337
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-430 days
Posts Archive
Repost from መርጌታ ዳዊት መስፍን የተለያዩ የባህል መድሀኒት ቀማሚ እና አዋቂ
👆👆የአዲሱ ስርአተ ትምህርት የግብረ -ገብ መጽሀፍ ከ1ኛ -6ኛ ክፍል(Share)
@Moe_Ethiopia
@Moe_Ethiopia
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Update
ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በመግለጫቸው " 5 ትምህርት ቤቶች ያስፈተኗቸው ተማሪዎች ሙሉ ለሙሉ አሳልፈዋል፡፡ " ብለዋል።
ሌሎች 5 ትምህርት ቤቶች ድግሞ ካስፈተኗቸው ውስጥ 95 ከመቶ ተማሪዎቻቸውን እንዳሳለፉ ገልጸዋል።
ከፍተኛ አፈጻጻም ያሳዩ አስር ትምህርት ቤቶች (በደረጃ)፦
1. አዲስ አለማየሁ አዳሪ ትምህርት ቤት (ደብረማርቆስ)
2. ደሴ አዳሪ ትምህርት ቤት
3. ባህርዳር ስቴም ትምህርት ቤት
4. ሀይራንዚ አዳሪ ትምህርት ቤት (ስልጤ ዞን)
5. ሊች ጎጎ አዳሪ ትምህርት ቤት (ሀድያ)
6. ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት (አዳማ)
7. ኮተቤ ሼርድ ካምፓስ
8. የኔታ አካዳሚ
9. ወላይታሊቃ አዳሪ ትምህርት ቤት
10. ቅዱስ ዮሴፍ ትምህርት ቤት
Via @tikvahuniversity
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#ሙሉ_መግለጫ
የትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በተመለከተ የሰጠው ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል።
ተማሪዎች ውጤታቸውን ከነገ ጥዋት 12 ሰዓት ጀምሮ ማየት ይችላሉ።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ተከታትሎ መረጃዎችን ያደርሳል።
More - @tikvahuniversity @BirlikEthiopia @tikvahethmagazine
@tikvahethiopia
