1 039
Subscribers
+224 hours
-17 days
+1430 days
Posts Archive
1 039
የለገና በዓል ማዕድ ማጋራት በት/ቤታችን ማህረሰብ የተደረገ ድጋፍ በዛሬው እለት ለአቃቂ ቃሊቲ ከ/ከተማ ት/ጽ/ቤት አስረክበናል።
ላረጋችሁት ድጋፍ መላውን የት/ቤቱን ማህበረሰብ ከልብ እናመሰግናለን።
1 039
Repost from School of Indiana(Alembank Branch)
I am greatly happy and proud to see your amazing results. You all have really held my head high . Great work l wish you all the best for your higher education
Zelalem Tesfaye
1 039
Repost from School of Indiana(Alembank Branch)
Cogratulations to our grade 12 students on your high-flying results!
1 039
Repost from School of Indiana (Kality branch)
ውድ ወላጆች :
እንኳን ለመጪው በዓላት ማለትም ለመውሊድ፣ ለደመራ እና ለመስቀል በዓላት በሰላም አደረሳችሁ እያልን በነዚህ በዓላት ምክንያት ነገ ረቡዕ ፣መስከረም 16 እና ሐሙስ፣ መስከረም 17 ቀን 2016 ዓ. ም ትምህርት ቤት ዝግ ሆኖ እንደሚቆይ በአክብሮት እያሳወቅን አርብ ዕለት መደበኛ ትምህርት ሙሉ ቀን ይኖራል።
ት/ቤቱ
1 039
ሰኞ የ kg1 ተማሪዎችን እንደምንቀበል ይታወቃል በ ዕለቱ ተማሪዎች በሰርቪስ መላክ የማይቻል መሆኑን እየገለፅን ወላጆች በአካል በመገኘት ከልጅዎ መምህራን ጋር ይተዋወቃሉ 👉ሰኞ እና ማክሰኞ የኬጂ 1 ተማሪዎች ግማሽ ቀን ሲሆኑ ሁለቱም ቀን ወደ ት/ት ቤት ሲመጡም ሆነ ሲመለሱ ከወላጆቻቸው ጋር ነዉ የኬጂ 2 እና የኬጂ3 ተማሪዎች ግን ሙሉ ቀን የሚዉሉ ይሆናል።
