en
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Open in Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Channel Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 15 389 subscribers, ranking 5 582 in the Religion & Spirituality category and 2 199 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 15 389 subscribers.

According to the latest data from 02 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 23 over the last 30 days and by -3 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 21.38%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 10.20% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 290 views. Within the first day, a publication typically gains 1 569 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 17.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 03 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

15 389
Subscribers
-324 hours
+207 days
+2330 days
Posts Archive
#ዕርገተ_እግዚእነ እንኳን ለጌታችን በዓለ ዕርገት፤ ኀሙስ ሰኔ 4/2013 ዓ.ም. አደረሳችሁ፥ አደረሰን፤ ‹‹አልቦ ዘዓርገ ውስተ ሰማይ ዘእንበለ ዘወረደ እምሰማይ ወልደ ዕጓለመሕያው፤ ከሰማይ ከወረደው የሰው ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም፡፡›› እርሱም በሰማይ የሚኖረው ነው፡፡ ዮሐ.3፥13 ꔰ የሰውን ልጅ በመውደዱ ልዑል ባሕርዩን ዝቅ አድርጎ ከሰማይ ወረደ፥ ሥጋ ለበሰ፥ በምድር ላይ ተመላለሰ፥ ምድርን በኪደተ እግሩ ቀደሰ፥ ድውያንን ፈወሰ፡፡ ꔰ ፍጹም ሰው እንደ መሆኑ ተራበ፥ ተጠማ፤ ፍጹም አምላክ መሆኑንም ያስረዳ ዘንድ አምስት ገበያ ሕዝብ በአምስት እንጀራ በሁለት ዓሣ አጠገበ .ማቴ.14፥19፡፡ ꔰ መምህረ ትሕትና ነውና ሠላሳ ሦስት ዓመት ከሦስት ወር በዚህ ዓለም ኖረ ለሐዋርያት ሦስት ዓመት ከሦስት ወር ወንጌልን አስተማረ፤ ትምህርት በሚገባ ከተረዳለት በኋላ ለድኅነተ ዓለም በማዕከለ ምድር በቀራንዮ ተሰቀለ፡፡#ወገብረ_መድኀኒተ_በማዕከለ_ምድር_በምድር_መካከል_መድኀኒትን_አደረገ_እንዲል _መዝ.73፥12 ꔰነቢያት እንደተናገሩ በሞቱ ዓለምን አድኖ ሦስት መዓልት ሦስት ሌሊት በከርሰ መቃብር አድሮ ሙስና መቃብርን አጥፍቶ ብርሃነ መለኮቱን ገልጾ ተነሣ፡፡ የተተነበየውን ትንቢት ፈጽሞ ተነሣ፡፡ ꔰ በሞቱ ሞታችንን ሻረልን፤ ‹‹በሞቱ ሞትን አጠፋው›› እንዲል መጽሐፈ ኪዳን፡፡ ሕንፃ መነኰሳት ‹እርሱ በሁሉ ምሉዕ ሲሆን በመቃብር ለመቀበር ዮሴፍ ኒቆዲሞስ ገንዘውት ታየ፡፡ ከመሬት ውስጥ በመቀበሩም ሙስና መቃብርን አጠፋ፤ ከሥሩም ነቀለው ከተነሣ በኋላ ትንሣኤውን መጀመሪያ ለማርያም መግደላዊት ገለጸ ማር.16፥9፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም ስለ ትንሣኤው ሲመሰክር ‹‹ክርስቶስ ስለ ኃጢአታችን ሞተ፤ ተቀበረም፤ መጽሐፍ እንደሚል፤ በሦስተኛው ቀን ተነሣ፡፡ ለኬፋም ታየ በኋላም ለአሥራ ሁለቱ ከዚያም በኋላ ከአምስት መቶ ለሚበዙ ወንድሞች በአንድ ጊዜ ታየ፡፡ ከዚያም በኋላ ለያዕቆብ ኋላም ለሐዋርያት ሁሉ ታየ›› 1ቆሮ.15፥3-8 ብሎ ክርስቶስ ትንሣኤውን ለተከታዮቹ በሙሉ የገለጠ መሆኑን መስክሯል፡፡ ꔰ የሚያምኑ ፈሪሳውያንም ‹‹ትንሣኤው ምትሐት ነው›› እንዳይሉ እየታየ እያስተማረ እስከ 40 ቀን ድረስ መቆየቱን ይገልጽልና፡፡ በዚህም ከትንሣኤ በኋላ የአርባ ቀን ቆይታው ሦስት ቀን ጉባኤ አድርጎ ደቀ መዛሙርቱን እንዳስተማረ ቅዱስ ወንጌል ይነግረናል፡፡ ኢየሱስ ከሙታን ከተነሣ በኋላ ለደቀ መዛሙርቱ ሲገለጥላቸው ይህ ሦስተኛ ጊዜ ነበረ እንዲል ዮሐ.21፥14 ይህንም ሊቃውንት አባቶቻችን፡- 1ኛ) *የትንሣኤ 2ኛ) *የአግብኦተ ግብር /ዳግም ትንሣኤ/ 3ኛ) *የጥብርያዶስ፡፡ #በዚህ_40_ቀን_ቆይታ_መጽሐፈ_ኪዳንን_ለደቀ_መዛሙርቱ_አስተምሯል፡፡ ꔰ ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስም ዕርገቱን ለመናገር ከሰማየ ሰማያት መውረዱን አስቀድሞ ከሰማይ ከወረደው ከሰው ልጅ በቀር ማንም ወደ ሰማይ የወጣ የለም እርሱም በሰማይ የሚኖረው ነው ብሎ ከዕርገቱ በኋላ በየማነ አብ፥ በዘባነ ኪሩብ ፥ ወደ ሰማይ የወጣ ከእርሱ በቀር ሌላ እንደሌለ አስረግጦ ነገረን፡፡ ሲጀምር ከሰማይ መውረዱን ማስቀደሙ ወረደ ብሎ ዐረገ ለማለት ይመቻል፡፡ ተጸነሰ ተወለደ ለማለት ጥንቱ ከሰማያት ወረደ ማለት እንደሆነ ሁሉ፤ ‹‹ተሰቀለ፤ ሞተ፤ ተቀበረ፤ ተነሣ›› ለማለት ‹‹ጥንቱ፤ ተጸነሰ፥ ተወለደ፥ አደገ፥ ተመላለሰ፥ ሠላሳ ዓመት ኖረ›› የሚለው ነው፡፡ ስለሆነም ቅዱስ ዮሐንስ ጠርዝና ጠርዙን ይዞ ተናገረ፡፡ ꔰ ‹‹ወረደ ዐረገ›› የሚሉት ሁለት ቃላት የዓለም ድኅነት መነሻና መድረሻ ናቸው፤ እነዚህን ሁለት ቃላት ስናይ በሁለቱ መካከል የተፈጸሙትን የአምላክ ሥራዎች ልብ ማለት ይገባል፡፡ ቤት በመሠረት ይጀመራል በጣሪያ ይፈጸማል፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ይህን የቤዛነት ሥራ ሲያስረዳ በዮሐ.1፥14 ‹‹ቃል ሥጋ ኮነ፤�ቃል ሥጋ ሆነ›› ብሎ ጀምሯል፤ ይህንንም ቃል ‹‹ከሰማይ ከወረደው የሰው ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም›› በማለት ሰው መሆኑን ብቻ ሳይሆን በአርያም የሚኖር መሆኑን አስተማረን፡፡ እንግዲህ ጌታችን ዕርገት እንዲሁ እንደ እንግዳ ደራሽ ፥ እንደ ውኃ ፈሳሽ አለመሆኑን ቀድሞ በነቢያት የተነገረ፤ ኋላም በሐዋርያት የተመሰከረ መሆኑን ማወቅ ያስፈለጋል፡፡ #የክርስቶስ_ዕርገት_በትንቢተ_ነቢያት ፠ ‹‹ሰማዮችን ዝቅ ዝቅ አደረገ ወረደም ጨለማ /ዲያብሎስ/ ከእግሩ በታች ነበር በኪሩቤል ላይ ተቀምጦ በረረ በነፍሳትም ክንፍ በረረ፡፡›› መዝ.17፥9 ፠ ‹‹አምላክ በእልልታ እግዚአብሔር በመለከት ድምጽ ዐረገ መዝ.46፥5 ወደላይ ዐረግህ፥ ምርኮን ማረክህ ፥ ስጦታንም ለሰዎች ሰጠህ›› መዝ.67፥18፡፡ ፠ ‹‹ዘምሩ ለእግዚአብሔር ዘዓርገ ውስተ ሰማይ ዘመንገለ ጽባሕ፤ በምሥራቅ በኩል ወደ ሰማየ ሰማያት ለወጣ ለእግዚአብሔር ዘምሩ›› መዝ.67፥33፡፡ #የክርስቶስ_ዕርገት_በትምህርተ_ሐዋርያት ፠ ጌታ ኢየሱስም ከእነርሱ ጋር ከተነጋገረ በኋላ ወደ ሰማይ ዐረገ በእግዚአብሔርም ቀኝ ተቀመጠ፡፡ ማር.16፥19 ፠ ‹‹እስከ ቢታንያ አወጣቸው እጆቹንም አንሥቶ ባረካቸው ሲባርካቸውም ከእነርሱ ተለየ ወደ ሰማይም ዐረገ እነርሱም ሰገዱለትና በብዙ ደስታ ወደኢየሩሳሌም ተመለሱ፤ ዘወትርም እግዚአብሔርን እያመሰገኑና እየባረኩ በመቅደስ ኖሩ፡፡››�ሉቃ.24፥50 ፠ ‹‹ይህንም ከተናገረ በኋላ እነርሱ እያዩት ከፍ ከፍ አለ ደመናም ከዐይናቸው ሰውራ ተቀበለችው፤ እርሱም ሲሄድ ወደ ሰማይ ትኩር ብለው ሲመለከቱ ሳሉ እነሆ ነጫጭ ልብስ ለብሰው ሁለት ሰዎች /መላእክት/ በአጠገባቸው ቆሙ ደግሞም ‹‹የገሊላ ሰዎች ሆይ ወደ ሰማይ እየተመለከታችሁ ስለምን ቆማችኋል? ይህ ከእናንተ ወደ ሰማይ የወጣው ኢየሱስ ወደ ሰማይ ሲሄድ እንዳያችሁት ዳግመኛ ይመጣል፡፡›› አሏቸው››� ሐዋ.1፥9-12 በማለት ሐዋርያት የክርስቶስን ዕርገት ከመላእክት ጋር ሆነው እንደተመለከቱ ደስታውን እንደተካፈሉ ቅዱስ ሉቃስ ጽፎልናል፡፡ በትንሣኤው ነጭ ልብስ ለብሰው የታዩ መላእክት የደስታ ዘመን ነው ሲሉ በዕርገቱም ነጭ ልብስ ለብሰው የዕርገቱን የምሥራች ለሐዋርያት አብስረዋል፡፡

