cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

CPU STUDENTS UNITY

This chanell is aimed to address informations for cpu students

Show more
Ethiopia10 253The language is not specifiedEducation80 503
Advertising posts
339
Subscribers
-124 hours
-27 days
-230 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ይህንን ማጠናከሪያ መውሰድ የምትፈልጉ ተማሪዋች እስከነገ ታህሳስ 19/2016 ድረስ በትምህርት ክፍላችሁ ማሳወቅ አለባችሁ ያለበለዚያ ኮሌጁ የማይቀበል መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
Show all...
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#GAT የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ። " 62 እና በላይ ጥያቄዎችን የመለሱ / 80 ፐርሰንታይል ያገኙ በሚፈልጉበት ተቋም ገብተው መማር ይችላሉ " የትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፈው ደብዳቤ የአገራዊ የድህረ ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና (National GAT) የመቁረጫ ነጥብ አሳውቋል። በዚህም መሠረት ፤ አጠቃላይ ከተፈተኑት ጥያቄዎች ውስጥ 62 (50%) እና በላይ ጥያቄዎችን የመለሱ ወይም 80 ፐርሰንታይል (80 Percentile) ያገኙ ተፈታኞች #ብቻ ለመማር በሚፈልጉበት ተቋም አመልክተው መማር የሚችሉ እንደሆነ ተገልጿል። የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመልካቾች ለማመልከት ሲመጡ ውጤታቸውን እንዲያቀርቡ በማድረግ እንዲሁም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/TestingStatus በመግባት እና የተማሪውን የመግቢያ ስም (Username) እና የይለፍ ቃል (Password) በመጠቀም ማረጋገጥ ይቻላሉ ተብሏል። በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ መሰረት ፤ በሁሉም የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች በመንግስትና በግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ገብተው ለመማር የሚፈልጉ አመልካቾች በሙሉ በአገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠውን የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና (National Graduate Admission Test-NGAT) ተፈትነው ያለፉ ብቻ መሆን እንዳለባቸው አቅጣጫ መቀመጡ ይወሳል። (ዛሬ ጥቅምት 12 ቀን 2016 ዓ/ም በትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተፈርሞ የተላከው ደብዳቤ ከላይ ተያይዟል) * ቲክቫህ ኢትዮጵያ የደብዳቤውን ትክክለኝነት ከትምህርት ሚኒስቴር አመራር ማረጋገጡን በዚሁ አጋጣሚ ያሳውቃል። @tikvahethiopia
Show all...
Repost from AAU MEREJA
Artificial Intelligence Course with Free Certificate Apply now: https://tinyurl.com/4wrwbd44 Country: Online Financial coverage: Fully Funded Benefits: • Free AI course with free certificate is available to everyone. • The course is self-paced. You can learn according to your free time and easiness. • You will learn AI from top experts. • After completing the course and exercises, you will also get a free verified certificate. • The course is available in Multiple Languages. • The free AI course is easy and short. @AAUMEREJA
Show all...
😁 1
#GAT_Result ብሔራዊ የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና (GAT) ውጤት ይፋ ሆኗል። ፈተናውን የወሰዳችሁ አመልካቾች ተከታዩ ሊንክ ላይ በመግባትና የማመልከቻ ቁጥራችሁን በማስገባት ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ። ውጤት ለማየት፦ https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/TestingStatus የፈተናው የማለፊያ ነጥብ በቀጣይ ይፋ እንደሚደረግ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አሳውቋል። @tikvahuniversity
Show all...
እነዚ ተማሪዎች መፅሄት ያልወሰዱ ስለሆኑ MBA(CPU-3) ላይብረሪ ሄደው ይውሰዱ
Show all...
National GAT Test Dates and Times
Show all...
Dear National GAT Test Takers, complained that your name not included in the exam schedule please wait we are working on it and will post your exam schedule here… thanks 🙏
Show all...
Greetings Dear All, Please find the lists of National GAT applicants exam schedule at Addis Ababa University along with campus, testing center, shift (morning or afternoon) and exam date. You are advised to proceed accordingly. With Best Regards,
Show all...
Dear National GAT Test Takers, Please find the exam schedule here with https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/ExamSchedule We are including all universities please check again and again
Show all...
Extension of Application Deadline and Test Dates for the National GAT
Show all...