ቢቢሲ አማርኛ | BBC Amharic
📈 Analytical overview of Telegram channel ቢቢሲ አማርኛ | BBC Amharic
Channel ቢቢሲ አማርኛ | BBC Amharic (@bbcamharic_revives) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 26 821 subscribers, ranking 8 967 in the News & Media category and 1 288 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 26 821 subscribers.
According to the latest data from 07 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 276 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 18.74%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 9.49% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 5 025 views. Within the first day, a publication typically gains 2 545 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“https://bbc.com/amharic”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the News & Media category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 08 September | +5 | |||
| 07 September | +10 | |||
| 06 September | 0 | |||
| 05 September | +6 | |||
| 04 September | 0 | |||
| 03 September | +13 | |||
| 02 September | +23 | |||
| 01 September | 0 |
| 2 | #BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
➖@BBCAmharic_Revives➖
በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች የእርሻ ምርት ላይ ስጋት የፈጠረው ክስተት
ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ የምሥራቅ አፍሪካ አገራት ላይ ተጽዕኖ ይኖረዋል የተባለው ከባድ የአየር ሁኔታ ኤል ኒኖ ውጤቱ እየታየ ነው። በዚህም በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ውስጥ ለእርሻ ሥራ ወሳኝ የሆነው ዝናብ ተዛብቷል። በአንዳንድ ቦታዎች በዝናብ እጥረት ምክንያት ድርቅ ሲከሰት፣ በሌሎች ቦታዎች ደግሞ ከባድ ዝናብ እና ጎርፍ ጉዳት እያደረሱ ነው። ይህ ክስተት ገና መጀመሩ ሲሆን፤ የሚያስከትለው ጉዳት ወደ ቀጣይ ዓመታትም የሚዘልቅ መሆኑ አሳሳቢ ሆኗል።
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊 | 1 423 |
| 3 | #BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
➖@BBCAmharic_Revives➖
በኬንያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያንን እንቅስቃሴ የገታው ውሳኔ እና የመንግሥት ምላሽ
ኬንያ በአነስተኛ የንግድ ዘርፎች ላይ የተሰማሩ የውጭ ዜጎችን ሥራ የምታስቆምበት ቀን ሰኞ ጳጉሜ 2/2018 ዓ.ም. መጀመሩን ተከትሎ በርካታ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን የንግድ ቤቶቻቸውን ዘግተው ውለዋል። ወደ አገራቸው ለመመለስ በመጣደፍ ላይ ያሉ የሌሎች አገራት ዜጎችም በርካታ ናቸው። የኬንያ መንግሥት በበኩሉ፣ የፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶን መመሪያ ተከትሎ የተፈጠረውን ጭንቀት አላስፈላጊ እና ማንንም የሚያሰጋ እንዳልሆነ ለቢበሲ ገልጿል።
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊 | 2 007 |
| 4 | #BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
➖@BBCAmharic_Revives➖
በትግራይ ክልል ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች "የጦር ቁስለኞች እና ታጣቂዎች" ካልወጡ ተማሪ እንደማይመደብ ትምህርት ሚኒስቴር አስጠነቀቀ
ትምህርት ሚኒስቴር በትግራይ ክልል የሚገኙ አራት ዩኒቨርሲቲዎች ግቢዎቻቸውን "ከማንኛውም ወታደራዊ እንቅስቃሴ ነጻ" እንዲያደርጉ አስጠነቀቀ። የዩኒቨርሲቲዎቹ ካምፓሶች ውስጥ የሚገኙ "የጦር ቁስለኞች እና ታጣቂዎች" እስካልወጡ ድረስ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ ተማሪዎችን እንደማይመድብ አስታውቋል።
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊 | 2 837 |
| 5 | #BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
➖@BBCAmharic_Revives➖
ኢራን ለመጀመሪያ ጊዜ ፀረ አውዳሚ መርከብ የሆነ ሚሳዔል አሜሪካ ላይ መጠቀሟን ገለጸች
ኢራን ለመጀመሪያ ጊዜ “በአሜሪካ መርከቦች ላይ ፀረ አውዳሚ መርከብ ሚሳዔል” ጥቅም ላይ ማዋሏን የአገሪቱ ጠቅላይ የብሔራዊ ደኅንነት ምክር ቤት ጸሐፊ ሞህሴን ረዛኢ ተናገሩ። የአሜሪካ ጦር ማዕከላዊ ዕዝ ትናንት እሁድ በኤክስ ገጹ ባጋራው ልጥፍ፣ በሁለት መርከቦቹ ላይ ስለተፈጸመው ጥቃት በተዘዋዋሪ ጠቅሶ ነበር።
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊 | 3 082 |
| 6 | #BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
➖@BBCAmharic_Revives➖
የአዲስ አበባ አየር ከሌሎች ከተሞች ጋር ሲነጻጸር ምን ያህል ተበክሏል?
