en
Feedback
💎ስለ ማርያም አማላጅነት እንመሰክራለን✍

💎ስለ ማርያም አማላጅነት እንመሰክራለን✍

Open in Telegram

የዚህ ቻናል አላማ ስለ ድንግል ማርያም,ፃድቃን,መላእክት እና ሰማእይታት አማላጅነትና ገድል ተአምራታቸውን እንዲሁም ክብራቸውን መመስከር ነው። ለህይወታችን ለሚገጥሙን ፈተናዎች አስተማሪና ጠቃሚ የሆኑ መልእክቶች ይገኙበታል።

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎ስለ ማርያም አማላጅነት እንመሰክራለን✍

Channel 💎ስለ ማርያም አማላጅነት እንመሰክራለን✍ (@join_maryam_amalajinet_telegram) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 24 736 subscribers, ranking 3 200 in the Religion & Spirituality category and 1 359 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 24 736 subscribers.

According to the latest data from 05 April, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -338 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“የዚህ ቻናል አላማ ስለ ድንግል ማርያም,ፃድቃን,መላእክት እና ሰማእይታት አማላጅነትና ገድል ተአምራታቸውን እንዲሁም ክብራቸውን መመስከር ነው። ለህይወታችን ለሚገጥሙን ፈተናዎች አስተማሪና ጠቃሚ የሆኑ መልእክቶች ይገኙበታል።”

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 06 April, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

24 736
Subscribers
No data24 hours
-577 days
-33830 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
April '26
April '260
in 0 channels
March '26
+1
in 0 channels
Get PRO
February '260
in 0 channels
Get PRO
January '26
+2
in 0 channels
Get PRO
December '25
+3
in 0 channels
Get PRO
November '250
in 0 channels
Get PRO
October '25
+1
in 0 channels
Get PRO
September '250
in 0 channels
Get PRO
August '25
+1
in 0 channels
Get PRO
July '25
+1
in 0 channels
Get PRO
June '25
+1
in 0 channels
Get PRO
May '25
+3
in 0 channels
Get PRO
April '25
+5
in 0 channels
Get PRO
March '250
in 0 channels
Get PRO
February '250
in 1 channels
Get PRO
January '25
+7
in 1 channels
Get PRO
December '24
+4
in 0 channels
Get PRO
November '24
+1
in 0 channels
Get PRO
October '24
+1
in 0 channels
Get PRO
September '24
+2
in 0 channels
Get PRO
August '240
in 0 channels
Get PRO
July '240
in 0 channels
Get PRO
June '240
in 0 channels
Get PRO
May '24
+18
in 0 channels
Get PRO
April '24
+11
in 1 channels
Get PRO
March '24
+17
in 0 channels
Get PRO
February '24
+13
in 0 channels
Get PRO
January '24
+38
in 2 channels
Get PRO
December '23
+69
in 0 channels
Get PRO
November '23
+3
in 0 channels
Get PRO
October '23
+4
in 0 channels
Get PRO
September '23
+13
in 0 channels
Get PRO
August '23
+41
in 0 channels
Get PRO
July '23
+46
in 0 channels
Get PRO
June '23
+44
in 0 channels
Get PRO
May '23
+31
in 0 channels
Get PRO
April '23
+33
in 0 channels
Get PRO
March '23
+37
in 0 channels
Get PRO
February '23
+36
in 0 channels
Get PRO
January '23
+65
in 0 channels
Get PRO
December '22
+44
in 0 channels
Get PRO
November '22
+56
in 0 channels
Get PRO
October '22
+68
in 0 channels
Get PRO
September '22
+18
in 0 channels
Get PRO
August '22
+35
in 0 channels
Get PRO
July '22
+162
in 0 channels
Get PRO
June '22
+184
in 0 channels
Get PRO
May '22
+641
in 0 channels
Get PRO
April '22
+230
in 0 channels
Get PRO
March '22
+481
in 0 channels
Get PRO
February '22
+23
in 0 channels
Get PRO
January '22
+407
in 0 channels
Get PRO
December '21
+1 022
in 0 channels
Get PRO
November '21
+908
in 0 channels
Get PRO
October '21
+2 927
in 0 channels
Get PRO
September '21
+7 511