መድኀኔዓለም አምላክነ ባርክ ለቤተ ትምሕርትነ ፍኖተ ሕይወት ወዕቀባ ለደብርነ ደበረሰላም ወደብረ ትጉሃን::

ꔰየ55ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ መርኀ ግብር ሚያዝያ 16 ማስታወሻዎች ꔰቀጣይ መርኀ ግብራችንን በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል ፡፡ ꔰꔰꔰየፍቶ ስብስብ 1 ꔰየሰንበት ትምህርት ቤታችን ሰብሳቢ እና
+4
ꔰየ55ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ መርኀ ግብር ሚያዝያ 16 ማስታወሻዎች ꔰቀጣይ መርኀ ግብራችንን በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል ፡፡ ꔰꔰꔰየፍቶ ስብስብ 1 ꔰየሰንበት ትምህርት ቤታችን ሰብሳቢ እና የበላይ ጠባቂ ꔰየሰንበት ት/ቤቶች ማደረጃ ተጋባ እናግዶች አና ሌሎችም ተጋባ እንግዶች ꔰ55ኛ ዓመት ኮሚቴዎች ꔰ1962 የተነሣን ፎቶ ለመድገም የተደረገ ሙከራ እና የመሳሰሉት …….

ꔰየ55ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ መርኀ ግብር ሚያዝያ 16 ማስታወሻዎች ꔰቀጣይ መርኀ ግብራችንን በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል ፡፡ ꔰꔰꔰየፍቶ ስብስብ 1 ꔰየሰንበት ትምህርት ቤታችን ሰብሳቢ እና
+2
ꔰየ55ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ መርኀ ግብር ሚያዝያ 16 ማስታወሻዎች ꔰቀጣይ መርኀ ግብራችንን በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል ፡፡ ꔰꔰꔰየፍቶ ስብስብ 1 ꔰየሰንበት ትምህርት ቤታችን ሰብሳቢ እና የበላይ ጠባቂ ꔰየሰንበት ት/ቤቶች ማደረጃ ተጋባ እናግዶች አና ሌሎችም ተጋባ እንግዶች ꔰ55ኛ ዓመት ኮሚቴዎች ꔰ1962 የተነሣን ፎቶ ለመድገም የተደረገ ሙከራ እና የመሳሰሉት …….

ꔰየ55ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ መርኀ ግብር ሚያዝያ 16 ማስታወሻዎች ꔰቀጣይ መርኀ ግብራችንን በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል ፡፡ ꔰꔰꔰየፍቶ ስብስብ 1 ꔰየሰንበት ትምህርት ቤታችን ሰብሳቢ እና
+1
ꔰየ55ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ መርኀ ግብር ሚያዝያ 16 ማስታወሻዎች ꔰቀጣይ መርኀ ግብራችንን በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል ፡፡ ꔰꔰꔰየፍቶ ስብስብ 1 ꔰየሰንበት ትምህርት ቤታችን ሰብሳቢ እና የበላይ ጠባቂ ꔰየሰንበት ት/ቤቶች ማደረጃ ተጋባ እናግዶች አና ሌሎችም ተጋባ እንግዶች ꔰ55ኛ ዓመት ኮሚቴዎች ꔰ1962 የተነሣን ፎቶ ለመድገም የተደረገ ሙከራ እና የመሳሰሉት …….

ꔰየ55ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ መርኀ ግብር ሚያዝያ 16 ማስታወሻዎች ꔰቀጣይ መርኀ ግብራችንን በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል ፡፡ ꔰꔰꔰየፍቶ ስብስብ 1 ꔰየሰንበት ትምህርት ቤታችን ሰብሳቢ እና
+1
ꔰየ55ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ መርኀ ግብር ሚያዝያ 16 ማስታወሻዎች ꔰቀጣይ መርኀ ግብራችንን በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል ፡፡ ꔰꔰꔰየፍቶ ስብስብ 1 ꔰየሰንበት ትምህርት ቤታችን ሰብሳቢ እና የበላይ ጠባቂ ꔰየሰንበት ት/ቤቶች ማደረጃ ተጋባ እናግዶች አና ሌሎችም ተጋባ እንግዶች ꔰ55ኛ ዓመት ኮሚቴዎች ꔰ1962 የተነሣን ፎቶ ለመድገም የተደረገ ሙከራ እና የመሳሰሉት …….

ꔰየ55ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ መርኀ ግብር ሚያዝያ 16 ማስታወሻዎች ꔰቀጣይ መርኀ ግብራችንን በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል ፡፡ ꔰꔰꔰየፍቶ ስብስብ 1 ꔰየሰንበት ትምህርት ቤታችን ሰብሳቢ እና
+2
ꔰየ55ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ መርኀ ግብር ሚያዝያ 16 ማስታወሻዎች ꔰቀጣይ መርኀ ግብራችንን በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል ፡፡ ꔰꔰꔰየፍቶ ስብስብ 1 ꔰየሰንበት ትምህርት ቤታችን ሰብሳቢ እና የበላይ ጠባቂ ꔰየሰንበት ት/ቤቶች ማደረጃ ተጋባ እናግዶች አና ሌሎችም ተጋባ እንግዶች ꔰ55ኛ ዓመት ኮሚቴዎች ꔰ1962 የተነሣን ፎቶ ለመድገም የተደረገ ሙከራ እና የመሳሰሉት …….

