en
Feedback
Daniel daba🇱🇷

Daniel daba🇱🇷

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Daniel daba🇱🇷

Channel Daniel daba🇱🇷 (@danny4677) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 026 subscribers, ranking 6 771 in the Religion & Spirituality category and 2 344 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 026 subscribers.

According to the latest data from 10 October, 2025, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -186 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 15.16%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 7.81% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 127 views. Within the first day, a publication typically gains 1 096 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 16.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 18 March, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 026
Subscribers
No data24 hours
-507 days
-18630 days
Posts Archive
ይግብፅ ሚዲያዎች

Ethiopia just built Africa’s largest hydroelectric dam, the #GERD, with zero external funding. 💧

Repost from Gumaa Saaqqataa
ከሰሞኑ ከጎጃም አባይን ተሻግረው በወለጋ አቤ ዶንጎሮ በኦሮሞ ስቪል ማህበረሰብ ላይ ጥቃት በመፈጸም የህዝቡን የቤት እንስሳት በተሽከርካሪዎች ላይ ጭኖ ወደ ጎጃም ሲሻገሩ በነበሩ (እራሳቸውን ፋኖ በማ
+1
ከሰሞኑ ከጎጃም አባይን ተሻግረው በወለጋ አቤ ዶንጎሮ በኦሮሞ ስቪል ማህበረሰብ ላይ ጥቃት በመፈጸም የህዝቡን የቤት እንስሳት በተሽከርካሪዎች ላይ ጭኖ ወደ ጎጃም ሲሻገሩ በነበሩ (እራሳቸውን ፋኖ በማለት በሚጠሩ ) ሀይሎች ላይ በተወሰደ እርምጃ የዘረፏቸው በቁጥር 108 የሚሆኑት ከብ***ቶች ወደ ማህበረሰቡ እንዲመለሱ ተደርገዋል።

ልብ ያለው ልብ ይበል !! የፈርኦን ተላላኪ ተላላኪ ተላላኪ በመሆን ፅምዶ በሚባል ኢትዮጵያን የመበተን ጥምረት ቡድን በዋና ነት የሥነልቦና በሽተኞች የሆኑ የኦሮሞ ሙሁራንን በመጠቀም ሀገር የማፍረስ እንቅስቃሴ በይፋ እየተደረገ ነው።

Ethiopia will soon begin construction of a nuclear enrichment plant for peaceful purposes, which will be comparable to the Renaissance PM @AbiyAhmedAli #GERD #Ethiopia 🇪🇹

Repost from Gumaa Saaqqataa
ያሳፍራል‼️ ወለጋ ላይ አፋችሁን ሞልታቹ "መንግስት ነን" የማለቱም ሞራል ሊኖራቹ አይገባም። ኦሮሞ እንዳይታጠቅ በማድረግ ከአባይ ማዶ ወንበዴ አምጥታቹ አሰልጥናቹ ህዝባችንን ለዚህ አበቃችሁት። እራሱን "ፋኖ" በማለት የሚጠራ ቡድን ኦሮሞን በመንደሩ ገ**ድ*ው ከብቶቹን በነጻነት በዚህ መልኩ እየነዱ ይሄዳሉ😢😢😢

