከል ያለመ ነው። እነዚህን ተግባራት በማስቀጠል ለምግብነት የሚውሉ ችግኞችን በመትከል ፍሬያማ ውጤት ማግኘት እንችላለን።" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ

ኢትዮጵያ የልጆቿን አንድነት ትብብር እና መፈቃቀድ የምትፈልግበት ጊዜ ነው። ሁላችንም አንድ ላይ እንቁም፤ ሀይል ከሚበትን የጠላት ሀሳብ እንራቅ፤ ሰብሰብ እንበል፤ አንደመር፣ እንደማመጥ፣ እንወያይ፣
ኢትዮጵያ የልጆቿን አንድነት ትብብር እና መፈቃቀድ የምትፈልግበት ጊዜ ነው። ሁላችንም አንድ ላይ እንቁም፤ ሀይል ከሚበትን የጠላት ሀሳብ እንራቅ፤ ሰብሰብ እንበል፤ አንደመር፣ እንደማመጥ፣ እንወያይ፣ ይቅር እንበል፣ ከሴራ ተንታኝነት ወደ የሀገር ግንባታ ሀሳብ አመንጭነት እንመለስ። መገለጫችን ወደሆነው አዛኝነት፣ ጀግንነት፣ መሪን መስማት፣ መሪን መከተል. መሪን ማክበር እንመለስ፡፡ መልካም ቀን ይሁንለዎ! @Kolfe Prosperity Party-ብልፅግና

ነገ ዛሬ ላይ ነው የሚሰራው። የነገ ሀኪሞች፣ የነገ መሪዎች፣ ፓይለቶች፣ ወታደሮች፣ መሃንድሶች ዛሬ ትምህርት ቤት ይታነፃሉ። በየክፍል ደረጃቸው የተማሩትን ምን ያክል አውቀውታል የሚለውን እየመዘኑ የ
+5
ነገ ዛሬ ላይ ነው የሚሰራው። የነገ ሀኪሞች፣ የነገ መሪዎች፣ ፓይለቶች፣ ወታደሮች፣ መሃንድሶች ዛሬ ትምህርት ቤት ይታነፃሉ። በየክፍል ደረጃቸው የተማሩትን ምን ያክል አውቀውታል የሚለውን እየመዘኑ የሚጎላቸውን እየሞሉ መሄድ ያስፈልጋል። በዛሬው 26/10/2015 እለት የ8ኛ ክፍል ፈተና ተጀምሯል። በክ/ከተማችን የ8ኛ ክፍል ፈተና በሚሰጥበት ትምህርት ቤቶች አቶ ንጋቱ ዳኛቸው የኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ፣ አቶ ሙሉጌታ ጉሉማ የብልፅግና ፓርቲ ኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ ከአቶ መቆያ ላሌ የኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ ጋር በመሆን ተፈታኝ ተማሪዎችን በመጎብኘት አበረታተዋል። የ8ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 26 እስከ 27 ድረስ የሚሰጥ ሲሆን በክፍለ ከተማችን በ22 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለ12,608 ተማሪዎች ይሰጣል፡፡ አመራሮቹ በጉብኝታቸው ወቅት መልካም ፈተና እንድሆንላቸው በመመኘት የተማሩትን፣ ያነበቡትን የሚያውቁትን በፈተናው ላይ በመስራት የልፋታቸውን ውጤት ማየት አለባቸው። ለዚህ ደግሞ በመረጋጋት ፈተናዎችን መስራት ይጠይቃል ብለዋል። በክፍለ ከተማው ከሰኔ 28 እስከ 30/2015 ባለው ጊዜ ውስጥ የ6ኛ ክፍል የአዲስ አበባ ከተማ አቀፍ ፈተና መሰጠት  ይጀምራል፡፡

"በ54 የመኖሪያ ቤት የሕብረት ስራ ማሕብራት የተደራጁ እና ከ4 ሺህ በላይ የጋራ የመኖሪያ ቤት ቆጣቢዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የቤት ግንባታ ዛሬ አስጀምረናል። የነዋሪው ቀዳሚ ጥያቄ የሆነውን የመኖሪ
+5
"በ54 የመኖሪያ ቤት የሕብረት ስራ ማሕብራት የተደራጁ እና ከ4 ሺህ በላይ የጋራ የመኖሪያ ቤት ቆጣቢዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የቤት ግንባታ ዛሬ አስጀምረናል። የነዋሪው ቀዳሚ ጥያቄ የሆነውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ አዳዲስ አማራጭ አሰራሮችን እና ቴክኖሎጂዎችን ተግባራዊ በማድረግ ላይ የምንገኝ ሲሆን፣ የጋራ የመኖሪያ ቤት ግንባታ ቆጣቢ ነዋሪዎቻችን የከተማ አስተዳደሩ ያዘጋጀውን ይህን አማራጭ ተጠቅመው በማህበር በመደራጀት እና በመቆጠብ የቤት ባለቤት መሆን የምትችሉ መሆኑን አሳውቃለሁ።" ከንቲባ አዳነች አቤቤ