ꔰየ55ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ መርኀ ግብር ሚያዝያ 16 ማስታወሻዎች ꔰቀጣይ መርኀ ግብራችንን በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል ፡፡ ꔰꔰꔰየፍቶ ስብስብ 1 ꔰየሰንበት ትምህርት ቤታችን ሰብሳቢ እና
+1
ꔰየ55ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ መርኀ ግብር ሚያዝያ 16 ማስታወሻዎች ꔰቀጣይ መርኀ ግብራችንን በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል ፡፡ ꔰꔰꔰየፍቶ ስብስብ 1 ꔰየሰንበት ትምህርት ቤታችን ሰብሳቢ እና የበላይ ጠባቂ ꔰየሰንበት ት/ቤቶች ማደረጃ ተጋባ እናግዶች አና ሌሎችም ተጋባ እንግዶች ꔰ55ኛ ዓመት ኮሚቴዎች ꔰ1962 የተነሣን ፎቶ ለመድገም የተደረገ ሙከራ እና የመሳሰሉት …….

ꔰየ55ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ መርኀ ግብር ሚያዝያ 16 ማስታወሻዎች ꔰቀጣይ መርኀ ግብራችንን በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል ፡፡ ꔰꔰꔰየፍቶ ስብስብ 1 ꔰየሰንበት ትምህርት ቤታችን ሰብሳቢ እና
ꔰየ55ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ መርኀ ግብር ሚያዝያ 16 ማስታወሻዎች ꔰቀጣይ መርኀ ግብራችንን በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል ፡፡ ꔰꔰꔰየፍቶ ስብስብ 1 ꔰየሰንበት ትምህርት ቤታችን ሰብሳቢ እና የበላይ ጠባቂ ꔰየሰንበት ት/ቤቶች ማደረጃ ተጋባ እናግዶች አና ሌሎችም ተጋባ እንግዶች ꔰ55ኛ ዓመት ኮሚቴዎች ꔰ1962 የተነሣን ፎቶ ለመድገም የተደረገ ሙከራ እና የመሳሰሉት …….

ꔰየ55ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ መርኀ ግብር ሚያዝያ 16 ማስታወሻዎች ꔰቀጣይ መርኀ ግብራችንን በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል ፡፡ ꔰꔰꔰየፍቶ ስብስብ 1 ꔰየሰንበት ትምህርት ቤታችን ሰብሳቢ እና
ꔰየ55ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ መርኀ ግብር ሚያዝያ 16 ማስታወሻዎች ꔰቀጣይ መርኀ ግብራችንን በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል ፡፡ ꔰꔰꔰየፍቶ ስብስብ 1 ꔰየሰንበት ትምህርት ቤታችን ሰብሳቢ እና የበላይ ጠባቂ ꔰየሰንበት ት/ቤቶች ማደረጃ ተጋባ እናግዶች አና ሌሎችም ተጋባ እንግዶች ꔰ55ኛ ዓመት ኮሚቴዎች ꔰ1962 የተነሣን ፎቶ ለመድገም የተደረገ ሙከራ እና የመሳሰሉት …….

#የአቡነ ሀብተማርያም ወረብ በደብረ መድኀኒት አቡነ ሀብተማርያም ሊቃውንት ፤ ከሠተ አፉሁ፡፡ #ግንቦት 26 ፤ 2013 ዓ.ም ገዳም #ከሠተ አፉሁ ወልሳኑ ነበበለ አእቶ ወባረኮ ለእግዚአብሔር መልዐ መንፈስ ቅዱስ ላዕለ ሀብተማርያም #ይህንን ሊንክ በመጫን ይመልከቱ https://youtu.be/GIzYreXgSOY

