en
Feedback
ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

Open in Telegram

〽️Welcome to our LAW OFFICE (Business) CONTACT US 🌐 https://samuelgirma.com ☎️ +251-911-190-299 👉 @SAMUELGIRMA #business #ንግድ #የንግድሕግ #ህግ #ጠበቃ #legalservice #አገልግሎት #ሳሙኤልግርማ 👉 @Tebekasamuelbot #LAW #Attorney #Lawyer #ጠበቃ #ህግ #Tebeka

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

Channel ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ (@tebeka) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 16 608 subscribers, ranking 473 in the Law category and 2 073 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 16 608 subscribers.

According to the latest data from 01 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -62 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
〽️Welcome to our LAW OFFICE (Business) CONTACT US 🌐 https://samuelgirma.com ☎️ +251-911-190-299 👉 @SAMUELGIRMA #business #ንግድ #የንግድሕግ #ህግ #ጠበቃ #legalservice #አገልግሎት #ሳሙኤልግርማ 👉 @Tebekasamuelbot #LAW #Attorney #Lawyer #ጠበቃ #ህግ #Tebeka

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 02 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Law category.

16 608
Subscribers
No data24 hours
-107 days
-6230 days
Posts Archive
በፍትሐብሔር ክርክር የመጀመሪያ ደረጃ መቃዎሚያዎች ማን መቼ ያነሳቸዋል? በፍርድ ቤት በራሱ አነሳሽነት እና በተከራካሪዎች 1. በተከራካሪዎች ከሳሽ በተከሳሽ ላይ በቃል ክርክር ጭምር (በቅፅ 25 በሰ/መ/ቁ.222297) በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ.358 መሰረት የመቃዎሚያ ከሳሽ የሆነ ተከራካሪ (በቅፅ 26 በሰ/መ/ቁ.196255) ከሳሽ በጣልቃ-ገብ ላይ (ፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ.244 (1) (2) ማንኛውም ተከራካሪ) ተከሳሽ በከሳሽ ላይ ፡-መርህ ነው 234 (1) (ሐ) እና ብዙ የሰበር ውኔዎቾ ጣልቃ-ገብ በከሳሽ እና በተከሳሽ (በቅፅ 20 በሰ/መ/ቁ.108647) አንዱ ተከሳሽ በሌላኛው ተከሳሽ ላይ (በቅፅ 12 በሰ/መ/ቁ.49295) ባልተነጣጠለ ሃላፊነት በቀረበባቸው ክስ አንዱ ተከሳሽ ያነሳው የይረጋ መቃዎሚያ ሌሎች ተከሳሾች ባያነሱትም ክሱን ያቋርጣል (በቅፅ 4 በሰ/መ/ቁ.19081) ፍርድ ቤት በራሱ አነሳሽነት የሚያነሳቸው መቃዎሚያዎች ፍ/ቤቱ የሥረ-ነገር ሥልጣን የለውም (የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ.9 እና 231 (1) (ለ) ) የክስ ምክንያት የለውም (የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ.9 እና 231 (1) (ለ)) ጉዳዩ በውሳኔ ያለቀ ነው (ቅፅ 13፣ ሰ/መ/ቁ.58119) በፍሕብሔር የሥነ-ሥርዓት ሕጉ የተቀመጡ ይርጋዎች (ቅፅ 1፣ ሰ/መ/ቁ.17361)

ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሙስና እና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል የሚወሰዱ መከላከያ ስልቶች ላይ ለአመራር የተዘጋጀ ሥልጠና power point ❗️ አዲስ አበባ

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የተጨማሪ እሴት ታክስ ደንብ ቁ 570/2017 Council of Ministers Value Added Tax Regulation No 570/2025 የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር 1341/2024 አንቀጽ 72 ንዑስ አንቀጽ (1) መሰረት የሚከተለውን ደንብ አውጥቷል። This regulation is issued by the Council of Ministers pursuant to Article 72 Sub-Article (1) of the Value Added Tax Proclamation No1341/2024 የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ

+1
ተሻሽሎ የፀደቀው የመንገድ ትራንስፖርት ትራፊክ መቆጣጠሪያ የሚንስትሮች ም/ ቤት ደንብ ቁጥር 557/2016‼️ 🌐  https://SamuelGirma.com 📱  https://fb.me/tebekasamuel 📱  https://t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 🤝🤝🤝🤝 👇 👉 @ethiopian_law                                          👉 @tebeka 📻 0911190299 DM @samuelgirma #Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #ጠበቃ #law

ከጋብቻ በፊት በግል በተፈራ ንብረት ላይ ባልና ሚስት በጋብቻ ወቅት በጋራ ጥረት የሚያደርጉት ማሻሻያ ወይም ለውጥን አስመልክቶየፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ፡፡

+1
የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ Federal Law and Justice Institute የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት

246989.pdf

247213.pdf

247257.pdf

240451.pdf

242695.pdf

245126.pdf

245259.pdf

245402.pdf

245552.pdf

245896.pdf

245961.pdf

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የወጪና ኪሳራ አወሳሰን መመሪያ ቁ 2-2017 📱  https://fb.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 👉 @ethiopian_law                                          👉 @tebeka Contact @samuelgirma ☎️ 0911190299 #Ethiopia 🇪🇹 #samuelgirma ሳሙኤል ግርማ የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ https://t.me/boost/tebekasamuel https://t.me/boost/tebekasamuel

ጉዳዩ የንግድ ማኅበር ለማስፈረስ በሚያስችል ደረጃ በማኅበር አባላት መካከል ብርቱ አለመግባባት ተከስቷል የሚያስብል ምክንያት ምንነትና በማኅበር ህልዉና ላይ የሚኖረዉን ሕጋዊ ዉጤት የሚመለከት ነው፡፡ 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/tebekasamuel

file number 5154 Federal Betoch Mir Gorge.pdf4.45 MB