in 0 channels
Get PRO
August '21
+218
in 0 channels
Get PRO
July '21
+1 692
in 0 channels
Get PRO
June '21
+925
in 0 channels
Get PRO
May '21
+2 879
in 0 channels
Get PRO
April '21
+313
in 0 channels
Get PRO
March '21
+500
in 0 channels
Get PRO
February '21
+514
in 0 channels
Get PRO
January '21
+1 087
in 0 channels
Get PRO
December '20
+51 891
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
04 April0
03 April0
02 April0
01 April0
Channel Posts
✨✨✨🌹✨🌹✨🌹✨🌹✨🌹✨✨✨ ✨እንኳን ለፆመ ጽጌ በሰላም አደረሳችሁ ✨ ወርኃ ጽጌ 40 ቀናት ነው፤ መስከረም 26 ተጀምሮ ኅዳር 5 ያልቃል፤ ጾመ ጽጌ የፈቃድ ጾም ነው፡፡ በግዕዝ ጸገየ ማለት አበበ ፤ አፈራ ፣ በውበት ተንቆጠቆጠ ማለት ነው፡፡ በማኀሌቱም እመቤታቸንን 3 ዓመት ከ6 ወር በግብፅ ከዚያም የአሥራት ሀገሯ በሆነችው በኢትዮጵያ የተሰደደችበትን ወቅት በማሰብ በጽጌና በአበባ እመቤታቸንን እና ጌታቸንን በመመሰል ሲያመሰግኗት ፣ ከልጇ ጋር ያየችውን መከራ እያሰቡ እና ምልጃዋን ሲለምኑ ያድራሉ ፡፡ ✨✨🌹 ''እምግብጽ ጸዋዕክዎ ለወልድየ ለክብረ ቅዱሳን፤ ለቅዱሳን ክብር ልጄን ከግብጽ ጠራሁት›› በማለት ነቢዩ ሆሴዕ በምዕራፍ ፲፩ ቍጥር ፩ እና ፪ ላይ አስቀድሞ እንደ ተናገረው ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በልጅነቱ ወደ ምድረ ግብጽ (ምስር) የተሰደደው የነቢያት ትንቢት ይፈጽም ዘንድ ነው፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ሕፃናትን በመፍጀት ከሚታወቀው ከአረመኔው ንጉሥ ከሄሮድስ ለማምለጥ ነው፡፡ አምላካችን ክርስቶስ ያለጊዜው (ዕለተ ዓርብ) ደሙ አይፈስምና፡፡ ስለዚህም ‹‹ሕፃኑንና እናቱን ይዘህ ወደ ምድረ ግብጽ ሽሽ፤ ሄሮድስ ሕፃኑን ለመግደል ይፈልጋልና›› ብሎ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ለዮሴፍ በነገረው ቃል መሠረት ሕፃኑንና እናቱን ይዞ በሌሊት ወደ ግብጽ ምድር ተሰደደ፡፡ ይህንን ስደት አስመልክቶ #ሰቆቃወ ድንግል የሚባለውን ቃለ እግዚአብሔር ካህናቱ በሚያሳዝን ዜማ ያደርሳሉ፤ ያቀርባሉ፡፡ ✨✨🌹 በመቶ ሺሕ የሚቆጠሩ ሕፃናትን ሄሮድስ አስፈጅቷል፡፡ ‹‹ድምፅ በራማ ተሰማ፤ ለቅሶና ብዙ ዋይታ፡፡ ራሔል ስለ ልጆቿ አለቀሰች፡፡ መጽናናትም አልወደደችም፤ የሉምና›› የሚለው ትንቢትም ተፈጸሟል፡፡ ከሦስት ዓመት ከመንፈቅ የግብጽ ስደት በኋላ ሊቃውንቱ፡- ‹‹ተመየጢ ማርያም ሀገረኪ ናዝሬተ፣ በላዕሌኪ አልቦ ዘያበጽሕ ሁከተ፣ ወኢትጎንድዪ በግብጽ ከመ ዘአልብኪ ቤተ፣ ዘየኀሥሦ ለወልድኪ ይእዜሰ ሞተ፣ በከመ ነገሮ መልአክ ለዮሴፍ ብሥራተ›› እያሉ ከስደት መመለሷን ያበሥራሉ፡፡ ትርጉሙም፡- ‹‹ማርያም ሆይ! ወደ ሀገርሽ ወደ ናዝሬት ተመለሺ፡፡ በአንቺ ላይ ሁከት የሚያመጣ ማንም የለም፡፡ ቤት እንደሌለሽ ሁሉ በግብጽ አትቆይ፡፡ ለዮሴፍ በሕልሙ መልአክ እንደ ነገረው የሕፃኑን ነፍስ የፈለገው (ጠላት ሄሮድስ) ሞቷልና›› ✨✨🌹 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን በዐርባው ቀን (በዘመነ ጽጌ) ወቅት የማርያምን የሽሽትና የመመለስ (የሚጠት) ታሪክ እያነሡ ውዳሴ የሚያቀርቡትና ማኅሌት የሚቆሙት በዚሁ ምክንያት ነው፡፡ በዚህ ወቅት ለእመቤታችን ክብር ሲባል የፈቃድ ጾም የሚጾሙ ምዕመናንና ምዕመናትም ብዙዎች ናቸው በመሃል ኢትዮጵያ በፈቃድ ጾምነት ሲጾም ; በሰሜኑ አካባቢ ተጹሞ ከሰዓት ይቀደሳል ሌሎች ጋር ግን ጠዋት ያበቃል፡፡ የእመቤታችን ምልጃ ና ጸሎት አይለየን ምንጭ: የማኅሌተ ጽጌ ምንጭና ትርጉም: መዝገበ ታሪክ:የቤተክርስቲያን ታሪክ መረጃወች ✨✨✨🌹✨🌹✨🌹✨🌹✨🌹✨✨✨

2
እንደዚህ እሚያማምሩ ለቤት፣ለቢሮ፣ እንዲሁም ለተለያዩ ቦታዎች እሚሆኑ እስትሪንግ አርት ለመግዛት ወይም በትዕዛዝ ለማሰራት እምትፈልጉ በዚህ ስልክ ይደውሉልን! 0904151387+2
እንደዚህ እሚያማምሩ ለቤት፣ለቢሮ፣ እንዲሁም ለተለያዩ ቦታዎች እሚሆኑ እስትሪንግ አርት ለመግዛት ወይም በትዕዛዝ ለማሰራት እምትፈልጉ በዚህ ስልክ ይደውሉልን! 0904151387
3 939
3
"ገብርኤል ሆይ! ከጭንቅና ከመከራ ለማውጣት የተላክህ መልአክ ነህና ሠለስቱ ደቂቅ በእሳት ጉድጓድ በተጣሉ ጊዜ ሁለቱ ክንፎችህን ጋርደህ ከመቃጠል እንዳዳንሃቸው እኔንም በረድኤትህ ኃይል አድነኝ።" እ
"ገብርኤል ሆይ! ከጭንቅና ከመከራ ለማውጣት የተላክህ መልአክ ነህና ሠለስቱ ደቂቅ በእሳት ጉድጓድ በተጣሉ ጊዜ ሁለቱ ክንፎችህን ጋርደህ ከመቃጠል እንዳዳንሃቸው እኔንም በረድኤትህ ኃይል አድነኝ።" እንኳን ለቅዱስ ገብርኤል አመታዊ በዓል አደረሳችሁ
5 538
4
የተለያዩ ብራንድና ፋሽን ጫማዎችን ለምትፈልጉ ቻናሉን join በማድረግ ማግኘት ትችላላችሁ https://t.me/+JKFkVHl31_cxNWM0
4 319
5
አንድ ሰው በእግዚአብሔር ፊት ቆመና "ጌታ ሆይ ተመልከት እጆቼ ንፁሃን ናቸው። ደም አላፈሰሱም የሰው ገንዘብ አልቀሙም" አለ እግዚአብሔርም መለሰለት "ልጄ ሆይ! አዎ እጆችህ ንፁሃን ናቸው ግን ባዶዎች ናቸው" አለው ይባላል። ያልገደለ እጅ ግን ያላዳነ፣ ያልሰረቀ አጅ ግን ያልመፀወተ በእግዚአብሔር ፊት ሞገስ የለውም። እውነተኛው መልካምነት ክፋ አለማድረግ ብቻ ሳይሆን መልካም ማድረግም ነው። ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
4 515
6
No text...
