የትምሮ ቤት 𝐌𝐄𝐌𝐄𝐒 😂
Open in Telegram
Created in #March_17.2021 የትምሮ ቤት MEMES......😁😂😝😳😄 #HIGH_SCHOOL✅📝 Don't Be Angry 😥😪🤐😫😡😠🤪😵 ❌🚫 ለአስተማሪ ትልክና ጉድህ ይፈላል አንቺም እንደዛው 📢⛔️❌ አለበለዚያ Ban 🍻 #matric😎 😑Elmo😑😑Workneh😑
Show more385
Subscribers
-124 hours
-57 days
-1130 days
Posts Archive
ያላችሁን የ ትምሮ ቪዲዮ ወደ https://t.me/Galleryx12 ግሩፕ በመላክ ተባበሩን Memory ስለሆነ አትቋጥሩ ማንም በእናንተ ፎቶ ስልኩን ማጨናነቅ አይፈልግም ደሞ ስልካችሁ ላይ ተቀምጦ Space ከሚያጣብብ ላኩት Collection Edit ሊሰራበት ነው ለ Graduation ። ያስፈልጋል አያስፈልግም ሳትሉ ከቻላቹ ሁሉንም አንድም ቢሆን አይከፋም ስለ ትምህርት ቤት ይሁን እንጂ ሁሉም ቪዲዮ ይቻላል ። ቪዲዮ ብቻ ፎቶውን ብሉት 😊
#ትምህርት
" ውጤታችሁን ከምሽቱ 11፡00 እስከ ጠዋቱ 2፡00 ድረስ እንዲሁም ከቀኑ 6፡30-8፡00 ድረስ ማየት ትችላላችሁ " - ትምህርት ቢሮ
በአማራ ክልል የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በዌብዳይት እና ቴሌግራም ቦት ይፋ ተደርጓል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
🎓 12 ተኛ ክፍል ጨርሳችሁ እና ወደ አንጋፋው አዲስ አበባ ዪኒቨርሲቲ መቀላቀል አስባችሁል ?
አዲስ አበባ ዪኒቨርሲቲ ስለሚያዘጋጀው Undergraduate admission test (UAT) ምን ያህል ያውቃሉ ?
Join our channel for UAT exam tips, materials & full support!
Start your journey the smart way 💪👇
🔗 @brightUAT
🔗 @brightUAT
#UAT2025 #AAU #Grade12 #BrightEducation
Repost from Freshman Materials
የ2017 የማትሪክ ውጤት ጳጉሜ ላይ የሚለቀቅ ይሆናል። እስከ መስከረም 8 ወደ ዩኒቨርሲቲ ትገባላችሁ። ይህም የሆነበት ምክንያት ነሀሴ ላይ ሁለተኛ ዙር ተፈታኞች ስላሉ ውጤት በአንድ ላይ ስለሚገለፅ ነው ብለዋል።
@freshman_materials
@freshman_materials
12 ኛ ክፍል ተማሪዎች campfire እናዘጋጅለን ባል ነው መሰረት ቅዳሜ ከዘጠኝ ሰአት እስከ ሁለት ሰዓት ድረስ የሚካሄድ ስለሚሆን ጋቢ ዛችሁ እንድትመጡ እያልን መዋጮ 200 ብር ወደ 400 ብር መጨመሩን እናሳውቃለን በጊዜ ተገኝታችሁ ብሩን ሰብስበን የሚገዛውን እንድንገዛ አሳስባለሁ.
12 ኛ ክፍል ተማሪዎች campfire እናዘጋጅለን ባል ነው መሰረት ቅዳሜ ከዘጠኝ ሰአት እስከ ሁለት ሰዓት ድረስ የሚካሄድ ስለሚሆን ጋቢ ዛችሁ እንድትመጡ እያልን መዋጮ 200 ብር ወደ 400 ብር መጨመሩን እናሳውቃለን በጊዜ ተገኝታችሁ ብሩን ሰብስበን የሚገዛውን እንድንገዛ አሳስባለሁ.
