en
Feedback
ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

Open in Telegram

〽️Welcome to our LAW OFFICE (Business) CONTACT US 🌐 https://samuelgirma.com ☎️ +251-911-190-299 👉 @SAMUELGIRMA #business #ንግድ #የንግድሕግ #ህግ #ጠበቃ #legalservice #አገልግሎት #ሳሙኤልግርማ 👉 @Tebekasamuelbot #LAW #Attorney #Lawyer #ጠበቃ #ህግ #Tebeka

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

Channel ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ (@tebeka) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 16 608 subscribers, ranking 473 in the Law category and 2 073 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 16 608 subscribers.

According to the latest data from 01 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -62 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
〽️Welcome to our LAW OFFICE (Business) CONTACT US 🌐 https://samuelgirma.com ☎️ +251-911-190-299 👉 @SAMUELGIRMA #business #ንግድ #የንግድሕግ #ህግ #ጠበቃ #legalservice #አገልግሎት #ሳሙኤልግርማ 👉 @Tebekasamuelbot #LAW #Attorney #Lawyer #ጠበቃ #ህግ #Tebeka

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 02 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Law category.

16 608
Subscribers
No data24 hours
-107 days
-6230 days
Posts Archive
ዘቢዳር ጠቅላላ ንግድ ኃ/የተ/የግል ማሕበር ስራ አስኪያጅ ፤አቶ ሀብታሙ ዳኜ እና አቶ ደረጀ ከድር (7) ሰዎች የሰ/መ/ቁ. 233838 *** የክሱ ይዘት በአጭሩ ተጠሪዎች የማህበሩ መስራች አባላት ስንሆን ማህበሩ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ የሚጠበቅብንን ግዴታዎች ስንወጣ ቆይተናል፣ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2012 መጀመርያ አካባቢ በማህበሩ ስራ አስኪያጅ 2ኛ አመልካች በኩል የማህበሩን ደንብኛ የጠቅላይ ፍርድ ቤት አስገዳጅ ህጎችን የሚቃረን ውሳኔዎች ተሰጥተዋል፤ በዚህም መሰረት የማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አለመጠራት፣የማህበሩን እንቅስቃሴ እና ሂሳብ ለማወቅ አለመቻል እና ሌሎች መብቶቻችንን መጠቀም አልቻልንም፤ ይህን መብታችን እንዲከበር በተለያየ ጊዜ በቃልና በጽሁፍ ለማህበሩ ማስጠንቀቂያ የሰጠን ቢሆንም ችግሩ ሊስተካከል አልቻለም፣ በመሆኑም የማህበሩ ሂሳብ በገለልተኛ ወገን ተጣርቶ እንዲቀርብና የትርፍ ክፍፍል ተደርጎም ከሆነ ድርሻችን እንድንካፈል እንዲሁም መብትና ግዴታችን ተለይቶ እንድንሰራ፤ የማህበሩ ሊቀመንበር ኃላፊነቱን በአግባቡ እየተወጣ ባለመሆኑ በሌላ የማህበሩ አባል ወይም ከማህበሩ አባል ውጪ በሆነ ሶስተኛ ወገን እንዲተካ ይወሰንልን በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው፡፡

የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበት፣ ካሳ የሚከፈልበት እና ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበት አዋጅ ቁጥር 1336/2016 ሆኖ ጸድቋል፡፡  #Ethiopia 🇪🇹 Contact : 📱 @samuelgirma 📞 0911-190-299 👉 t.me/+TE8_8RXdfIsqGEKn 👉 t.me/+TE8_8RXdfIsqGEKn Join us on 🔽 👉 @ethiopian_law                                          👉 @tebeka #Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #law #samuelgirma

የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥርና አስተዳደር አዋጅን ለማስፈፀም የወጣ መመሪያ ቁ 7/2016 #Ethiopia 🇪🇹 Contact : 📱 @samuelgirma 📞 0911-190-299 👉 t.me/+TE8_8RXdfIsqGEKn 👉 t.me/+TE8_8RXdfIsqGEKn Join us on 🔽 👉 @ethiopian_law                                          👉 @tebeka #Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #law #samuelgirma