0
7
ጋብቻ ለመመስረት ያሰበ አንድ ወጣት ከቤተሰብና ከጓደኞቹ ጋር ተማክሮ ከጨረሰ በኋላ የንስሀ አባቱ ዘንድ በመሔድ ይህንን ውሳኔውን አስረዳቸው፡፡ #ጥበበኛውም_አባት ለማግባት ያለውን ጉጉት በልጁ ፊት ላይ እያስተዋሉ አሳቡ መልካም እንደሆነ ገልጸው ማስታወሻና ብዕራቸውን በማውጣት “ስለ ልጅቷ ትንሽ ነገር ንገረኝ” በማለት ጥያቄ አቀረቡለት፡፡ እርሱም እንዲህ አለ “ትውልዷ ከነገስታት ዘር እድገቷም በምቾት መሐል ነው” አለ፡፡ እኚህም አባት በሙሉ ልብ ሆነው በያዙት ማስታወሻ ላይ ዜሮ ጻፉ፡፡ ወጣቱም ስለ ልጅቷ ማብራራቱን ቀጠለ፡- “በጣም ውብ ናት” አለ፡፡ እርሳቸውም ሌላ ዜሮ ጻፉ፡፡ “በጣም ዝነኛ ናት” አለ፡፡ ደግመው ሌላ ዜሮ ጻፉ፡፡ “በጣም ሀብታም ናት” አለ፡፡ ጥበበኛውም ሌላ ዜሮ ጻፉ፡፡ “በጣም ምሁር ናት” አለ፡፡ አሁንም ሌላ ዜሮ ጻፉ፡፡ “በጣም ዘመናዊ ናት” አለ፡፡ ተጨማሪ ሌላ ዜሮ ጻፉ፡፡ በመጨረሻ ግን የረሳውን አንድ ነገር ነገራቸው “ልባም እንዲሁም ሕይወቷ ለእግዚአብሔር ክብርና ምስጋና የተሰጠ ነው” አላቸው፡፡ ጥበበኛውም አባት ፊታቸው ላይ ፈገግታ እየተነበበባቸው አስቀድሞ ከጻፉአቸው ስድስት ዜሮዎች ፊት አንድ ቁጥርን ጽፈው “በል ሂድና አግባት” አሉት፡፡ ወጣቱም በደስታ ከፊታቸው ሄደ፡፡ በደስታም ልጅቷን አገባት♥ ጋብቻ ብዙ ጊዜም በሌላው ሰው አካላዊ ገጽታና ውጫዊ አቋም ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ ምንም እንኳን በአካላዊ ውበት መማረክ ወደ ፍቅር የሚመራ አንደኛው መንገድ ቢሆን እውነተኛ ፍቅር ግን በአካላዊ ውበት፣ በአፋዊ መስፈርት ከመሸነፍ ያለፈ ነው፡፡ አካላዊ ውበት የጊዜያዊ ጉጉት መገለጫ ሲሆን ፍቅር ግን በሌላው ውስጥ ያለውን መልካሙን ነገር በመሻት ትዕግስትን መሰረት የሚያደረግ ነው፡፡ይህም የትኛውንም ልብ የመንካት፣ በላቀና በጠለቀ መንገድ የመግዛት ጉልበት ነው፡፡ ማንኛውም ሰው በዘመኑ የሚያሳልፋቸው ትልልቅም ይሁን ትንንሽ ውሳኔዎች አሉ፡፡ ሕይወትም በዚህ የዕለት ተዕለት ቋሚ የመምረጥና የመወሰን ተግባር ላይ የተመሰረተች ናት፡፡ ጋብቻ የእኛን ትልልቅ ውሳኔ ከሚፈልጉ ነገሮች አንዱ ነው፡፡ የምናመልከውን እንመርጣለን፣ የምንኖርበትን አካባቢ እንመርጣለን፣ የልባችንን የምናካፍለው ባልንጀራ እንመርጣለን፣በትዳር አጋር የሚሆነንን እንመርጣለን፣ በአጠቃላይ መሆን የምንፈልገውን እንመርጣለን፡፡ በእርግጥ ምርጫችንን ከምንኖረው በላይ ተጽእኖ ወደ ኑሮአችን የሚያመጣውን መኖራችን ግልጽ ነው፡፡ ነገር ግን በዚህም ውስጥ ከእውነት ጋር ያለን ትስስር ሊደበዝዝ አይገባም፡፡ ምርጫችን ውስጥ ሞትም ሕይወትም፣ ደስታም ሀዘንም፣ ክብርም ውርደትም አለ፡፡ መርጠን ዘመናችንን የእንባ ልናደርገው መብቱ የእኛ ነው፡፡ እግዚአብሔር እውነተኛ ፍቅርን ይስጣችሁ🙏
5 245
8
ዐቢይ ጾም ሰኞ የካቲት 17 ይገባል በቤተክርስቲያን ስያሜ መሰረት በዐቢይ ጾም ውስጥ የሚውሉ ሰንበታት እያንዳንዳቸው መጠሪያ ስም ሲኖራቸው እነርሱም፡- ዘወረደ የዐቢይ ጾም የመጀመሪያው ሰንበት ሲሆን ይህም ቅድመ ዓለም የነበረ ዓለምን ፈጥሮ የሚኖር አልፋና ኦሜጋ ከሰማየ ሰማያት መውረዱንና ከእመቤታችን ከቅድስተ ቅዱሳን ከንጽሕተ ንጹሐን ከድንግል ማርያም መወለዱን የሚያመለክት ሥያሜ ነው፡፡ ቅድስት ይህ የሁለተኛው ሰንበት ስያሜ ሲሆን ቅድስት የተባለበትም ምክንያት ስለ ዕለተ ሰንበት ቅድስና ስለሚያወሳ ነው፡፡ እንዲሁም ይህ ዕለት ዕለተ እግዚአብሔር የተባለች የሰንበት ክርስቲያን ቅድስናን ያመለክታል ምክንያቱም የዚች ዕለት ጌታ እርሱ ቅዱስ እግዚአብሔር ነውና ስለዚህም ዕለተ ሰንበት ቅድስት ተብላለች፡፡ ምኩራብ ይህ የሦስተኛው ሰንበት ስያሜ ሲሆን በዚህ ሰንበት ጌታ በመዋዕለ ትምህርቱ በምኩራብ ገብቶ ማስተማሩ ይነገራል፡፡ እንዲሁም ይህች ዕለት መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በምኩራብ ገብቶ እንዳስተማረ የሚታሰብበት ዕለት ነው፡፡ ምኩራብ ማለት የቤተ አይሁዳውያን የጸሎት ቤት ነው፡፡ መጻጉዕ ይህ የአራተኛው ሰንበት መጠሪያ ሲሆን ይህም ዕለት ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ድውያንን መፈወሱ እውራንን ማብራቱ ለምጻምን ማንጻቱ ሽባዎችን መተርተሩ የሚያነሳ መዝሙር የሚዘመርበት እንዲሁም እነዚህ ሁሉ ድንቅ ገቢራተ ታምራቶች የሚዘከሩበት ዕለት ነው፡፡ ደብረ_ዘይት ይህ የአምስተኛው ሰንበት መጠሪያ ሲሆን ይህም ዕለት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረ ዘይት ተራራ ላይ ሆኖ ነገረ ምጽአቱን እንዳስተማረ የሚወሳበት ሰንበት ነው፡፡ ደብረ ዘይት ማለት ወይራ የበዛበት ተራራ ማለት ነው፡፡ ገብርኄር ይህ የስድስተኛው ሳምንት ሰንበት ስያሜ ሲሆን ይህም ዕለት ለጌታው ታማኝና በጎ የሆነው ባርያ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ ተብሎ እንደተመሰገነ የሚነገርበት ዕለት ነው፡፡ ኒቆዲሞስ ይህ የሰባተኛው ሰንበት ስያሜ ነው፡፡ ይህም ዕለት ኒቆዲሞስ የተባለው የአይሁድ መምህር በሌሊት ወደ ጌታው ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ እየመጣ ይማር እንደነበረ ይታሰብበታል በዚም ዕለት የኒቆዲሞስን ታሪክ የሚያስታውስ መዝሙር ይዘመርበታል፡፡ ሆሳዕና ይህ የስምንተኛው ሳምንት ሰንበት መጠሪያ ሲሆን ይህም ዕለት በነቢዩ በዘካርያስ ላይ የተጻፈው ትንቢት ይፈጸም ዘንድ ጌታችም መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያይቷ እና በውርንጭላይቷ ላይ ተቀምጦ ሆሳዕና በአርያም ሆሳዕና ለዳዊት ልጅ እየተባለ እየተመሰገነ ወደ ቤተ መቅደስ መግባቱ የሚተሰብበት ዕለት ነው፡፡ ሆሳዕና ማለት ‹‹እባክህ አሁን አድን አሁን ባርከን›› ማለት ነው፡፡በሰሙነ ሕማማት ጸሎተ ፍትሃት ጸሎተ አስተስርዮ ስለማይፈጸም ጸሎተ ፍትሃትና አስተስርዮ የሚደረገው በዚሁ ዕለት ነው:: ጾሙን የበረከት ጾም ያድርግልን፡፡
6 535
9
ፆመ ነነዌ ሰኞ የካቲት 3 ይገባል ነብዩ ዮናስ ሦስት ቀንና ሌሊት በአሳ ነባሪ ሆድ ውስጥ ሰነበተ ፤ ዮናስም በዓሣው ሆድ ውስጥ ሆኖ ወደ አምላኩ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፥ እንዲህም አለ። ፤ በመከራዬ
ፆመ ነነዌ ሰኞ የካቲት 3 ይገባል ነብዩ ዮናስ ሦስት ቀንና ሌሊት በአሳ ነባሪ ሆድ ውስጥ ሰነበተ ፤ ዮናስም በዓሣው ሆድ ውስጥ ሆኖ ወደ አምላኩ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፥ እንዲህም አለ። ፤ በመከራዬ ሳለሁ ወደ አምላኬ ወደ እግዚአብሔር ጮኽሁ፥ እርሱም ሰማኝ፤ በሲኦልም ሆድ ውስጥ ሆኜ ጮኽሁ፥ ቃሌንም አዳመጥህ። ፤ ወደ ጥልቁ ወደ ባሕሩ ውስጥ ጣልኸኝ፥ ፈሳሾችም በዙሪያዬ ነበሩ፤ ማዕበልህና ሞገድህ ሁሉ በላዬ አለፉ። ፤ እኔም። ከዓይንህ ፊት ተጣልሁ፤ ነገር ግን ወደ ቅዱስ መቅደስህ ደግሞ እመለከታለሁ አልሁ። ፤ ውኆችም እስከ ነፍሴ ድረስ ከበቡኝ፤ ጥልቁ ባሕር በዙሪያዬ ነበረ፤ የባሕሩ ሣር በራሴ ተጠምጥሞ ነበር። ፤ ወደ ተራሮች መሠረት ወረድሁ፤ በምድርና በመወርወሪያዎችዋ ለዘላለም ተዘጋሁ፤ አንተ ግን፥ አቤቱ አምላኬ፥ ሕይወቴን ከጕድጓዱ አወጣህ። ፤ ነፍሴ በዛለችብኝ ጊዜ እግዚአብሔርን አሰብሁት፤ ጸሎቴም ወደ አንተ ወደ ቅዱስ መቅደስህ ገባች። ፤ ከንቱነትንና ሐሰትን የሚጠብቁ ምሕረታቸውን ትተዋል። ፤ እኔ ግን በምስጋና ቃል እሠዋልሃለሁ፤ የተሳልሁትንም እከፍላለሁ። ደኅንነት ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው። ፤ እግዚአብሔርም ዓሣውን አዘዘው፥ እርሱም ዮናስን በየብስ ላይ ተፋው። (ትንቢተ ዮናስ ምዕ. 2ቁ2-11) በሦስተኛ ቀኑ ከነነዌ የባህር ዳርቻ ሲደርስ ተፋው። እግዚአብሔርን አመሠገነ። ወደ ነነዌ ከተማ ገባ። ያለማይክ ሕዝቡን ሰበከ። ከህጻን እስከ አዋቂ፣ ከእንስሳ እስከ ሰው፣ ከሎሌ እስከ ንጉሥ ድረስ አዳመጡት። በክፋታቸው ተጸጸቱ። ጾሙ፣ ራሳቸውን ስለ እግዚአብሔር አዋረዱ። እግዚአብሔርም ማራቸው። / ነብዩ ዮናስ ሆይ ባንተ ስለሆነ ዳግም የኛ ተስፋ አንዴ ተነስና ቀንደ መለከቱን በምድር ላይ ንፋ የፍርድ ፅዋው ሞልቶ.... ዳግማዊ ነነዌ ኢትዮጵያ እንዳትጠፋ🙏