#ተቋርጦ_የነበረው_የሰበካ_ጉባኤ_መምረጫ_ካርድ #ሰበካ_ጉባኤ_ምንድን_ነው? #ተቋርጦ_የነበረው የሰበካ ጉባኤ መምረጫ ካርድ ለምእመናን መስጠት ተጀምሯል ከግንቦት 9/2013 ዓ.ም - ግንቦት 25 ድረስ ሳይሰጥ የቆየው ካርድ በዛሬው እለት መስጠት ተጀምሯል ሁላችንም ምእመናን ግንቦት 29/2013 ዓ.ም ለሚደረገው የሰበካ ጉባኤ ምርጫ ባሉት 3 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የምርጫ ካርድ መውሰድ ይኖርብናል:: ውድ የገፃችን ተከታታዮች “ሰበካ ጉባኤ”፣ “የሰበካ ጉባኤ ምርጫ” ወይም “የሰበካ ጉባኤ ውሳኔ” ወዘተረፈ ሲባል ሰምታችሁ ታውቃላችሁ ብለን እንገምታለን፡፡ በእኛም አጥቢያ ነባሩ ሰበካ ጉባኤ ከፈረሰ በኋላ አዲስ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ አባላት ለመምረጥ እሑድ ግንቦት 29/2013 ዓ.ም ቀን ተቆርጦ ዝግጅቶች እየተደረጉ ይገኛል፡፡ በዚህ አጭር ጽሑፍ #ሰበካ_ጉባኤ_ምንድን_ነው? ከእኛ ምን ይጠበቃል የሚለውን በአጭሩ እንዳስሳለን፡፡ በ2009 ዓ.ም ለአራተኛ ጊዜ ተሻሽሎ የወጣው ቃለ ዐዋዲ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤን “በአጥቢያ ለሚቋቋመውና ለተቋቋመው የቤ/ክርስቲያን ሰበካ መንፈሳዊ አስተዳደር ጉባኤ (የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ) የሚያስፈልጉትን አባላት ለመምረጥ እና በአባልነትም ለመመረጥ የሚችሉ ቤ/ክርስቲያንን በዕውቀታቸው፣ በጉልበታቸው፣ በሀብታቸውና በአገልግሎታቸው የሚረዱ ካህናት፣ ምዕመናንና የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች የሚገኙበት የአጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ፣ ስብስብ ነው፡፡” በማለት በአንቀጽ 2/1/ሀ ትርጉም ይሰጠዋል፡፡ በዚህ መሠረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኝ የሆነ ሁሉ የአጥቢያው ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ አባል ሲሆን በቃለ ዐዋዲው የሚዘረዘሩ ቅድመ ሁኔታዎች እንዳሉ ሆነው የመምረጥም ሆነ የመመረጥ መብት አለው ማለት ነው፡፡ #ለመሆኑ_የአጥቢያ_ሰበካ_መንፈሳዊ_ጉባኤ_ዐላማ_ምንድን_ነው? ቅድስት ቤ/ክርስቲያንን መጠበቅና አገልግሎቷም የተሟላ እንዲሆን ማድረግ የቤ/ክርስቲያንን አገልጋዮች በሐዋርያዊ ተግባር