352
Subscribers
No data24 hours
+47 days
+1530 days
Posts Archive
በሐምሌ 19 ቁ.2 ቅ/አ/አ/መ/ደ/ት/ቤት ዛሬ በቀን 06/03/2017ዓ.ም ህዳር ሲጸዳ በሚል መሪ ቃል መምህራን፣ተማሪዎችና የአስተዳደር ሰራተኞች በማሳተፍ የትምህርት ቤት ግቢውን እና አካባቢውን በማጽዳት እንዲሁም ስለ አካባቢ ንፅና የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት በመስጠት በድምቀት ተከበረ።
በሐምሌ 19 ቁ.2 ቅ/አ/አ/መ/ደ/ት/ቤት ዛሬ በቀን 06/03/2017ዓ.ም 19ኛውን የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ባእልን ምክንያት በማድረግ በተማሪዎች መካከል የጥያቄና መልስ ውድድር ተካሄደ።
በሐምሌ 19 ቁ.2 ቅ/አ/አ/መ/ደ/ት/ቤት ዛሬ በቀን 06/03/2017ዓ.ም ህዳር ሲጸዳ በሚል መሪ ቃል መምህራን፣ተማሪዎችና የአስተዳደር ሰራተኞች በማሳተፍ የትምህርት ቤት ግቢውን እና አካባቢውን በማጽዳት እንዲሁም ስለ አካባቢ ንፅና የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት በመስጠት በድምቀት ተከበረ።
ለሐምሌ 19 ቁ.2 ቅ/አ/አ/የመ/ደ/ት/ቤት መምህራን እና የአስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ
የወይዘሪት እየሩሳሌም ኀይሌ አባት ስላረፉ ቀብር ነገ እሁድ በ01/03/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ወይብላ ማርያም ቤተ ክርስቲያንነው።
እንዲሁም የወ/ሮ መቆያ ኪዳኔ አባት ስላረፉ ቀብር ነገ በ 01/ 03 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6:00 ሰዓት አማኑኤል ቤተ ክርስቲያን ነው።
ለሁለቱም የስራ ባልደረቦቻችን መፅናናትን እንመኛለን።
ስልጠና፦ በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ስር ባለፈው ቅዳሜ በ23/2/17ዓ.ም የሠለጠናችሁ (አማርኛ እና አፋን ኦሮሞን እንደ 2ኛ ቋንቋ ለምታስተምሩ መ/ራን በሙሉ)፦ 2ኛው ዙር ስልጠናችሁ ቅዳሜ በ30/2/17 በበኮተቤ ት/ት ዩኒቨርሲቲ ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ ስለሚቀጥል በሠአቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።
Repost from N/a
አስቸኳይ፦ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የምትገኙ ት/ቤቶች መዛኞች እና ተመዛኞች መምህራን በሙሉ፦ ተረዝሞ የነበረው የፖርትፎልዮ ምዘና ለቅዳሜ 23/2/17ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ ከታች ባለው የምደብ ቦታችሁ በሠአት እንድትገኙ እናሳስባለን።
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የምትገኙ ት/ቤቶች መዛኞች እና ተመዛኞች መምህራን በሙሉ፦ በወቅታዊ ጉዳይ ምክንያት የሚሰጠው የፖርትፎልዮ ምዘና ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ በመሆኑ በቀጣይ እስከ ምናሳውቃችሁ ድረስ በትግስት እንድትጠባበቁ እናሳስባለን።
Repost from N/a
ሠላም! በሁሉም ት/ቤቶች ከነገ 21/02/2017 ዓ/ም ጀምሮ ሙሉ የትምህርት ስራ ሰዓት ሁሉም መምህራን በስራ ገበታቸው በመገኘት የመማር ማስተማሩን ስራ እንዲያካነውኑ ይደረግ። ለየትኛውም ጉዳይ የተማሪዎችን ውድ የትምህርት ጊዜ ማባከን ያስጠይቃል። ር/መምህራን ለማንኛው መምህር መፍቀድ እንደማይቻልና አድርጋችሁ ብትገኙ የሚያስጠይቃችሁ መሆኑን እናሳውቃለን።
21_2_2017_22_2_2017_የምዘና_ፕሮግራም_ለመዛኝ_መምህራን.xlsx0.31 KB
በአዲስ ከተማ ክ/ ከተማ ስር ለምትገኙ ት/ቤቶች ከታች የተለቀቀውን ፕሮግራም በስራችሁ ላሉ መምህራን የምዘና ፕሮግራማቸው እንዳያልፋቸው እንድታሳውቁልን አደራ እንላለን።
