طــــريــقــة الــنــجــاح
Open in Telegram
من أحب أن لا ينقطع عمله بعد موته فلينشر العلم {ابن الجوذي رحمه الله /التذكرة(٥٥)
Show more623
Subscribers
No data24 hours
-47 days
-1630 days
Posts Archive
Repost from قناة أبي عبد الرحمن المرسي
ኡሉል አዚሞች(የቆራጥ ቀን ባለቤት) ከሚባሉት ውስጥ የሚመደቡት የትኞቹ ናቸው!?
Repost from قناة أبي عبد الرحمن المرسي
ከነብያችን ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም ውጪ ባሉ ነብያቶች ማመን ግዴታ አይደለም ።
🔶አዲስ የአቂዳ ኪታብ ቂርአት
📚 كتاب :شرح العقيدة الواسطية
📝تأليف፡- شيخ الإسلام أحمد بن عبد الحليم بن تيمية رحمه الله
📚 شرح:فضيلة الشيخ الدكتور صالح بن فوزان بن عبد الله الفَوزان حفظه الله
▶"ደርስ ቁጥር 10
🎙أبو عبد الرحمن المرسي(حفظه الله)
📜የኪታብ 𝐏𝐝𝐟 ለማግኘት⇩⇩
https://t.me/Abu_Abdirehman_Almersi/1853
ክፍል 9 ለማግኘት ⇩⇩⇩⇩
https://t.me/Abu_Abdirehman_Almersi/2706
ሌሎች ትምህርቶችን ለማግኘት ⤵
📲⇘»https://t.me/Abu_Abdirehman_Almersi
📲⇘»https://t.me/Abu_Abdirehman_Almersi
Repost from ኡሙ አብዲረህማን ኦላይን ግብይት ሼሪኣዊ አልባሳትና የኪታብ መሼጫ
አንድ እህታችን ደግሞ ስለ ትዳር ሳስብ ቀድሞ ወደ አእምሮየ የሚመጣው እረፍቱ ነው ትለናለች" እኔ ላጤነትን አምርሬ የጠላሁት ሳገባ ስለሆነ ሰወች የወደዱትን የላጤ ህይወት አግብተው እንዲጠሉት እመኛለሁ !! በርካቶች እድለኛ ስለሆንሽ ነው ቢሉኝም እኔግን አላህ የሰጠኝን ታላቅ ፀጋ እንዴት መጠቀምና መያዝ እንዳለብኝ ከመረዳቴጋር የአላህ እገዛ እንደሆነ አምናለሁ !! አያችሁ ትዳር እንደ ማንኛውም የህይወት ገፅ የተወሰነው የህይወታችን ክፍል ነው። ትዳር ልክ ከትዳር በፊት እንደምንጣላው ሰው እንደሚበድለን እንደምንቸገረው በትዳር ውስጥም ያው አይነት ህይወትና ተመሳሳይ ነገር ያለበት የህይወት ክፍል አለው !! መካሪ አደለሁም ሀቂቃ መምከርም አልችልም ኧረ ለራሴም ከሰወች ምክር ፈላጊ ነኝ ! ግን ሁሌም በትዳር ውስጥ የሚፈጠሩ ችግሮችን ከሌላው ግዜ ችግር የባሰ አድርገን እንድናየው የሚያደርገን ሸይጧን ይሁን ነፍስያ አላውቅም ! እስኪ ስንጣላ ከዚበፊት ተጣልተን የማናውቅ እስኪመስል ነገር የምናከረውና ይቅር የማንለው ለምን ይሁን !? ተማከሩበት። ማንምሰው ከትዳር ርቆ አይኑር ማንም ወደዝሙት አይሂድ !!🍒
📲https://t.me/deawetu_selefiyya_Merssa
Repost from ኡሙ አብዲረህማን ኦላይን ግብይት ሼሪኣዊ አልባሳትና የኪታብ መሼጫ
ትዳር ከአላህ የሆነ ስጦታነው !
