en
Feedback
CPU STUDENTS UNITY

CPU STUDENTS UNITY

Open in Telegram

This chanell is aimed to address informations for cpu students

Show more
339
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
August '24
August '24
+1
in 0 channels
July '24
+5
in 0 channels
Get PRO
June '24
+7
in 0 channels
Get PRO
May '240
in 0 channels
Get PRO
April '240
in 0 channels
Get PRO
March '24
+5
in 0 channels
Get PRO
February '24
+5
in 0 channels
Get PRO
January '24
+339
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
06 August0
05 August0
04 August+1
03 August0
02 August0
01 August0
Channel Posts
ይህንን ማጠናከሪያ መውሰድ የምትፈልጉ ተማሪዋች እስከነገ ታህሳስ 19/2016 ድረስ በትምህርት ክፍላችሁ ማሳወቅ አለባችሁ ያለበለዚያ ኮሌጁ የማይቀበል መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
ይህንን ማጠናከሪያ መውሰድ የምትፈልጉ ተማሪዋች እስከነገ ታህሳስ 19/2016 ድረስ በትምህርት ክፍላችሁ ማሳወቅ አለባችሁ ያለበለዚያ ኮሌጁ የማይቀበል መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።

2
#GAT የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ። " 62 እና በላይ ጥያቄዎችን የመለሱ / 80 ፐርሰንታይል ያገኙ በሚፈልጉበት ተቋም ገብተው መማር ይችላሉ " የትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች+1
#GAT የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ። " 62 እና በላይ ጥያቄዎችን የመለሱ / 80 ፐርሰንታይል ያገኙ በሚፈልጉበት ተቋም ገብተው መማር ይችላሉ " የትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፈው ደብዳቤ የአገራዊ የድህረ ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና (National GAT) የመቁረጫ ነጥብ አሳውቋል። በዚህም መሠረት ፤ አጠቃላይ ከተፈተኑት ጥያቄዎች ውስጥ 62 (50%) እና በላይ ጥያቄዎችን የመለሱ ወይም 80 ፐርሰንታይል (80 Percentile) ያገኙ ተፈታኞች #ብቻ ለመማር በሚፈልጉበት ተቋም አመልክተው መማር የሚችሉ እንደሆነ ተገልጿል። የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመልካቾች ለማመልከት ሲመጡ ውጤታቸውን እንዲያቀርቡ በማድረግ እንዲሁም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/TestingStatus በመግባት እና የተማሪውን የመግቢያ ስም (Username) እና የይለፍ ቃል (Password) በመጠቀም ማረጋገጥ ይቻላሉ ተብሏል። በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ መሰረት ፤ በሁሉም የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች በመንግስትና በግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ገብተው ለመማር የሚፈልጉ አመልካቾች በሙሉ በአገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠውን የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና (National Graduate Admission Test-NGAT) ተፈትነው ያለፉ ብቻ መሆን እንዳለባቸው አቅጣጫ መቀመጡ ይወሳል። (ዛሬ ጥቅምት 12 ቀን 2016 ዓ/ም በትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተፈርሞ የተላከው ደብዳቤ ከላይ ተያይዟል) * ቲክቫህ ኢትዮጵያ የደብዳቤውን ትክክለኝነት ከትምህርት ሚኒስቴር አመራር ማረጋገጡን በዚሁ አጋጣሚ ያሳውቃል። @tikvahethiopia
467
3
Artificial Intelligence Course with Free Certificate Apply now: https://tinyurl.com/4wrwbd44 Country: Online Financial coverage: Fully Funded Benefits: • Free AI course with free certificate is available to everyone. • The course is self-paced. You can learn according to your free time and easiness. • You will learn AI from top experts. • After completing the course and exercises, you will also get a free verified certificate. • The course is available in Multiple Languages. • The free AI course is easy and short. @AAUMEREJA
398
4
#GAT_Result ብሔራዊ የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና (GAT) ውጤት ይፋ ሆኗል። ፈተናውን የወሰዳችሁ አመልካቾች ተከታዩ ሊንክ ላይ በመግባትና የማመልከቻ ቁጥራችሁን በማስገባት ውጤታችሁን ማየት+1
#GAT_Result ብሔራዊ የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና (GAT) ውጤት ይፋ ሆኗል። ፈተናውን የወሰዳችሁ አመልካቾች ተከታዩ ሊንክ ላይ በመግባትና የማመልከቻ ቁጥራችሁን በማስገባት ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ። ውጤት ለማየት፦ https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/TestingStatus የፈተናው የማለፊያ ነጥብ በቀጣይ ይፋ እንደሚደረግ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አሳውቋል። @tikvahuniversity