8 450
10
ጥር 21 ድንግል ማርያም በ 64 አመቷ ያረፈችበት እለት የጥንት ቅዱሳን አባቶቻችን ስለ እመቤታችን ዕረፍትና ትንሳኤ በዓይናቸው ያዩትንና የተማሩትን እንዲህ ይመሰክራሉ! .................... 1. # ኢቮድየስ_ዘአንጾኪያ (የሐዋርያው የቅዱስ ጴጥሮስ ደቀመዝሙር) :- ይህ ታላቅ አባት ከጴጥሮስ ጋር አብሮ የነበረ፣ የድንግል ዕረፍትዋ በዓይኑ የተመለከተ፣ የትንሳኤዋም ሕያው ምስክር የሆነ ነው! ያየውምን ነገር በሙሉ "Homily on the Dormition of the falling asleep of Mary" በተባለው ክታቡ እንዲህ ይተርካናል! ........... (ነሐሴ) ወር በአስራ ስድስተኛው ቀን ጠዋት በተመሳሳይ ምሽት በብርሃን ሰዓት፣ ጌታችን በታላቅ ክብር ወደኛ መጣ! ሰግደንም አመለክነው! ጌታም "ለምን ታዝናላችሁ?" ሲለን፣ አባቴ ጴጥሮስም "በእናትህና በሁላችን እመቤት ሞት፣ ከሞተችም ብኋላ ስጋዋን ስላላሳየሀን ነው" አለው! ጌታም ወደ መቃብሩ በመጣራት የድንግል እናቱን ስጋ በማስነሳት፣ ነፍስዋንም እንደገና ወደ ስጋዋ በማስገባት ልክ ቀድሞ በስጋ እንደምናውቃት በስጋ አየናት። መድኃኒታችንም ለስለስ ባለ ድምፅ "እነኋት ውድ እናቴን" አለን። ይህ የሁላችን እመቤት እና የወላዲተ አምላክ የሕይወትዋ መጨረሻው ይህ ነው በጦቢ(ጥር) ወር 21ኛ ቀን። ትንሳኤዋ ደግሞ በሜሶሪ (ነሐሴ) ወር በ16ኛው ቀን ነው> በማለት ከቀብሯ ተገኝቶ ትንሳኤዋን አይቶ ይመክረናል። ............. 2.ቅዱስ # ቴዎዶስዮስ_ዘእስክንድርያ (535 ዓ.ም) አባታችን ቴዎዶስዮስ ስለ ትንሳኤዋ ሲንፕግረን <የነበሩበት ቦታ በእሳት ተሞላ። ጌታም በኪሩቤል ላይ ሆኖ የድንግልንም ነፍስ በእቅፉ በሰማያዊ ልብስ አጊጣ ይዟት ተገለጠ። ሐዋርያትም በፍርሐት ተሞልተው መሬት ላይ እንደ ሞቱ ሆኑ። እርሱ ፍርሐታቸውን አጥፍቶ እንዲህ አላቸው "እናንተ ደቀመዛሙርቴና ደናግል ሆይ፥ የእናቴን ክብር ታዩ ዘንድ ተነሱ።" እንዲህ ብሎም ወደመቃብሩ ጮሀ "ለእኔ መቅደስ የሆነሽኝ አንቺ ቅድስት ስጋ ሆይ፣ የእኔ የዘላለም ድንኳን የሆነችኝን ይህቺን ነፍስ ውሰጂ" ... ጌታ እነዚህን ቃላት ሲናገር መቃብሩ በዚያ ቅፅበት ተከፈተ... ከዚያም ብኋላ የከበረው የድንግል ስጋ ተነሳ፤ ነፍስዋንም አከበረቻት። ሁለት ወንድማማች ከተለያየ ሀገር እንድሚመጡ እንዲሁ ተባበሩ አንድም ሆኑ> ብሎ ወደ ትንሳኤዋ ይወስደናል። ............. 3.ቅዱስ # ዮሐንስ_ዘደማስቆ (675-749) ይህ ቅዱስ አባትም <እርስዋ ልጅን ስትወልድ ድንግልናዋ እንደተጠበቀ እንዲሁ ስጋዋ ከሞትም ብኋላ ከመበስበስ የተጠበቀ ይሆን ዘንድ የተገባ ሆነ። ፈጣሪን በሕፃንነቱ በደረቷ እንዳቀፈችው እንዲሁ በመለኮታዊው ድንኳን (ሰማያዊ መቅደስ) ትኖር ዘንድ ተገባት! የእግዚአብሔር እናት የልጇ የሆነውን ነገር (ትንሳኤ) ታገኝ ዘንድ በፍጥረት ሁሉም የእግዚአብሔር እናትና አገልጋይ ተብላ ትመሰገን ዘንድ ሆነች> ይለናል። ............. 4.ቅዱስ # ጌርማነስ_ዘቁስጥንጥንያ (8ኛ ክ.ዘ) ይህ አባት ደግሞ <አንቺኮ እንደ ተፃፈው በውበት የተገለጥሽ፣ ድንግል የሆነ ስጋሽም ቅዱስና ንጹሕ፣ መላውም የእግዚአብሔር ማደርያ ነው። ስለዚህም ጠቅልሎ አፈር ሆኖ ከመቅረት ነጻ ሆነ (ቀረ) ምንም እንኳን አሁንም ሰው ብትሆኚ ሥጋሽ ወደ ማይበሰብስ ሰማያዊ ሕይወት (አካል) ተቀየረ! አሁንም ስጋሽ በሕይወትና በክብር፣ ሳይጎድፍና ሳይጎድል በፍፁም ኑባሬ አለ!> እያለ ከእናቱ ከእናታችን ጋር ያወጋል። በአባቶቻችን እምነት ያፅናን! .... የትንሳኤዋ በረከት ከወደቅንበት ኃጢኣት ያንሳን!