ሰወች ስላስፈራሩ የምንርቀው ሰወች ስላደፋፈሩን የምንገባበት ጉድጓድ መሆን የለበትም!ለማግባባት ከሁሉም በፊት የተዘጋጀ ስነልቦና ያስፈልገዋል ከዛ ወደአላህ ቀርቦ በዱአ መዋደቁን ላይ መበርታት አለባችሁ!! ጌታየ ሆይ ኸይር የሆነ የማርፍበት የምደሰትበት አንተን በመገዛትላይ የሚያበረታኝን አጋርስጠኝ ማለት..... !ከፍ ስትሉ የምታገቡትን ሰው የስነምግባር ሁኔታ ከእስልምና ቀጥሎ አትደራደሩበት !! ከወደዳችሁ አብሯችሁ በፍቅር ይዘልቃል ከጠላችሁ ሳይበድላችሁ ይለያችዋል !! ያንን የሚያውቀው አላህ በነብዩ በኩል ዲኑንና ስነምግባሩን የምትወዱት ሰው ከመጣ ዳሩ ሲል የተነገረን !! ትዳርን የተለየ የደስታ አለም አድርጎ ማሰብ አይገባም ትዳር እንደማንኛውም ህይወት ውጣ ውረዶች ያሉት መጣላት መታረቅ መደህየት መክበር መነሳት መውደቅ የሚያልፉበት ሁሉንም የያዘ እስከ ችግሮቹ ውብ የሆነ አለም ነው!! በትዳር ደስታ ብቻ ሲታሰብ ማዘን የመጣ ግዜ ይከብዳል !
ለዛም ነው አሁንላይ ፍች እየበዛ ያለው ደስታውን ብቻ አስበው ስለሚገቡ. አንዳንዶችማ የሌሎችን ትዳር በማየት ይገቡና ከውጭ የሚያዩትን ፍቅርና ደስታ እየጠበቁ ይሄንን ተቋም ሲበጠብጡት ይስተዋላል ከነዚህ ሴቶች ላለመሆን ጥረት አድርጊ !! እህቴ እንዳልኩሽነው! ፍፁምነገር በዚምድር አይጠበቅም!! ካወቅንበት ትዳር ማረፊያ መሰተሪያ መፈቀሪያ የሆነ ውብ አለም ነው !! አላህ ያገባነው ትዳራችንን ይባርክልን ያልተገናኛችሁትን አላህ ያገናኝልን ያላገባችሁም መልካም አጋርን ይስጣችሁና ተደሰቱ........ከተወሰነ ማስተካከያጋ የቀረበ🍒
📲https://t.me/deawetu_selefiyya_Merssa
♦️አዲስ ደርስ
📚شـروط لا إلـه إلا اللـه ونواقـض الإسـلام
📝تأليف፡لفضيلة الشيخ د. محمد بن سعيد رسلان •حفظه اللّٰه•
▶"ደርስ ቁጥር 3⃣0⃣
🎙أبو عبد الرحمن المرسي(حفظه الله)
የኪታቧን pdf ለማገኘት ከታች ሊንኩን ይጫኑ 👇👇
https://t.me/Abu_Abdirehman_Almersi/1607
ክፍል 2⃣9⃣ለማግኘት ይህን ይጫኑ👇
https://t.me/Abu_Abdirehman_Almersi/2690
ሌሎች ትምህርቶችን ለማግኘት ⤵
📲⇘»https://t.me/Abu_Abdirehman_Almersi
📲⇘»https://t.me/Abu_Abdirehman_Almersi
Repost from ኡሙ አብዲረህማን ኦላይን ግብይት ሼሪኣዊ አልባሳትና የኪታብ መሼጫ
