cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Felege Birhan Primary School

[email protected] መረጃዎችን መላክ ይቻላል ።

Show more
Advertising posts
298
Subscribers
+124 hours
+147 days
+3430 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

⚠️🚧 በጥንቃቄ ይነበብ 🚧⚠️ በ Online ምዝገባ ወቅት የአሞላል ስህተት መኖር ከምዝገባ ሊያሰርዝ ይችላል ስህተቶች ከሚባሉት ውስጥ ዋና ዋናዎቹ :- 1. ካርድ ወይም ሰርተፊኬታችሁን ከፊትና ከኋላ አለማያያዝ ወይም አንዱን ብቻ ወይም ሁለቱም ገፅ ተመሳሳይ የሆነ ተቀባይነት የለውም። 2. የተጋነነ የዕድሜ ልዩነት መኖር 3. የፎቶ የካርድ ወይም የመታወቂያ አለመታየት 4. ተደጋጋሚ መመዝገብ 5. የወላጅ መታዎቂያ ከፊትና ከኋላ አለማያያዝ የመሳሰሉት ናቸው !! 🚩ማሳሰቢያ 🚩 ከምዝገባ በኋላ በስልካችሁ የተማሪ መለያ ቁጥር የያዘ አጭር መልክት መግባቱን እርግጠኛ መሆን ያስፈልጋል !!
Show all...
Felege birhan primary school students registration link https://felegebirhanpm.sims.addislearning.edu.et/ ከ1-8ኛ ክፍል ላላችሁ ተማሪዎች መመዝገቢያ ሊንክ።
Show all...
Felege birhan pre_primary school students registration link https://felegebirhanpp.sims.addislearning.edu.et/
Show all...
የ6ኛ ክፍል ፈተና ውጤት በቀጣይ ጥቂት ቀናት የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ እንደሚደረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታውቋል::
Show all...
የ2016 የ8ኛ ክፍል  የሚኒስትሪ ውጤት ተለቋል 🥇በጥሩ ውጤት ወደ9ኛ ክፍል የተዘዋወራችሁ እንኳን ደስ አላችሁ🥇 ውጤት ያላያችሁ ሊንኩን በመጫን ID በማስገባት በቀላሉ ማየት ትችላላቹ መልካም ውጤት👇👇👇👇https://aa.ministry.et/#/result
Show all...
👍 1
የፈለገ ብርሃን ትምህርት ቤት ውድ የተማሪ ወላጆች እና ውድ ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ውጤት ለማየት ይህን ሊንክ በመጠቀም ማየት ትችላላችሁ።
Show all...
👍 2
20240610_092356.jpg2.97 KB
4👍 3
🙏🙏🙏🌹🌹 CONGRATULATION🌹🌹🙏🙏🙏 to all stakeholders
Show all...
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
የዘንድሮ የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ከፍተኛ መሻሻል አሳየ፡፡ (ሀምሌ 5/2016 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2016 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤታ ከባለፉት አራት አመታት አንጻር ሲታይ 50% እና ከ50% በላይ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች፡- በ2013 ዓ.ም…..55.12% በ2014 ዓ.ም…..63.90% በ2015 ዓ.ም…..70.60% እና በ2016 ዓ.ም…..78.90% ሲሆኑ ዘንድሮ የተመዘገበው ውጤት በ2013 ዓ.ም ከተመዘገበው አንጻር ሲታይ የ23.78% ከፍተኛ እድገትና መሻሻል የታየበት ሆናል፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! Telegram ፡ https://t.me/EEC1227
Show all...
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
#AddisAbaba የ6ኛ ክፍል ውጤት በቀጣይ ሳምንት ይለቀቃል ! የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት የቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የሠጡት ቃል ፦ “ የ8ኛ ክፍል ውጤት ዛሬ ተለቋል። የማለፊያ ውጤት ወስነን ቆርጠን ይፋ አድርገናል። ወንድም ሴትም 50ና ከዚያ በላይ ያመጡ ናቸው ወደ ሚቀጥለው ክፍል የሚያልፉት። የአካል ጉዳተኞች ማለፊያ ነጥብ 45 እና ከዚያ በላይ ነው። 78 በመቶ የሚሆኑት ተፈታኞቻችን አልፈዋል። የ6ኛ ክፍል ውጤት በቀጣይ ሳምንት ይለቀቃል። ” የ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት መመልከቻ : https://aa.ministry.et/account#/student-result (መለያ ቁጥርና ስም ያስገቡ) #TikvahEthiopiaFamilyAA @tikvahethiopia
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.