9 321
11
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ ፤ በእምነት በኩል ሁላችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጆች ናችሁ፤ ፤ ከክርስቶስ ጋር አንድ ትሆኑ ዘንድ የተጠመቃችሁ ሁሉ ክርስቶስን ለብሳችኋልና። (ወደ
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ ፤ በእምነት በኩል ሁላችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጆች ናችሁ፤ ፤ ከክርስቶስ ጋር አንድ ትሆኑ ዘንድ የተጠመቃችሁ ሁሉ ክርስቶስን ለብሳችኋልና። (ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕ. 3ቁ 26-27)
8 010
12
ጥር 10 ከተራ #ከተራ ምንድን ነው? ከተራ 'ከበበ' ካለው የግእዝ ግሥ የወጣ ነው፡፡ ፍችው ውኃ መከተር፣ መገደብ ማለት ነው፡፡ በጥምቀት ዋዜማ ታቦተ ሕጉ ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ውኃ ባለበት አካባቢ
ጥር 10 ከተራ #ከተራ ምንድን ነው? ከተራ 'ከበበ' ካለው የግእዝ ግሥ የወጣ ነው፡፡ ፍችው ውኃ መከተር፣ መገደብ ማለት ነው፡፡ በጥምቀት ዋዜማ ታቦተ ሕጉ ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ውኃ ባለበት አካባቢ ስለሚያድር የየአጥቢያው ሕዝብ እየተሰበሰቡ በወንዝ ዳር ወይም በምንጭ አካባቢ ድንኳን ይተከላሉ፡፡ ድንኳንም ከሌለ ዳስ ሲጥሉ ይውላሉ፡፡ የምንጮች ውኃ እንዲጠራቀም ይከተራሉ (ይገድባሉ) ጉድጓድ እየተቆፈረ ውኃው እንዳይሄድ በመገደብ ለመጠመቂያ (ለጥር 11) ዝግጁ የሚያደርጉበት ዕለት ነው፡፡ በተጨማሪ በአቅራቢያ የሚገኙት ቤተክርስቲያናት ተሰብስበው ከዚሁ ከተቆፈረው ገንዳ ወይም ከተገደበው ጅረት አጠገብ ባለው ዳስ ወይም ድንኳን ታቦቶቻቸውን ያሳድራሉ ሊቃውንቱም በዚያው እግዚአብሔርን በማህሌት ሲያመሰግኑ ያድራሉ። በበዓለ ጥምቀት የታቦታቱ ወደ ወንዝ መውረድ መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ በእደ ዮሐንስ ለመጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ በዋዜማው የመሄዱ ምሳሌ ነው፡፡ ታቦቱ የጌታችን፣ ምሳሌ ሲሆኑ ካህናቱ የመጥምቁ ዮሐንስ ምሳሌ ናቸው፡፡ መዘምራኑና ሕዝቡ ደግሞ ዮሐንስ ያጠመቃቸው ሕዝቦች ምሳሌዎች ናቸው፡፡
7 625
13
፤ የበኵር ልጅዋንም ወለደች፥ በመጠቅለያም ጠቀለለችው፤ በእንግዶችም ማደሪያ ስፍራ ስላልነበራቸው በግርግም አስተኛችው። ፤ በዚያም ምድር መንጋቸውን በሌሊት ሲጠብቁ በሜዳ ያደሩ እረኞች ነበሩ። ፤ እነ
፤ የበኵር ልጅዋንም ወለደች፥ በመጠቅለያም ጠቀለለችው፤ በእንግዶችም ማደሪያ ስፍራ ስላልነበራቸው በግርግም አስተኛችው። ፤ በዚያም ምድር መንጋቸውን በሌሊት ሲጠብቁ በሜዳ ያደሩ እረኞች ነበሩ። ፤ እነሆም፥ የጌታ መልአክ ወደ እነርሱ ቀረበ የጌታ ክብርም በዙሪያቸው አበራ፥ ታላቅ ፍርሃትም ፈሩ። ፤ መልአኩም እንዲህ አላቸው። እነሆ፥ ለሕዝቡ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ የምሥራች እነግራችኋለሁና አትፍሩ፤ ፤ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና። ፤ ይህም ምልክት ይሆንላችኋል፤ ሕፃን ተጠቅልሎ በግርግምም ተኝቶ ታገኛላችሁ። ፤ ድንገትም ብዙ የሰማይ ሠራዊት ከመልአኩ ጋር ነበሩ። እግዚአብሔርንም እያመሰገኑ። ፤ ክብር ለእግዚአብሔር በአርያም ይሁን ሰላምም በምድር ለሰውም በጎ ፈቃድ አሉ። ፤ መላእክትም ከእነርሱ ተለይተው ወደ ሰማይ በወጡ ጊዜ፥ እረኞቹ እርስ በርሳቸው። እንግዲህ እስከ ቤተ ልሔም ድረስ እንሂድ እግዚአብሔርም የገለጠልንን ይህን የሆነውን ነገር እንይ ተባባሉ። የሉቃስ ወንጌል ምዕ2 ቁ7-20 በሀገር ውስጥም ከሀገር ውጭም ያላችሁ እህት ወንድሞቼ እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ🙏
8 827
14
ባለ ፀጋ የነበረው እዮብ በህመምና በችግር ግዜ ስለ ራቁት ሰዎች ሲናገር እንዲህ ይላል ፤ ወንድሞቼን ከእኔ ዘንድ አራቁ፥ የሚያውቁኝም አጥብቀው ተለዩኝ። ፤ ዘመዶቼ ተቋረጡ፥ ወዳጆቼም ረሱኝ። ፤ ቤተ