በከተማችን አዲስ አበባ ከአከራይ ተከራይ የውል ስምምነት ጋር በተያያዘ ለሚገጥሞት ማንኛውም ችግር ጥቆማ መስጠት እንደሚችሉ ያውቁ ኖሯል? በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማንኛውም አከራይ ከመጋቢት 24/2016 ዓ.ም ጀምሮ የቤት ኪራይ መጨመርም ሆነ ተከራይን ማስወጣት ፈፅሞ የተከለከለ ነው። ስለሆነም ከዚህ ጋር በተያያዘ የቤት ኪራይ ጭማሪ አልያም ቤቱን ይልቀቁልኝ የሚል ግፊት ከደረሰብዎ በእነዚህ ስልክ ቁጥሮች ጥቆማ መስጠት እና መብትዎን ማስከበር ይችላሉ። የጥቆማ ስልክ ቁጥሮች 👇👇👇 +251118722917 +251118553820

+9
#Dambii Misooma,Bulchiinsaa fi Dabarsa Manneenii Naannoo Oromiyaa Lakk. 246/2016. #Qajeelfama Misooma, Bulchiinsaa fi Dabarasa Manneen Naannoo Oromiyaa Lakk. 28/2016.(Dambii Lakk. 246/2016 raawwachisuuf bahe).

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የወንጀል ሕግ እና የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ-ሥርዓት ሕግ የሰበር ውሳኔዎችን ለማውረድ 👉 Click 👉 t.me/+TE8_8RXdfIsqGEKn 👉 t.me/+TE8_8RXdfIsqGEKn አዲስ አበባ ኢትዮጵያ #Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #ወንጀል #AddisAbaba #samuelgirma @SAMUELGIRMA

+1
ለሕዝብ_ጥቅም_ሲባሌ_የመሬት_ይዞታ_የሚለቀቅበት፣ካሣ_የሚከፈልበት_እና_ተነሺዎች_መልሰው_የሚቋቋሙበትን.pdf9.52 KB

ሰበር ቅፅ 17.pdf3.55 MB

ከጋብቻ በፊት በአንደኛው ተጋቢ ስም የነበረን የግል ንብረት በጋብቻ ወቅት በንብረቱ ላይ መሰረታዊ መሻሻል ቢደረግበትና ይሄው መሻሻል የተደረገው የባለንብረቱ የግል ገንዘብ መሆኑ እስካልተረጋገጠ ድረስ
+3
ከጋብቻ በፊት በአንደኛው ተጋቢ ስም የነበረን የግል ንብረት በጋብቻ ወቅት በንብረቱ ላይ መሰረታዊ መሻሻል ቢደረግበትና ይሄው መሻሻል የተደረገው የባለንብረቱ የግል ገንዘብ መሆኑ እስካልተረጋገጠ ድረስ ህጉ ንብረቱ የጋራ ነው የሚል ግምት የሚወስድ ስለመሆኑ፣ የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁ. 213/1992 አንቀፅ 63(1) ሰበር ቅፅ (17) መዝገብ ቁጥር 94952

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርኘራይዝ ማዕከላት አጠቃቀምና አስተዳደር ደንብ

A REGULATION FOR THE ESTABLISHMENT OF THE ADDIS ABABA CITY GOVERENEMENT INFORMATION AND COMMUNICATION DEVELOPEMENT AGENECY

Regulation to Provide for the Implementation of African peer Review Mechanism In Addis Ababa

A Regulation to Implement the Business Process Reengineering of the Addis Ababa City Government Regulation

A REGULATION TO PROVIDE FOR MARKET OPPORTUNITY PROMOTION OF MICRO AND SMALL ENTERPRISE OF ADDIS ABABA CITY GOVERNMENT

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተቀናጀ የመሬት መረጃ አያያዝ ሥርዐት መዘርጊያ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ማቋቋሚያ ደንብ

A REGULATION TO PROVIDE FOR THE ESTABLISHMENT OF KEBELE YOUTH CENTERS IN ADDIS ABABA CITY GOVERNMENT

A REGULATION TO PROVIDE HEALTH SERVICE DELIVERY, ADMINISTRATION AND MANAGEMENT OF HEALTH INSTITUTIONS OF THE ADDIS ABABA CITY GOVERNMENT

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዳግማዊ ምኒሊክ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ደንብ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ካውንስል ማቋቋሚያ ደንብ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የልኅቀት ማዕከል ማቋቋሚያ ደንብ