ማደራጀት፣ችሎታቸውን እና ኑሮአቸውን ማሻሻል፣ ምዕመናን በመንፈሳዊ ዕውቀት ጎልምሰው በምግባርና በሃይማኖት ጸንተው በክርስቲያናዊ ሕይወት እንዲኖሩ ማድረግ የቤ/ክርስቲያንን አስተዳደር ማጠናከር እና በገቢ ራሷን ማስቻል /ቃለ ዐዋዲ አንቀጽ 5/1-4/ የአጥቢያው ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ከላይ የተዘረዘሩትን ዓላማዎች መሠረት አድርጎ የሚቋቋም ከሆነ የሚያከናውናቸው ተግባራት ምንድን ናቸው የሚል ጠያቂ ቢኖር ቃለ ዐዋዲው በዝርዝር ገልጦታል፡፡ የቃለ ዐዋዲውን የአጥቢያ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ዝርዝር ተግባራት ከማየታችን በፊት እስኪ የሚከተሉትን ጥያቄዎች ራሳችንን እንጠይቅ፡፡ በአጥቢያችሁ የእግዚአብሔር ወንጌለ መንግሥት እንደሚገባው ይሰበካል? የሠርክ ጉባኤው እንዴት ነው? በአጥቢያችሁ ቋሚ ሣምንታዊ፣ ወርሃዊና ዓመታዊ ልዩ ጉባኤያት ይደረጋሉ? በጉባኤያቱ የሚሰጡት ትምህርቶች ምን ያህል ዘመኑን የዋጁና ምዕመናንን መሠረታዊ የሆነውን የቤ/ክርስቲያኒቱን ትምሀርት በማስጨበጥ ከመናፍቃን ንጥቂያ ይጠብቃል? ምን ያህልስ ምዕመናንን ወደ ንስሐ እና ወደ ቅዱስ ቁርባን በአጠቃላይ የምስጢራት ተካፋይ እንዲሆኑ ያደርጋል? #በአጥቢያችሁ_ያለው_ሰንበት_ት/ቤትስ_ጠንካራ ነው? የአጥቢያ ቤ/ክርስቲያናችሁ ሀብት #በአግባቡ_ይመዘገባል፣ ይጠበቃል፣ በአግባቡስ ይለማል? ወይስ የአለቃ፣ የጸሐፊ፣ የሒሳብ ሹም እና የቁጥጥር እንዲሁም የመሳሰሉት እንደፈለጉ ይጫወቱበታል? ከላይ ለተዘረዘሩት ጥያቄዎች መልስዎ አዎንታዊ ከሆነ እርሶ ዕድለኛ ኖት አጥቢያዎ ላይ ጠንካራ ሰበካ ጉባኤ አለ ማለት ነው፡፡ ስለዚህ በሚችሉት ሁሉ ይህን ሰበካ ጉባኤ ይደግፉ፡፡ ለጥያቄዎቹ መልስዎ አሉታዊ ከሆነ ግን አጥቢያዎት በእርሶ ግዴለሽነት የግለሰቦች መጫወቻ ሆኗል ማለት፡፡ የቤ/ክርስቲያን #ቁስል ከተሰማዎ ቀረብ ብለው ሰበካ ጉባኤ ሥራውን በአግባቡ እንዲሠራ ይጠይቁ አቅም ከሌለው በሌላ እንዲተካ ያድርጉ፡፡ ሰበካ ጉባኤው በተለያዩ ማነቆዎች ተተብትቦ ከሆነ ማነቆዎቹን በማስወገድ ለሰበካ ጉባኤ አባላት ደጀን መሆኖትን ያሳዩ፡፡ በቤ/ክርስቲያን የሚፈጸሙ አግባብነት የሌላቸው ድርጊቶችን አይቶ እንዳላየ ማለፍ ቤ/ክርስቲያንን እያደማት ነውና ለቤ/ክርስቲያን ከለላ ይሁኗት፡፡ ቤተ ክርስቲያንን መጠበቅ የርሶም ድርሻ ነውና ነቃ ይበሉ ከዛሬ ጀምሮ ባሉት #3 ተከታታይ ቀናት የሰበካ ጉባኤ ካርዶን ይዘው ወደ ቤተክርስቲያን በመሄድ የምርጫ ካርድ ይውሰዱ::