ዛሬ ዓለም አቀፍ የንጹሕ አየር እና የሰማያዊ ሰማይ ቀን ነው። የዓለም ጤና ድርጅት እንደሚለው፤ 99 በመቶው የዓለም ሕዝብ የሚተነፍሰው አየር ተበክሏል። የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ባለሙያዎች የተሳተፉበት ጥናት እንዲሁም ሌላ ናሳ የሠራው ጥናት እንደሚያሳየው፤ በአዲስ አበባ የትራፊክ መጨናነቅ ባለባቸው ሰዓቶች እንዲሁም በዓመት በዓል ወቅት የአየር ብክለት ይጨምራል። ለመሆኑ በአዲስ አበባ ዋነኛ በካይ የትኞቹ ናቸው?
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊 | 3 008 |
| 7 | #BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
➖@BBCAmharic_Revives➖
ቻይና በአባይ እና በቀይ ባሕር ጉዳይ የግብፅን አቋም ማንጸባረቋ ለኢትዮጵያ ምን ማለት ነው?
ከፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ የካይሮ ጉብኝት በኋላ ቻይና ከካይሮ ጋር ባወጣችው የጋራ መግለጫ “ናይል ወንዝ የግብፅ ዋነኛ የሕይወት መስመር መሆኑን” ገልጻለች። በመግለጫው ስለ አባይ ወንዝ እና ቀይ ባሕር የሰፈሩ አገላለጾች “የግብጽ ቋንቋ” መሆናቸውን ተንታኞች ለቢቢሲ ተናግረዋል። ይህ መግለጫ ሁለተኛዋ ልዕለ ኃያል አገር ቻይና በአባይ ጉዳይ ወደ ግብፅ ማዘንበሏን ያሳያል? የተንጸባረቀው አቋምስ ለኢትዮጵያ ምን ማለት ነው?
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊 | 3 620 |
| 8 | #BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
➖@BBCAmharic_Revives➖
የነዋሪዎችን ሕይወት የቀጠፉት የሰሞኑ የምሥራቅ ወለጋ ጥቃቶች እና የነዋሪዎች ስጋት
ባለፉት ሁለት ሳምንታት በምዕራብ ኢትዮጵያ፣ ኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ ውስጥ በተፈጸሙ ጥቃቶች በርካታ ነዋሪዎች መገደላቸውን፣ መፈናቀላቸውን እና ንብረት መውደሙ እየተነገረ ነው። ከእነዚህ ጥቃቶች ጋር የፋኖ፣ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ታጣቂዎች እና የክልሉ የፀጥታ ኃይሎች ስማቸው በተደጋጋሚ ይነሳል። ቢቢሲ ከሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ምላሽ ባያገኝም ስለክስተቶቹ ነዋሪዎችን፣ የዐይን እማኞችን እና የጥቃቱ ሰለባ ቤሰቦችን አነጋግሯል።
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊 | 4 743 |
| 9 | #BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
➖@BBCAmharic_Revives➖
በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች የእርሻ ምርት ላይ ስጋት የፈጠረው ክስተት
ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ የምሥራቅ አፍሪካ አገራት ላይ ተጽዕኖ ይኖረዋል የተባለው ከባድ የአየር ሁኔታ ኤል ኒኖ ውጤቱ እየታየ ነው። በዚህም በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ውስጥ ለእርሻ ሥራ ወሳኝ የሆነው ዝናብ ተዛብቷል። በአንዳንድ ቦታዎች በዝናብ እጥረት ምክንያት ድርቅ ሲከሰት፣ በሌሎች ቦታዎች ደግሞ ከባድ ዝናብ እና ጎርፍ ጉዳት እያደረሱ ነው። ይህ ክስተት ገና መጀመሩ ሲሆን፤ የሚያስከትለው ጉዳት ወደ ቀጣይ ዓመታትም የሚዘልቅ መሆኑ አሳሳቢ ሆኗል።
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊 | 4 825 |
| 10 | #BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
➖@BBCAmharic_Revives➖
ሳዑዲ ውስጥ በኢትዮጵያዊያን መካከል ከተፈጸመው ግድያ ጋር በተያያዘ ከ100 በላይ ሰዎች መያዛቸው ተገለጸ
ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ በማኅበራዊ ሚዲያ ቀጥታ ሥርጭት ላይ ተፈጽሟል በተባለው ግድያ የተጠረጠረ ግለሰብ እና "አምስት ግብረ አበሮቹ" በቁጥጥር ስር መዋላቸውን በሪያድ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ። ኤምባሲው፣ ይህንን ድርጊት ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ "ያሠራጩ እና ያራገቡ ከ100 በላይ" ሰዎችን መያዛቸውን ገልጿል።
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊 | 5 503 |
| 11 | #BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
➖@BBCAmharic_Revives➖
ባለፓስፖርቶቹ የሰውን በሽታ የሚለዩት አይጦች
ባለፓስፖርቶቹ የሰውን በሽታ የሚለዩት አይጦች
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊 | 5 061 |
| 12 | #BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
➖@BBCAmharic_Revives➖
የቦዲ ቢዩልደሮችን ልብ ቀጥ እያደረገ ያለው ነገር ምንድን ነው?
