en
Feedback
ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

Open in Telegram

〽️Welcome to our LAW OFFICE (Business) CONTACT US 🌐 https://samuelgirma.com ☎️ +251-911-190-299 👉 @SAMUELGIRMA #business #ንግድ #የንግድሕግ #ህግ #ጠበቃ #legalservice #አገልግሎት #ሳሙኤልግርማ 👉 @Tebekasamuelbot #LAW #Attorney #Lawyer #ጠበቃ #ህግ #Tebeka

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

Channel ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ (@tebeka) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 16 608 subscribers, ranking 473 in the Law category and 2 073 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 16 608 subscribers.

According to the latest data from 01 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -62 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
〽️Welcome to our LAW OFFICE (Business) CONTACT US 🌐 https://samuelgirma.com ☎️ +251-911-190-299 👉 @SAMUELGIRMA #business #ንግድ #የንግድሕግ #ህግ #ጠበቃ #legalservice #አገልግሎት #ሳሙኤልግርማ 👉 @Tebekasamuelbot #LAW #Attorney #Lawyer #ጠበቃ #ህግ #Tebeka

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 02 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Law category.

16 608
Subscribers
No data24 hours
-107 days
-6230 days
Posts Archive
244677.pdf6.55 KB

245059.pdf6.63 KB

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔዎች ቅጽ 26 ይቀላቀሉን 👉 Click 👉 t.me/tebekasamuel 👉 t.me/tebekasamuel #Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma @SAMUELGIRMA

የብድር ውል ይፍረስልኝ በሚል ከሚቀርብ ክስ ጋር በተያያዘ የሰበር ውሳኔ በጋብቻ መካከል አንደኛው ተጋቢ የውል ግደታ ሲገባ በስምምነት ተሳታፊ ያልሆነ ተጋቢ ውል ይፍረስልኝ ክስ ሊያቀርብ በሚያስችል
+7
የብድር ውል ይፍረስልኝ በሚል ከሚቀርብ ክስ ጋር በተያያዘ የሰበር ውሳኔ በጋብቻ መካከል አንደኛው ተጋቢ የውል ግደታ ሲገባ በስምምነት ተሳታፊ ያልሆነ ተጋቢ ውል ይፍረስልኝ ክስ ሊያቀርብ በሚያስችል ልክ ስለውሉ መኖር የተሟላ እዉቀት ሊኖረው ስለሚገባ በአንደኘው ተጋቢ የተደረገ የብድር ውል መኖሩን ሌላኛው ተጋቢ አወቀ ሊባል የሚችለው ቢያንስ የገንዘብ ብድር ዉሉ ከማን ጋር እንደተደረገ፣ የምን ያህል ገንዘብ ብድር ውል እንደሆነ፣ መቼ የተደረገ ውል እንደሆነ ማወቅ ሲችል ነው፡፡በሌላ በኩል በፌደራል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ 68/መ እና 69/1 መሰረት የገንዘብ ብድር ውል ሲደረግ ያልተሳተፈ ተጋቢ እንድፈርስ በመጠየቅ ምክንያት ሊያደርግ የሚገባው እና ውሉ እንዲፈርስ ከመወሰኑ በፊት በፍሬ ነገር ደረጃ ሊረጋገጥ የሚገባው በገንዘብ ብድር ውል ግደታው በተዋናይነት አለመሳተፉ ብቻ ነው፡፡ ከዚህ ውጭ የብድር ውል ይፍረስልኝ በሚል ከሚቀርብ ክስ ጋር በተያያዘ በብድር ተገኘ የተባለው ገንዘብ ለትዳር ጥቅም ውሏል ወይስ አልዋለም በሚል ጭብጥ ላይ በማከራከር ውሳኔ መስጠት አይቻልም፡፡ ይህ አይነት ክርክር ሊቀርብ የሚገባው የጋብቻ ፍች ተከትሎ በሚደረግ የባል እና ሚስት ንብረት ክፍፍል ጊዜ ነው፡፡ ስለሆነም ፍረድ ቤቶች የብድር ውል ይፍረስልኝ ተብሎ በቀረበ ክስ ክርክር ላይ ለክርክሩ መነሻ የሆነው በብድር የተገኘው ገንዘብ ለትዳር ጥቅም ውሏል ወይስ አልዋለም የሚለውን ጭብጥ ላይ አከራክረው መወሰናቸው ሊታረም የሚገባው የክርክር አመራር ጉድለት ነው ፡፡ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በቅጽ 26 በመ/ቁ 208197

የተከራየ መኪና ተከራይ እጅ እያለ በሌላ ሰዉ ንብረት ላይ ጉዳት ካዳረሰ ለደረሰዉ ጉዳት ተጠያቂዉ ተከራይ ብቻ ነዉ። ስ/መ/ቁ 230493