ባለ ፀጋ የነበረው እዮብ በህመምና በችግር ግዜ ስለ ራቁት ሰዎች ሲናገር እንዲህ ይላል ፤ ወንድሞቼን ከእኔ ዘንድ አራቁ፥ የሚያውቁኝም አጥብቀው ተለዩኝ። ፤ ዘመዶቼ ተቋረጡ፥ ወዳጆቼም ረሱኝ። ፤ ቤተ ሰቦቼና ሴቶች ባሪያዎቼ እንደ መጻተኛ ቈጠሩኝ፤ በዓይናቸውም እንደ እንግዳ ሆንሁ። ፤ ባሪያዬን ብጠራ፥ በአፌም ባቈላምጥ አይመልስልኝም። ፤ ሚስቴ እስትንፋሴን ጠላች፥ የእናቴም ማኅፀን ልጆች ልመናዬን ጠሉ። ፤ ሕፃናቶች እንኳ አጠቁኝ፤ ብነሣም በእኔ ላይ ይናገራሉ። ፤ አማካሪዎቼ ሁሉ ተጸየፉኝ፤ እኔ የምወድዳቸው በላዬ ተገለበጡ። (መጽሐፈ ኢዮብ ምዕ. 19 ቁ።13-19) እግዚአብሔር በችግር፣በመከራ ግዜ እማይሸሽ ወዳጅን ያድለን
8 026
15
ባለ ፀጋ የነበረው እዮብ በህመምና በችግር ግዜ ስለ ራቁት ሰዎች ሲናገር እንዲህ ይላል ፤ ወንድሞቼን ከእኔ ዘንድ አራቁ፥ የሚያውቁኝም አጥብቀው ተለዩኝ። ፤ ዘመዶቼ ተቋረጡ፥ ወዳጆቼም ረሱኝ። ፤ ቤተ
ባለ ፀጋ የነበረው እዮብ በህመምና በችግር ግዜ ስለ ራቁት ሰዎች ሲናገር እንዲህ ይላል ፤ ወንድሞቼን ከእኔ ዘንድ አራቁ፥ የሚያውቁኝም አጥብቀው ተለዩኝ። ፤ ዘመዶቼ ተቋረጡ፥ ወዳጆቼም ረሱኝ። ፤ ቤተ ሰቦቼና ሴቶች ባሪያዎቼ እንደ መጻተኛ ቈጠሩኝ፤ በዓይናቸውም እንደ እንግዳ ሆንሁ። ፤ ባሪያዬን ብጠራ፥ በአፌም ባቈላምጥ አይመልስልኝም። ፤ ሚስቴ እስትንፋሴን ጠላች፥ የእናቴም ማኅፀን ልጆች ልመናዬን ጠሉ። ፤ ሕፃናቶች እንኳ አጠቁኝ፤ ብነሣም በእኔ ላይ ይናገራሉ። ፤ አማካሪዎቼ ሁሉ ተጸየፉኝ፤ እኔ የምወድዳቸው በላዬ ተገለበጡ። (መጽሐፈ ኢዮብ ምዕ. 19 ቁ።13-19) እግዚአብሔር በችግር፣በመከራ ግዜ እማይሸሽ ወዳጅን ያድለን
1
16
ገብርኤል ሆይ ከሰው ወገን ከቶ ጠዋትና ማታ እንደኔ ኀዘንና ትካዜ የሚበዛበት የለም። ከመላእክትም ወገን እንዳንተ ያዘኑትን የሚያረጋጋ የለም። ገብርኤል ሆይ ስለዚህ እኔም አውቄና አንተን አምኜ። ይህ
ገብርኤል ሆይ ከሰው ወገን ከቶ ጠዋትና ማታ እንደኔ ኀዘንና ትካዜ የሚበዛበት የለም። ከመላእክትም ወገን እንዳንተ ያዘኑትን የሚያረጋጋ የለም። ገብርኤል ሆይ ስለዚህ እኔም አውቄና አንተን አምኜ። ይህን ያቀረብኩልህን ጸሎት እንደትልቅ ዋጋ ቆጥረህ የማረጋጋት ቃለህን አሰማኝ። መልክአ ገብርኤል እንኳን ለቅዱስ ገብርኤል አመታዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ የቅዱስ ገብርኤል ምልጃና በረከት አይለየን
7 877
17
ታህሳስ -3 እመቤታችን ቅድስት ድንግል ባዕታ ለእግዝትነ ማርያም ወደ ቤተ መቅደስ የገባችበት ዕለት ነው። ባዕታ ማርያም ማለት ማርያም በ3 አመቷ ለቤተ መቅደስ አገልግሎት የተሰጠችበት ቀን መታሰቢያ
ታህሳስ -3 እመቤታችን ቅድስት ድንግል ባዕታ ለእግዝትነ ማርያም ወደ ቤተ መቅደስ የገባችበት ዕለት ነው። ባዕታ ማርያም ማለት ማርያም በ3 አመቷ ለቤተ መቅደስ አገልግሎት የተሰጠችበት ቀን መታሰቢያ ነው። እመቤታችን 3 ዓመት ሲሆናት ቅድስት ሐና ለባሏ ለቅዱስ ኢያቄም ጌታዬ ልጃችን ለቤተ እግዚአብሔር ነዉ እንጂ እኛን ልታገለግል እንዳልተሳልን እወቅ በተሳልነው መሰረት ለቤተ እግዚያብሔር እንስጣት አለችው፤ ይዘዋት ወደ ቤተመቅደስ ሲሄዱ ካህኑ ዘካርያስ እመቤታችንን እንደ ፀሐይ ስታበራ አይቷት ይህችን የመሰለች ፍጡር ምን ልንመግባት ነው ብለው ሲጨነቁ፤ በዚህ ጊዜ መልአኩ ቅዱስ ፋኑኤል ህብስት ሰማያዊ ጽዋ ሰማያዊ ይዞ ተገለጾ አንድ ክንፉን ጋርዶ አንድ ክንፉን አጎናጽፎ ከመሬት ሦስት ክንድ ከስንዝር ከመሬት ከፍ አድርጎ ህብስቱን መግቧት ወይኑን አጠጥቶት አርጓል እና ይቺን ቀን ወደ ቤተ መቅደስ የገባችበት አመታዊ ክብረ በዓል ነዉ። የእናታችን የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ረድኤት፣በረከትና ምልጃዋ አይለየን
10 023
18
ህዳር ፅዮን 21♥ እንኳን አደረሳችሁ በዚህች ቀን የእስራኤላውያን መመኪያ በእመቤታችን ስም የተሰየመችው ታቦተ ጽዮን ዳጐን በተባለው ጣኦት ላይ ኃይሏን ክብሯን የገለጸችበት ቀን ነው፤ ቤተክርስቲያን