የቦዲ ቢዩልደሮችን ልብ ቀጥ እያደረገ ያለው ነገር ምንድን ነው?
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊 | 4 327 |
| 13 | #BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
➖@BBCAmharic_Revives➖
"የማንቂያ ደወል" – በኢትዮጵያ "በአሳሳቢ ሁኔታ እየተስፋፋ" ያለው መድኃኒትን የሚቋቋም የወባ በሽታ
በበርካታ የኢትዮጵያ ከፍሎች ውስጥ ዋነኛ የሕብረተሰብ ጤና ችግሮች ከሁኑት መካከል አንዱ የሆነው የወባ በሽታ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን ያጠቃል። ይህንን በሽታ ለማከም የሚሰጠው መድኃኒት በርካቶችን ሲፈውስ የቆየ ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በአንዳንድ ቦታዎች ላይ መድኃኒቱ እየሠራ እንዳልሆነ እየተነገረ ነው። በዚህም የወባ በሽታው ተህዋስ መድኃኒቱን መቋቋም እየቻለ መሆኑ በጥናት ተደርሶበታል። ይህ አሳሳቢ ሁኔታ እንዴት ተከሰተ? ምንስ መፍትሔ አለው?
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊 | 5 018 |
| 14 | #BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
➖@BBCAmharic_Revives➖
በሳዑዲ ነሐሴ ላይ ብቻ ቢያንስ 60 ኢትዮጵያውያን ከዕፅ ጋር በተያያዙ ጥፋቶች መያዛቸውን ዘገባዎች አመለከቱ
ከዕፅ ጋር በተያያዙ ጥፋቶች የሚፈረደቸባው ሰዎችን በሞት እየቀጣች ባለችው ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ፣ በነሐሴ ወር ብቻ ጫትን ጨምሮ የተለያዩ ዕፆችን በማጓጓዝ የተጠረጠሩ ቢያንስ 60 ኢትዮጵያውያን በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ዘገባዎች አመለከቱ። ትናንት ረቡዕ ነሐሴ 20/2018 ዓ.ም. ተጨማሪ 15 ኢትዮጵያውያን ከ290 ኪሎ ግራም ጫት ጋር መያዛቸው ተዘግቧል።
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊 | 5 399 |
| 15 | #BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
➖@BBCAmharic_Revives➖
ኢዜማ ከአገራዊ ምክክሩ ጋር በተያያዘ አምስት ማሳሰቢያዎች ሰጠ
በአገራዊ ምክክሩ ላይ ከተሳተፉ የፖለቲካ ፓርቲዎች አንዱ የሆነው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)፣ በቀጣይ የምክክር ሂደቱ ምዕራፎች መተግበር አለባቸው ያላቸውን አምስት ማሳሰቢያዎች ይፋ አደረገ። ኢዜማ፣ ዛሬ ረቡዕ ነሐሴ 20/2018 ዓ.ም በሰጠው መግለጫ ተመካካሪዎች በሙሉ ድጋፍ ያልፈረሙባቸውን ምክረ-ሐሳቦች እንደማይቀበል ጨምሮ አስታውቋል። 4000 ተመካካሪዎችን አሳትፎ ከሐምሌ 8 ጀምሮ ከአንድ ወር በላይ የተካሔደው እና በርካታ ጥያቄዎች የተነሱበት የምክክር ሂደት ቅዳሜ ነሐሴ 16/2018 ዓ.ም. በተካሔደ የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት ተጠናቅቋል።
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊 | 4 500 |
| 16 | #BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
➖@BBCAmharic_Revives➖
በርካታ ምዕራባውያን አገራት "በአፍሪካ ኅብረት ለሚመራው የሰሜን ኢትዮጵያ የማሸማገል ጥረት" ድጋፋቸውን ገለጹ
የአፍሪካ ኅብረት ፌደራል መንግሥት እና የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) አመራሮችን ለማሸማገል የሚያደርገውን ጥረት እንደሚደግፉ የአውሮፓ ኅብረት አባል የሆኑ የ22 አገራት እንዲሁም የዩናይትድ ኪንግደም፣ ኖርዌይ እና ካናዳ ኤምባሲዎች አስታወቁ። አገራቱ፣ "ክፉኛ በድርቅ በተጎዳው" ትግራይ ክልል የሚጀመር ወታደራዊ ግጭት ለሰሜን ኢትዮጵያ ሕዝብ "አስከፊ" እንደሚሆን አስጠንቅቀዋል።