የመሬት ካሳ መመሪያ AA .pdf6.84 MB

1324_2016_የገጠር_መሬት_አስተዳደርና_አጠቃቀም_አዋጅ.pdf12.47 MB

የመ/ቁ 220108 "ሀሰተኛ ቃለ መሃላ ማቅረብ የወንጀል ክስ ማቅረብ ሳያስፈልግ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 481 እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ሕግ አንቀፅ 452 መሰረት በቀጥታ በወንጀል ሊያስቀጣ የሚችል
+2
የመ/ቁ 220108 "ሀሰተኛ ቃለ መሃላ ማቅረብ የወንጀል ክስ ማቅረብ ሳያስፈልግ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 481 እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ሕግ አንቀፅ 452 መሰረት በቀጥታ በወንጀል ሊያስቀጣ የሚችል የወንጀል ተግባር ነው። ድርጊቱ ለመልካም ችሎት አመራር ተቃራኒ የሆነ፣ በፍትህ ስራ ላይ ሊደረግ የሚገባው በእውነተኝነት እና በታማኝነት ተግባር ላይ የሚፈፀም የወንጀል ተግባር በመሆኑ ከአንድ ዓመት የማይበልጥ ቀላል እስራት ወይም ድርጊቱ የተፈፀመው በወንጀል ክስ ሂደት በሆነ ጊዜ ከሦስት ዓመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት ሊያስቀጣ ይችላል።"

+1
የጉምሩክ ጥፋቶች አስተዳደራዊ ቅጣት እና የዕቃ ውርስ ማስፈፀምያ መመርያ ቁ.112/2008 https://t.me/tebekasamuel

+8
167_2016_የደንብ_ማስከበር_ባለስልጣን_አደረጃጀት፣_አሰራር_እና_የፓራሚሊተሪ_ሠራተኞች.pdf1.01 MB

በሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ የውሳኔ ሐሳብ መሰረት የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሕገ-መንግስት ትርጉም የሰጠባቸው የተጠቃለሉ ሰላሳ ዘጠኝ መዝገቦች 🌐  https://SamuelGirma.com 📱  https://fb.me/tebekasamuel 📱  https://t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 🤝🤝🤝🤝 👇 👉 @tebekasamuel                                          👉 @tebeka 📻 0911190299 DM @samuelgirma #Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #ጠበቃ #law

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የንብረት ማስመለስ አዋጅ

የጋራ ገቢዎችና የዉክልና ታክሶች አስተዳደር ማንዋል 🌐  https://SamuelGirma.com 📱  https://fb.me/tebekasamuel 📱 https://t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 🤝🤝🤝🤝👇 👉 @ethiopian_law                                          👉 @tebeka 📻 0911190299 DM @samuelgirma Tax #Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #ጠበቃ #law

የጉምሩክ ታሪፍ ማሻሻያ 23/04/2017 ከታህሳስ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገው የጉምሩክ ታሪፍ ማሻሻያ 🌐  https://SamuelGirma.com 📱  https://fb.me/tebekasamuel 📱 https://t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 🤝🤝🤝🤝👇 👉 @ethiopian_law                                          👉 @tebeka 📻 0911190299 DM @samuelgirma Customs Tarif Import Export #Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #ጠበቃ #law

@samuelgirma 0911190299 🌐  https://SamuelGirma.com 📱  https://fb.me/tebekasamuel 📱  https://t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel Join us on 👇 👉 @ethiopian_law                                          👉 @tebeka #Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #ጠበቃ #law

+3
@samuelgirma 0911190299 🌐  https://SamuelGirma.com 📱  https://fb.me/tebekasamuel 📱  https://t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel Join us on 👇 👉 @ethiopian_law                                          👉 @tebeka #Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #ጠበቃ #law

+1
@samuelgirma 🌐  https://SamuelGirma.com 📱  https://fb.me/tebekasamuel 📱  https://t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel Join us on 👇 👉 @ethiopian_law                                          👉 @tebeka #Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #ጠበቃ #law

+2
የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ4ተኛ ዓመት የስራ ዘመን በ11ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ረቂቅ አዋጅን ተወያይቶ በሙሉ ድምጽ አጽድቀዋል፡፡ በዚህም ረቂቁ አዋጅ ቁጥር 1359 /2017 በመሆን በሙሉ ድምጽ ጸደቋል፡፡ @samuelgirma 🌐  https://SamuelGirma.com 📱  https://fb.me/tebekasamuel 📱  https://t.me/tebekasamuel ሳሙኤል ግርማ የሕግ አማካሪና ጠበቃ 📻 0911-190-299 🔗 t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel Join us on 👇 👉 @ethiopian_law                                          👉 @tebeka #Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #ጠበቃ #law

dersene adise.pdf2.54 MB

DRAFT PROCLAMATION NO. ___/2023 PROPERTY TAX PROCLAMATION የንብረት ታክስ ረቂቅ