ꔰ ተከታታይ መንፈሣዊ የክርምት ኮርስ በተጠቀሱት አማራጮች ይመዝገቡ ꔰ በድረ ገጻችን ለመመዝገብ ይህን መጠቆሚያ ይጫኑ https://finotehiwotsundayschool.com/#Register/ ꔰ ሰ
ꔰ ተከታታይ መንፈሣዊ የክርምት ኮርስ በተጠቀሱት አማራጮች ይመዝገቡ ꔰ በድረ ገጻችን ለመመዝገብ ይህን መጠቆሚያ ይጫኑ https://finotehiwotsundayschool.com/#Register/ ꔰ ሰኔ 14 በልዩ መክፈቻ መርኀ ግብር ይጀምራል!

#በስም_መመሳሰል_ለተወዛገቡ_የተሰጠ_መልስ መምህራችን መጋቤ ሐዲስ ሄኖክ ፈንቴ ቅዱስ ሲኖዶስ ካወገዛቸው ሶስቱ የሀሰት ጳጳሳት መካከል ከአንዳቸው ጋር ስማቸው ተመሳስሎ ብዙኃን ላይ ጥያቄ እያስነሳ ነ
#በስም_መመሳሰል_ለተወዛገቡ_የተሰጠ_መልስ መምህራችን መጋቤ ሐዲስ ሄኖክ ፈንቴ ቅዱስ ሲኖዶስ ካወገዛቸው ሶስቱ የሀሰት ጳጳሳት መካከል ከአንዳቸው ጋር ስማቸው ተመሳስሎ ብዙኃን ላይ ጥያቄ እያስነሳ ነው፡፡ ስለሆም የመጋቤ ሐዲስ ሄኖክ የአባት ስም ፈንቴ ሲሆን የተወጉዙት ጳጳስ ስም ደግም ፈንታ መሆኑንና የተወገዙትም ሰመ ጳጳስ መምህራችን ደግሞ የልጆች አባት መሆቸውን እንድናስተውል እና አገልግሎታቸው ላይ አለመግባባት እንዳይፈጠር በፈጣሪ ስም እንጠይቃልን፡፡