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊 | 3 857 |
| 17 | #BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
➖@BBCAmharic_Revives➖
የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ወታደሮች የተገደሉበት ጥቃት እንዲመረመር በደቡብ ሱዳን የሚገኘው ኤምባሲ ጠየቀ
በጁባ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የደቡብ ሱዳን ባለሥልጣናት ሁለት የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ወታደሮች ስለተገደሉበት ጥቃት ምርመራ እንዲደረጉ ጠየቀ። የተባበሩት መንግሥታት የደቡብ ሱዳን ተልዕኮ ባወጣው መግለጫ፣ በተፈጸመው "ደፈጣ ጥቃት" ሰላም ማስከበር ላይ የተሰማሩ ሁለት ኢትዮጵያውያን ወታደሮች ሲገደሉ ሰባት ሰዎች እንደቆሰሉ አስታውቋል።
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊 | 3 025 |
| 18 | #BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
➖@BBCAmharic_Revives➖
የፕሪቶሪያ አደራዳሪው ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ በትግራይ ክልል "ድንገተኛ ጉብኝት" ማድረጋቸው ተገለጸ
ከፕሪቶሪያ ስምምነት አደራዳሪዎች አንዱ የሆኑት የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ ትናንት ሰኞ በትግራይ "በድንገተኛ ጉብኝት" ማድረጋቸውን ህወሓት የሚመራው የክልሉ አስተዳደር አስታወቀ። ህወሓት መሩ አስተዳደር ከፌደራል መንግሥት ጋር ውይይት ለመጀመር "መሠረታዊ እና ቁልፍ" ናቸው ያላቸውን ቅድመ ሁኔታዎች አስቀምጧል።
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊 | 3 026 |
| 19 | #BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
➖@BBCAmharic_Revives➖
ግብፅ "በኃይል የባሕር በር ለማግኘት ከሚደረግ ሙከራ መቆጠብ" እንደሚገባ ገለጸች
የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብደላቲ፣ "ከዓለም አቀፍ ሕግ ውጭ በኃይል የባሕር በር ለማግኘት" የሚደረጉ ጥረቶች መቆም እንዳለባቸው ለአሜሪካው ፕሬዝዳንት የአረብ እና የአፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ተናገሩ። የግብፁ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአፍሪካ ቀንድ "የሚገኙ አገራት "አንድነት፣ ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት" መጠበቅ እንዳለበት ገልጸዋል።
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊 | 3 676 |
| 20 | #BBCNEWS #ቢቢሲአማርኛ
➖@BBCAmharic_Revives➖
አሜሪካ በሳምንታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ኢራን ላይ ጥቃት ስትፈጽም፤ ቴህራን የአጸፋ እርምጃ ወሰደች
የአሜሪካ ጦር ከሐምሌ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢራን በፈጸመው ጥቃት ላራክ ደሴት ላይ የሚገኙ ማስወንጨፊያዎችን መምታቱን አንድ የዋሽንግተን ባለሥልጣን ተናገሩ። የኢራን አብዮታዊ ዘቡ በበኩሉ፣ በዮርዳኖስ የሚገኙ የአሜሪካ ወታደራዊ ዒላማዎች ላይ ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል።
Powered by Physics and Affiliates®
➖@BBCAmharic_Revives➖
መልካም ቀን!😊 | 4 322 |