476
5
እነዚ ተማሪዎች መፅሄት ያልወሰዱ ስለሆኑ MBA(CPU-3) ላይብረሪ ሄደው ይውሰዱ+4
እነዚ ተማሪዎች መፅሄት ያልወሰዱ ስለሆኑ MBA(CPU-3) ላይብረሪ ሄደው ይውሰዱ
533
6
Dear National GAT Test Takers, complained that your name not included in the exam schedule please wait we are working on it and will post your exam schedule here… thanks 🙏
413
7
Dear National GAT Test Takers, Please find the exam schedule here with https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/ExamSchedule We are including all universities please check again and again
380
8
National GAT Test Dates and Times
National GAT Test Dates and Times
344
9
Greetings Dear All, Please find the lists of National GAT applicants exam schedule at Addis Ababa University along with campus, testing center, shift (morning or afternoon) and exam date. You are advised to proceed accordingly. With Best Regards,
345
10
Extension of Application Deadline and Test Dates for the National GAT
Extension of Application Deadline and Test Dates for the National GAT
379
11
Extension of Application Deadline and Test Dates for the National GAT   Dear Test Takers,   We would like to inform you that the application period for the National GAT, which was initially scheduled to end on October 6, 2023 [መስከረም 25 ቀን 2016 ዓ.ም], has been extended. This extension is due to some technical issues that prevented certain test takers from applying within the original timeframe. As a result, the application date for the National GAT will remain open until Sunday, October 8, 2023 [እሑድ መስከረም 27 ቀን 2016 ዓ.ም] at 6:00 p.m. (ከቀኑ 12 ሰዐት). The test will be held between Tuesday, October 10, 2023 [ማክሰኞ መስከረም 29 ቀን 2016 ዓ.ም] and Thursday, October 12, 2023 [ሐሙስ ጥቅምት 01 ቀን 2016 ዓ.ም]. Monday, October 9, 2023 [ሰኞ መስከረም 28 ቀን 2016 ዓ.ም] has been designated for an additional mock exam.   We apologize for any inconvenience caused by the technical issues, and we appreciate your understanding and patience. This extension will allow all eligible test takers to complete their applications within the new timeframe.
341
12
DocScanner Oct 6, 2023 12-05
DocScanner Oct 6, 2023 12-05
248
13
Jozeweb.com We are pleased to announce the launch of our brand new website! The goal with this new website is to provide our
Jozeweb.com We are pleased to announce the launch of our brand new website! The goal with this new website is to provide our visitors an easy way to learn about our Services. We will be constantly updating our content with helpful information. 1. What is Jozeweb means ? Jozeweb is a combination of the names Josu and Zena, which are likely the names of the founders or important figures in the web development business. The name is a clever play on words, combining the two names to create a unique and memorable business name. The “web” portion of the name is a clear indication of the business’s focus on web development, while the use of the founders’ names adds a personal touch and helps to establish a strong brand identity. Overall, Jozeweb is a creative and effective name for a web development business. 2.Jozeweb Services -Website development -photography -Mobile application -Network installation -Printing Jozeweb.com We Design you Shine
285
14
#Update ብሔራዊ የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና / Graduate Admission Test ከመስከረም 28 እስከ 30/2016 ዓ.ም በበይነ-መረብ ይሰጣል። ትምህርት ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲ+2