ህዳር ፅዮን 21♥ እንኳን አደረሳችሁ በዚህች ቀን የእስራኤላውያን መመኪያ በእመቤታችን ስም የተሰየመችው ታቦተ ጽዮን ዳጐን በተባለው ጣኦት ላይ ኃይሏን ክብሯን የገለጸችበት ቀን ነው፤ ቤተክርስቲያን ጽዮን ማርያም ስትል ዕለቱን ታከብረዋለች። ታሪክ : - አክሱም ጽዮን እንደዛሬው ድርቅ ያለ መሬት አልነበረም ባህር ነበር እንጂ፤ አብርሃና አጽብሃ ለታቦተ ጽዮን ምን ዓይነት ቤተክርስቲያን ነው የምንሰራላት ቦታውስ የት ጋር ነው የሚሆነው እያሉ ሲጨነቁ ጌታችን ተገለጸላቸው ድንጋይ ላይ ቆሞም አዩት፤ ቤተክርስቲያኗን እዚህ ባህር ላይ ስሩት ስሟንም በእናቴ ስም ሰይሟት፤ ይላቸዋል ጌታ ሆይ ይህ እኮ ባህር ነው ይሉታል ቅዱስ ሚካኤልን ከገነት አፈር ይዞ እንዲመጣ ያደርገዋል ባህሩ ላይ ነሰነሰው ደረቀ የዛሬውንም ቅርጽ ያዘ ይላል ጌታችን የቆመበት የእግሩ ምልክት ዛሬም ድረስ ይታያል ፤ ምንጭ ድርሳነ ጽዮን፤ በድንኳን ቅርጽ የተሰራው ቤተክርስቲያን ግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ ያሳነጹት ሴቶችም ወንዶችም የሚገቡበት። በመሐል ታቦተ ጽዮን ያለችበት እቴጌ መነን ያሳነጹት ስመ ጥምቀታ ወለተ ጊዮርጊስ በስሩ የጥንቱ ቤተመቅደስ ፍርስራሽ ይታያልደ በአራት መአዘን ቅርጽ ያለው አፄ ፋሲለደስ ያሳነጹት ሴቶች የማይገቡበት ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ነው። ፅዮን ማርያም ባልንበት ፀሎት ልመናችንን ትስማን
9 580
19
አንድ ሰው እግዚአብሔርን ቢያመሰግን ክብሩና ሽልማቱ ለራሱ ነው። ባያመሠግን የሚቀርበት ለራሱ ነው። እግዚአብሔርን አይጎዳውም። ከዓለም በፊት ብቻውን ሲኖር የነበረ አምላክ ነውና። አንድ ሰው በተለያዬ መንገድ በጸሎት፣ በመዝሙር፣ በሰዓታት ፣ በኪዳን፣ በቅዳሴ ...እግዚአብሔርን የሚያመሠግነው ወይም የሚማጸነው የሌለውን ለማግኘት አልያም፣ የተሰጠውን ለማቆየት፣ አልያም ጤናውን ለማግኘት ነው። የሰው ልጅ ሲበዛ ራስ ወዳድ በመሆኑ ሁሉም ቢሟላለት እግዚአብሔርን አያስተውስም። ሁሉ ቢሟላለት የጸሎት መጽሐፍ ይዞ ቤተክርስቲያን አይሄድም ፣ ማይክ ጨብጦ አይሰብክም አይዘምርም። ሰባኪ ሆኖ ወንጌልን ቢሰብክ፣ ዘማሪ ሆኖ መዝሙርን ቢዘምር ... ከእግዚአብሔር ለመሸለምና ገነትን ለመውረስ ነው። ሁሉም የሰው ልጅ ገነት ቢገባ ኖሮና ቅጣት ባይኖር ማንም ከሀይማኖት ስርዓት ይወጣ ነበር።
5 633
20
ሁላችንም ቢሆን እንደማንኛውም ሰው በጣም አስቸጋሪ በሆነና እጅግ በሚሞግተን ሁኔታ ውስጥ እናልፋለን፡፡ ምናልባት በእድሜያችሁ ገና ወጣት ከሆናችሁና ይህች አለም ለሁላችንም ጊዜዋን እየጠበቀች የምታቀብለንን የሕይወት ውጣውረድ ብዙም ካልቀመሳችሁ፣ በሰው ጥላ ስር ከመኖር ወጣ ብላችሁ የራሳችሁን ውሳኔ እየወሰናችሁ የራሳችሁን ኑሮ መምራት ስትጀምሩ ትደርሱበታላችሁ፡፡ በአሁን ጊዜ ከባድ በሆነ ሁኔታው ውስጥ በማለፍ ላይ ካላችሁ፣ እነዚህን ሁለት የችግር ቀን ስህተቶች ከመስራት ራሳችሁን እንድትጠብቁ ልምከራችሁ፡፡ የመጀመሪያው ስህተት አሁን ያለንበት አስቸጋሪ ሁኔታ በእኛ ላይ ብቻ እንደደረሰ ወይም የእኛ ሁኔታ ከሌለው ለየት ያለና የከፋ እንደሆነ ማሰብ ነው፡፡ አንድን ነገር አንዘንጋ፣ አሁን እኛ በምናልፍበት አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ በሚልየን የሚቆጠሩ ሰዎች ከዚህ በፊት አልፈውበታ፣ በማለፍ ላይ ናቸው፣ ወደፊትም ያልፋሉ፡፡ አንዳንዶች ከዚህ ችግር ባነሰ ችግር ደክመው ሲወድቁ፣ ሌሎቹ ደግሞ ከዚህ ችግር እጅግ በገዘፈ ሁኔታ ውስጥ አልፈው እንኳን በብርታት አሸንፈው ይሄዳሉ፡፡ ሁለተኛው ስህተት አሁን ያለንበት አስቸጋሪ ሁኔታ በቶሎ የማይበርድ፣ የማያቆምና ረጅም ጊዜ የሚቆይ እንደሆነ የማሰብ ስህተት ነው፡፡ በአንድ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ስናልፍ ጊዜው ረጅም እንደሆነ ይሰማናል፡፡ ይህ የተፈጥሮ ሕግና የሰው ባህሪ ነው፡፡ በሌላ አገላለጽ የሚጣፍጥ ነገር ቶሎ ያለቀ ይመስላል፡፡ የሚመር ነገር ደግሞ ቶሎ ያለቀ አይመስልም፡፡ ስለሆነም የምታልፉበት አስቸጋሪ ሁኔታ ረጅምና የማያልቅ እንደሆነ ከማሰብ መለስ በሉና፣ “ይህም ሁኔታ ያልፋል” የሚልን ተስፋ በመያዝ ወደፊት ተራመዱ፡፡  የችግሩን ክብደትና የጊዜውን ርዝመት በማሰላሰል መጨናነቁን ቀነስ አድርጉትና “አልፈዋለሁ!”፣ “አሳልፈዋለሁ!” ማለትን ልመዱ፡፡ የማያልፍ ሚመስሉ ነገሮች ሁሉ አልፈዋል አሁንም ወደፊትም ያልፋል።
6 136