CPU STUDENTS UNITY
This chanell is aimed to address informations for cpu students
Show more339
Subscribers
-124 hours
-27 days
-230 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ይህንን ማጠናከሪያ መውሰድ የምትፈልጉ ተማሪዋች እስከነገ ታህሳስ 19/2016 ድረስ በትምህርት ክፍላችሁ ማሳወቅ አለባችሁ ያለበለዚያ ኮሌጁ የማይቀበል መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#GAT የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ።
" 62 እና በላይ ጥያቄዎችን የመለሱ / 80 ፐርሰንታይል ያገኙ በሚፈልጉበት ተቋም ገብተው መማር ይችላሉ "
የትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፈው ደብዳቤ የአገራዊ የድህረ ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና (National GAT) የመቁረጫ ነጥብ አሳውቋል።
በዚህም መሠረት ፤ አጠቃላይ ከተፈተኑት ጥያቄዎች ውስጥ 62 (50%) እና በላይ ጥያቄዎችን የመለሱ ወይም 80 ፐርሰንታይል (80 Percentile) ያገኙ ተፈታኞች #ብቻ ለመማር በሚፈልጉበት ተቋም አመልክተው መማር የሚችሉ እንደሆነ ተገልጿል።
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመልካቾች ለማመልከት ሲመጡ ውጤታቸውን እንዲያቀርቡ በማድረግ እንዲሁም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/TestingStatus በመግባት እና የተማሪውን የመግቢያ ስም (Username) እና የይለፍ ቃል (Password) በመጠቀም ማረጋገጥ ይቻላሉ ተብሏል።
በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ መሰረት ፤ በሁሉም የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች በመንግስትና በግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ገብተው ለመማር የሚፈልጉ አመልካቾች በሙሉ በአገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠውን የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና (National Graduate Admission Test-NGAT) ተፈትነው ያለፉ ብቻ መሆን እንዳለባቸው አቅጣጫ መቀመጡ ይወሳል።
(ዛሬ ጥቅምት 12 ቀን 2016 ዓ/ም በትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተፈርሞ የተላከው ደብዳቤ ከላይ ተያይዟል)
* ቲክቫህ ኢትዮጵያ የደብዳቤውን ትክክለኝነት ከትምህርት ሚኒስቴር አመራር ማረጋገጡን በዚሁ አጋጣሚ ያሳውቃል።
@tikvahethiopia
Repost from AAU MEREJA
Artificial Intelligence Course with Free Certificate
Apply now: https://tinyurl.com/4wrwbd44
Country: Online
Financial coverage: Fully Funded
Benefits:
• Free AI course with free certificate is available to everyone.
• The course is self-paced. You can learn according to your free time and easiness.
• You will learn AI from top experts.
• After completing the course and exercises, you will also get a free verified certificate.
• The course is available in Multiple Languages.
• The free AI course is easy and short.
@AAUMEREJA
😁 1
#GAT_Result
ብሔራዊ የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና (GAT) ውጤት ይፋ ሆኗል።
ፈተናውን የወሰዳችሁ አመልካቾች ተከታዩ ሊንክ ላይ በመግባትና የማመልከቻ ቁጥራችሁን በማስገባት ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ።
ውጤት ለማየት፦
https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/TestingStatus
የፈተናው የማለፊያ ነጥብ በቀጣይ ይፋ እንደሚደረግ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አሳውቋል።
@tikvahuniversity
Dear National GAT Test Takers, complained that your name not included in the exam schedule please wait we are working on it and will post your exam schedule here… thanks 🙏
Greetings Dear All,
Please find the lists of National GAT applicants exam schedule at Addis Ababa University along with campus, testing center, shift (morning or afternoon) and exam date. You are advised to proceed accordingly.
With Best Regards,
Dear National GAT Test Takers, Please find the exam schedule here with
https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/ExamSchedule
We are including all universities please check again and again
Extension of Application Deadline and Test Dates for the National GAT