እኛም እንጠይቅ፣ ከቢድዐህ ባለ ቤቶች ጋር ልዩነታችሁ ምንድነው??!!————— ልብ ያለው ልብ ይበል!! የሙነወር ልጅ ሆይ!፣ ሳዳት ከማል፣ ኸድር ከሚሴ፣ ሙሀመድ ሲራጅ… ያቺ በባጢል ባለ ቤቶች ላይ ብርቱ የነበረችውን አንደበታችሁን ምን ለጎማት? ከዚህ ቀደም ከ4/5 አመታት በፊት በቢድዐህ ባለ ቤቶች ላይ ከሰልላ ሰይፍ የበለጠ የቢድዐህ ባለ ቤቶችን ወገብ የሚበጥስ የነበረው ብዕራችሁን አሁን ላይ ለቢድዐህ ባለ ቤቶች ጊዜ ምን አደለዶመው?? ይሀው "ነጭ ነጩን እንናገራለን" ስትሉባቸው የነበሩት የመርከዙ አመራሮች ትላንት ኢኽዋን ሲሏቸው ከነበሩት ከነ ሙሀመድ ሃሚዲን ከነ ጀይላንና… መሰል ከሌሎችም የመጅሊሱ ሰዎች መደመራቸውን እናንተ ዑዝር ብትደረድሩላቸውም "ካፈርኩ አይመልሰኝ" ብለው በግልፅ በአደባባይ እያሳዩዋችሁ ነው። ታዲያ የናንተ ዝምታ እስከ መቼ ነው? ወይስ እናንተም ሳዳት ከማል የመጅሊሱን ሰዎች "በእድሜ የጠገቡ ናቸው፣ ልጅና ጅል አይደሉም" ብሎ ማወዳደስ እንደጀመረው በሂደት መደመራችሁን ለቴፎዞዋችሁ ግልፅ እስክታደርጉ ነው የጠበቃችሁት?? ከእነዚህ የመርከዝ ኢብኑ መስዑድ ሰዎችና ከቢድዐህ ባለ ቤቶች ጋር ያላችሁ ልዩነት ምንድነው? ለቲፎዞዎቻችሁ መደመራችሁን በአደባባይ ግልፅ ማድረግ የቀራችሁ ቢሆን እንጂ ምን ልዩነት አላችሁ? በቢድዐህ ባለ ቤቶች ላይ የተለጎመው አንደበታችሁና የደሎደመው ብዕራችሁ በሰለፊይ መሻይኾችና በሰለፊይ ወንድሞች ላይ በርትቷል!! ሰለፊይ መሻይኾችን "የረድ ጉረኛ፣ በእንጨት የበቀለ ሽበት…" መሰል ቃላቶችን ተጠቅማችሁ እየወረፋችሁና ረድን እያጣጣላችሁ የመጅሊስ ሰዎችን "እድሜ የጠገቡ…" ምናምን እያላችሁ ታወድሳላችሁ!! ታዲያ ምኑ ጋ ነው ልዩነታችሁ?! ይልቅ እናንተም ለቲፎዞዎቻችሁ መደመራችሁን ቶሎ ግልፅ አድርጋችሁ ገላግሏቸው። በእርግጥ በርካታ እህትና ወንድሞች ነቅተው በጊዜ ቢርቋችሁም አንዳንድ በእናንተ ጭፍን ተከታይነት የሚሰቃዩ አሉና በቃችሁ አትሰቃዩ እኛም ከነዛ ሰዎች ልዩነት የለንም ብላችሁ ገላግሏቸው!! የጀርህና ተዕዲል ባንድራ ተሸካሚና በሂዝቢዮች ላይ ጥልቅ እውቀት ያላቸው ታላቁ ዓሊም ሸይኽ ዶ/ር ረቢዕ ቢን ሓዲ'ል መድኸሊይ (ሀፊዘሁላህ) በቢድዐህ ባለ ቤቶች ላይ ምላሽ ከመስጠት የተለጎሙ ሰዎችን እንዲህ ሲሉ ይጠይቃሉ:- “ቢድዓንና የጥመት ባለ ቤቶችን የማትዋጋና በስሜት ባለ ቤቶች ላይ ምላሽ የማትሰጥ ከሆንክ በአንተና በነዚያ መካከል ያለው ልዩነት ምንድነው?!፣ በእነሱና በአንተ መካከል ያለው ልዩነት ምንድነው? በጥፋታቸው ላይ እየተመለከትካቸው ዝም የምትል ከሆነ አንተ የጥመት ባለ ቤቶችን ቁጥር እያበዛህ ነው ማለት ነው። በምድር ላይ ብልሽትን እያዳረሱ እየተመለከትክ ዝም የምትል ከሆነ አንተ እነሱን እያገዝካቸውና እያጀገንካቸው ነው። ሌባ ወደ ሰዎች ግቢ ሊገባ ሲዘል አይተህ ማሻአላህ ዝም ትላለህ? ይሄ ምን ማለት ነው? ይህ ነው እንዴ በመልካም ማዘዝ ከመጥፎ መከልከል? ወደ ቢድዐህ ተጣሪዎች ከሌባና መንገድ ከሚቆርጡ ሽፍቶች የበለጠ ሸረኛ ናቸው። ኢብኑ አቢ ዘይድና ኢብኑ ዐብዱልበር እንዲህ ብለዋል:- "እነሱ እኮ መንገድ ከሚቆርጡ ሙጅሪም የሆኑ ሽፍቶች የበለጠ ሸረኞች ናቸውና ከእነሱ ሁልጊዜም ማስጠንቀቅ ግዴታ ይሆናል። ሰዎች እስከሚጠነቀቋቸው ድረስ እነሱን ማጋለጥ፣ገመናቸውን ማውጣትና ሰዎች ፊት እርቃናቸውን ማስቀረት ግዴታ ነው።" ለዚህም ነው የደጋግ ቀደምቶች ኪታቦች የቢድዐህ ባለ ቤቶችን በመቃረን ቢድዓቸውን (በማፍረስ)፣ ከእነሱ በማስጠንቀቅና ከመቀማመጥ… መሰል ነገሮች በማስጠንቀቅ የተሞላ ሆኖ ታገኘዋለህ። ብዙ ሙስሊሞች በቢድዐህ ባለ ቤቶች ጥመት አልጠፉም ምክንያቱ ይህን "በቢድዐህ ባለ ቤቶች ላይ ምላሽ የመስጠትና የማስጠንቀቅን" መሰረት በመተዋቸው ቢሆን እንጂ። ለዚያም ነው በሙስሊሙ ማህበረሰብ ላይ ጥመት የተሰባሰበበት። ከጥመታቸው ነጃ የሚወጣ የለም ጥቂት ብልሃትም ሆነ አቅም የሌላቸው ሚስኪኖች ቢሆኑ እንጂ። እነዚያ ረድ ረድ… እያሉ ረድን የሚያጣጥሉ ሰዎች ጠማሞች ናቸው። ውዳቂ ተግባራቸውን ነው የሚያሰራጩት፣ አንድም ሰው ምላሽ እንዲሰጥባቸው አይፈልጉም። ተገንዘቡ አላማቸው ይህ ነው። ለዚያም ነው በተሳሳተ ሰው ላይ ረድ ማድረግን (ምላሽ መስጠትን) የረድ ኪታቦች ልብ ያደርቃሉ… መሰል ቃላትን በመጠቀም የሚያጠለሹት። ይህ ማለት እንግዲህ ግሳንግሱ ተግባራቸውና ቢድዓቸው ልብ ያረጥባል እያሉ ነው ማለት ነው። ከተንኮላቸውና ከሴራቸው ቢድዓንና ጥመትን ያሰራጫሉ። አህሉሱንናዎችንና መንገዳቸውን በተቀማመጡበት፣ በሙሃዶራቸውና በመፅሃፎቻቸው… በሁሉም ነገራቸው ይዋጋሉ። ከመሆኑም ጋር ግን በቢድዐህ ሰዎች ላይ ሲሆን ምላሽ አትስጥ ምላሽ መስጠት ልብ ያደርቃል ይላሉ። ሐቅንና የሐቅ ባለ ቤቶችን መተቸት ግን እነሱ ዘንድ ማሻአላህ ችግር የለውም¡¡። ሐቅንና ባለ ቤቱን መዋጋትም ማሻአላህ እነሱ ዘንድ ልብ ያረጥባል¡¡።” [አል መጅሙዕ 14/280] ይሄው ነው ተጨባጩ!። ቅንና ሚዛናዊ ልቦና ያለው ሰው ከጭፍን ተከታይነት ወጥቶ ይመከርበት!! ✍🏻ኢብን ሽፋ (t.me/ibnshifa) የተለያዩ ት/ቶችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችን ⤵️ #join በማድረግ ይቀላቀሉ https://telegram.me/IbnShifa https://telegram.me/IbnShifa
Repost from قناة أبي عبد الرحمن المرسي
መላኢካዎች የአላህ ሴት ልጆች ናቸው በማለት በአላህ ላይ የቀጠፋት እነማን ናቸው⁉️
Repost from قناة أبي عبد الرحمن المرسي
ከተዘረዘሩት ውስጥ ኪታቡ ከወረደለት ነብይ ጋር በትክክል ያልተዛመደ የሆነው የቱ ነው⁉️
Repost from قناة أبي عبد الرحمن المرسي
ከታች ከተዘረዘሩት መላኢካዎች መካከል ከተወከለበት ስራ ጋር በትክክል ያልተጣመረው የቱ ነው⁉️
