1 209
Subscribers
No data24 hours
+117 days
+430 days
Posts Archive
1 209
ለወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች በሙሉ
የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ሊጠናቀቅ ሁለት ቀናት ብቻ ቀርቶታል።
ያላስመዘገባችሁ ወላጆች በቀሩት ቀናቶች ምዝገባ እንድታካሂዱ እናሳስባለን!!
1 209
ጥብቅ ማሳሰቢያ
ከ8ኛ ወደ 9ኛ ክፍል የተዛወራችሁ
ተማሪዎችና ለወላጆች
ከሁሉ አስቀድመን የከበረ ሰላምታችንን እናቀርባለን።
ለ2019 ዓም የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ ተጀምሯል። ምዝገባው የሚጠናቀቀው ሀምሌ 10 ቀን 2019 ነው። በመሆኑም ምዝገባችሁን እንድትፈፅሙ እያሳሰብን ከተጠቀሠው የምዝገባ ጊዜ በኋላ የሚመጣ ነበር ተመዝጋቢ በራሱ ፈቃድ ትምህርት ቤቱን እንደለቀቀ ተቆጥሮ ቦታው በሌላ ተመዝጋቢ እንደሚያዝ በአፅኖት እናሳስባለን።
ከዚህ በተጨማሪ
በተለያዩ ምክኒያቶች በ2019 ዓም የትምህርት ዘመን በትምህርት ቤቱ የማትቀጥሉ ተማሪዎች እስከ ሐምሌ 10 ቀን 2019 ድረስ ባለው የጊዜ ገደብ ውስጥ ክሊራንስ አውጥታችሁ መሸኛችሁንና አስፈላጊውን ደክመት እንድትወስዱ በጥብቅ እናሳስባለን።
1 209
CONGRATULATIONS TO ALL
SOUTH WEST ACADEMY ADMINS, TEACHERS, PARENTS AND STUDENTS!!
We are delighted to announce that South West Academy has achieved a 100% pass rate in the 2018 E.C. (2025/2026 G.C.) Grade 8 Addis Ababa City Administration Regional Examination.
This outstanding achievement reflects the hard work, commitment, and collaboration of our students, teachers, school administrators, parents, and the entire South West Academy community.
We extend our heartfelt congratulations to:
🌟 Our Grade 8 Students
👩🏽🏫 Dedicated Teachers
👨🏽💼 School Administration
👨👩👧👦 Parents and Legal Guardians
🤝 All South West Academy Stakeholders
Thank you for your unwavering support and dedication. Together, we continue to build a brighter future through quality education.
Congratulations on this remarkable success!
SOUTH WEST ACADEMY
School Administration
🎉🎉 እንኳን ደስ አላችሁ! 👏👏👏
ለሁሉም የሳውዝ ዌስት አካዳሚ ባለድርሻ አካላት፣
ሳውዝ ዌስት አካዳሚ በ2018 ዓ.ም. (2025/2026 ዓ.ም.) የ8ኛ ክፍል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተማ አቀፍ ፈተና 100% የማለፍ ውጤት ማስመዝገቡን በታላቅ ደስታ እናበስራለን።
ይህ ድንቅ ውጤት የተማሪዎቻችን፣ የመምህራን፣ የትምህርት ቤቱ አስተዳደር፣ የወላጆች እና የሁሉም የሳውዝ ዌስት አካዳሚ ባለድርሻ አካላት የጋራ ትጋት፣ ትዕግሥት እና ቁርጠኝነት ውጤት ነው።
ከልብ እንኳን ደስ አላችሁ እንላለን፦
🌟 የ8ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን
👩🏽🏫 ታታሪ መምህራን
👨🏽💼 የትምህርት ቤቱ አስተዳደር
👨👩👧👦 ወላጆችና ህጋዊ አሳዳጊዎች
🤝 ሁሉም የሳውዝ ዌስት አካዳሚ ባለድርሻ አካላት
ለሰጣችሁት የማያቋርጥ ድጋፍ እና ትብብር ከልብ እናመሰግናለን። በጥራት ትምህርት የተሻለ የወደፊት ትውልድ በጋራ እንገነባለን።
100% የማለሪያ ውጤት ስላስመዘገብን እንኳን ደስ አለን! 🎊🎓
የሳውዝ ዌስት አካዳሚ አስተዳደር
1 209
ውድ ወላጆች የተማሪዎች ውጤት ካርድ የሚሰጠው ሰኞ ሰኔ 29 ጀምሮ በኬጂ በር በኩል የምናስተነግድ መሆኑን እየገለጽን ካርድ ለመውሰድ ስትመጡ የሰኔ ወር ክፍያ ደረሰኝ መያዝ እንዳለባችሁ ልንገልጽ እንወዳለን።
የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ረቡዕ ሐምሌ 1 , 2018 ዓ.ም የሚጀመር መሆኑን ልናስገነዝብ እንወዳለን።
1 209
እንኳን ደስ ያለን ሳውዝ ዌስት አካዳሚ ጀሞ ቅርንጫፍ የ2018 የ8ኛ ክፍል በከተማ አቀፍ ፈተና 100% አሳልፏል!! 99.53 ከፍተኛው ውጤት ነው።
1 209
Repost from Addis Ababa Education Bureau
አያይዘውም የዘንድሮው ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ ያስችላል ብለው ለተማሪዎች ፣ ወላጆች ፣ ለትምህርት ቤቶችና መምህራን እንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፈዋል::
ተማሪዎች ውጤታችሁን የማስፈንጠሪያዉን በመጫን መመልከት ትችላላችሁ
https://aa.ministry.et/#/result
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