#Update ብሔራዊ የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና / Graduate Admission Test ከመስከረም 28 እስከ 30/2016 ዓ.ም በበይነ-መረብ ይሰጣል። ትምህርት ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ምርምር ኢንስቲትዩት- የፈተና ማዕከል ጋር በመተባበር የሚሰጠው ፈተና በተጠቀሱት ቀናት በተለያዩ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ይከናወናል። ለፈተናው የተመረጣችሁ ተፈታኞች ከመስከረም 21 እስከ 25/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባዘጋጀው የGAT መመዝገቢያ ፖርታል https://portal.aau.edu.et ላይ ምዝገባ ማድረግ ይጠበቅባችኋል። ከመስከረም 23 እስከ 25/2016 ዓ.ም ባሉት ቀናት የሙከራ ፈተና ይሰጣል። (ለመመዝገብ እና ፈተናውን ለመውሰድ የይለፍ ቲኬት ለማግኘት ሊከተሏቸው የሚገቡ ቅደም-ተከተሎች ከላይ ተያይዟል።) ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
460
15
#ExitExam ሁለተኛው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ( Exit Exam ) ጥር ወር ላይ ይሰጣል‼️ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን በዛሬው ዕለት #ለሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ+1
#ExitExam ሁለተኛው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ( Exit Exam ) ጥር ወር ላይ ይሰጣል‼️ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን በዛሬው ዕለት #ለሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በላከው ደብዳቤ ላይ ተቋማት የመደበኛ ተማሪዎቻቸውን እንዲሁም 2015 ላይ የመውጫ ፈተና ወስደው #ያላለፉ ተማሪዎችን መረጃ እስከ ጥቅምት 10/2016 ድረስ ይልኩ ዘንድ አሳስቧል። ባለስልጣኑ ለግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በላከው ደብዳቤ ላይ ቀጣዩ ማለትም ሁለተኛው የመውጫ ፈተና ጥር ወር ላይ በትምህርት ሚኒስቴር እንደሚሰጥ ጠቁሟል። ፨ የመውጫ ፈተና በየ ስድስት ወሩ የሚሰጥ መሆኑን ትምህርት ሚንስቴር መግለፁ ይታወሳል። ( ከላይ የተያያዘውን ደብዳቤ ይመልከቱ ‼️ ) @AAU_Info_Center
461
16
Registration extended for one week
Registration extended for one week
522
17
#Update የድህረ ምረቃ ተፈታኞች የምዝገባ ጊዜ ተራዝሟል። የድህረ ምረቃ ተፈታኞች አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባዘጋጀው የGAT መመዝገቢያ ፖርታል https://portal.aau.edu.et ላይ ምዝገባ+1
#Update የድህረ ምረቃ ተፈታኞች የምዝገባ ጊዜ ተራዝሟል። የድህረ ምረቃ ተፈታኞች አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባዘጋጀው የGAT መመዝገቢያ ፖርታል https://portal.aau.edu.et ላይ ምዝገባ የሚያደርጉበት ጊዜ መራዘሙን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር አረጋግጧል። ትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ ለሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በላከው መልዕክት በGAT ፖርታሉ ላይ የተፈታኞች ምዝገባ የሚከናወነው ከመስከረም 21 እስከ 25/2016 ዓ.ም ድረስ በበይነ-መረብ መሆኑ ተገልጿል። የመግቢያ ፈተና መስከረም 28 እና 29/2016 ዓ.ም በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በበይነ-መረብ ይሰጣል። Via @tikvahuniversity
275
18
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በማክበር ላይ የሚገኘው ሲፒዩ ኮሌጅ በማስተርስ መርሃ ግብር ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው የ2016 ዓ.ም የመግቢያ መስፈርት መሠረት ተማሪወችን
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በማክበር ላይ የሚገኘው ሲፒዩ ኮሌጅ በማስተርስ መርሃ ግብር ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው የ2016 ዓ.ም የመግቢያ መስፈርት መሠረት ተማሪወችን በመቀበል ላይ ይገኛል። በመሆኑም ማስተርሳችሁን መቀጠል ለምትፈልጉ ተማሪዎች ምዝገባው ቅዳሜ መስከረም 12 የሚያበቃ ስለሆነ ኮሌጁ ባዘጋጀው 30% ዲስካውንት ተጠቃሚ በመሆን በመረጣችሁት የት/ት ዘርፍ ተመዝገቡ:: የመግቢያ ፈተናውም መስከረም 21 የሚሰጥ ይሆናል:: REQUIRMENTS -Temporary document copy and orginal -2 photo -500 birr for registration -Monthly fee for MBA,MPM,MLEAD is 2445×30% Good luck
429
19
ተመራቂ ተማሪዎች የምረቃ በዓል ደስተኛ እንደነበራችሁ እርግጠኞች ነን። የጋውን መመለሻ ቀን ነገ ሰኞ ከ2:30-10:30 ስለሆነ መታችሁ እንድትመልሱ ስንል እንጠይቃለን ከነገ ካለፈ ቅጣት 500ብር መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
1 943
20
Dear 👨🏼‍🎓👩‍🎓 Even though this is the final message that i will pass for you but i would like to say congratulations for us to this big day and nege 2 seat lay deresu adarash 🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓
588