ጃዋር መሃመድ የሚባል የሥነልቦና በሽተኛ ዘላን ስሞኑን በቅናት አብዶ መለስ ዜናዊን ከሲኦል ካልተመለሰ እያለን ነው

የባለውለታችን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ስራ ስኪያጅ ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ የህይወት ታሪክ በጥቂቱ……… ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ በምንህንድስና ሙያ በተለያዩ ቦታዎች ሲያገለግሉ ቆይተዋል። *በግቤ አንድ ፕሮጀክት
የባለውለታችን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ስራ ስኪያጅ ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ የህይወት ታሪክ በጥቂቱ……… ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ በምንህንድስና ሙያ በተለያዩ ቦታዎች ሲያገለግሉ ቆይተዋል። *በግቤ አንድ ፕሮጀክት ላይ በምህንድስ ሙያ ሲያገለግሉ፤ በዚያው ፕሮጀክት ላይ ከ1999 -2004 ድረስ ምክትል ስራ አስፈፃሚ በመሆን ሰርተዋል። በኢትዮጵያ መብራት ኃይል ድርጅት የኤሌክትሮ መካኒካል ክፍል ኃላፊ ሆነው ሲያገለግሉም ነበር። ኢንጂነር ክፍሌ ከ2006-2010 ድረስ በጣና በለስ ፕሮጀክት ዋና ስራ አስኪያጅ ሆነው ሰርተዋል። በ2011 የታላቁ ህዳሴ ግድብ ከተጀመረ በኋላ ከአንድ ዓመት በላይ የፕሮጀክቱ የኤሌክትሮ መካኒካል ክፍል ዋና ስራ አስኪያጅ ነበሩ። ኢንጅነር ክፍሌ ከ1000 ኪሎሜትር በላይ የሚረዝመውን ኢትዮጵያና ኬንያን የሚያገናኘውን የመብራት ኃይል ዝርጋታ ፕሮጀክት ከ2013-2014 ስራ አስኪያጅ ሆነው ሰርተዋል። ከዚያ በኋላም እስከ 2016 የኢትዮጵያ የኃይል ማመንጫ ውስጥ የፕሮግራም ኃላፊ ( Generation program officer) ሆነዋል። የስራ አስፈፃሚው አማካሪ በመሆንም አገልግለዋል የትምህርት ደረጃ ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ ወለጋ ተወልደው ያደጉ ሲሆን የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በመንዲ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት፤ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በቤተል ደምቢዶሎ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል። በ1984 በኤሌክትሪካል ምህንድስና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል። ከዚያም በተለያዩ ቦታዎች ሲያገለግሉ ቆይተው በ1999 ለስልጠና ወደ ጀርመን አገር አቅንተው ለ15 ወራት ተጨማሪ ስልጠና ተከታትለዋል። በ2015 ከእንግሊዝ ሳል ፎርድ ዩኒቨርሲቲ በፕሮጀክት ማኔጅመንት ሁለተኛ ድግሪያቸውን ተቀብለዋል።

ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ላይ ያላት የህልውና ጥያቄ በታሪክ፣ በሕግ እና በተፈጥሮ የተረጋገጠ መብታችን ነው። በአጠረ ጊዜ የአሰብ ወደባችንን ጨምሮ ደቡባዊ ቀይ ባህር ወደ ህጋዊ ባለቤቱ የኢትዮጵያ ህዝብ ይመለሳል።

ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ላይ ያላት የህልውና ጥያቄ በታሪክ፣ በሕግ እና በተፈጥሮ የተረጋገጠ መብታችን ነው። በአጠረ ጊዜ የአሰብ ወደባችንን ጨምሮ ደቡባዊ ቀይ ባህር ወደ ህጋዊ ባለቤቱ የኢትዮጵያ ህዝብ
ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ላይ ያላት የህልውና ጥያቄ በታሪክ፣ በሕግ እና በተፈጥሮ የተረጋገጠ መብታችን ነው። በአጠረ ጊዜ የአሰብ ወደባችንን ጨምሮ ደቡባዊ ቀይ ባህር ወደ ህጋዊ ባለቤቱ የኢትዮጵያ ህዝብ ይመለሳል።

ሰበር ዜና ሰላማዊ ሰልፍን ጨምሮ በሰላማዊ መንገድ የአድዋ ወንጀለኛ እና ዘራፊ የህወሓት ቡድን ላይ ያላቸውን ቅሬታ ሲገልጹ የነበሩ የደቡብ ትግራይ (ራያ) ሚሊሻዎች፣ የፖሊስ አባላት፣ ተመላሽ የጦር ሰራዊት አባላት፣ የቀድሞ ተጋዮች እና ወጣቶች ፅንፈኛውን የህወሓት ቡድን በቋንቋው ለማናገር በነቂስ ወደ በርሃ እየወረዱ ይገኛሉ። የሻዕቢያ ተለላኪ የአድዋ ዘራፊ እና ወንጀለኛ የህወሓት ቡድን ከህዝብ ፍላጎት ውጭ ታጣቂዎችን አሰማርቶ በጉልበት የራይ ዞን፣ ወረዳ እና የከተማ አስተዳደር አመራሮችን እየቀየረ ይገኛል።

ጀዋር OMNን ለእነ ልዳቱ ለመሽጥ ቃል ገባ:: ከተሰብሳቢዎቹ መካከል ኣንዱ ለጓደኞቹ የላከውን አንቢቡት! "በዋሽንግተን DC ከተደረገው ስብሰባ ጎን ለጎን በቡና ሰዓት ላይ ጀዋርን ስለ ሚዲያው ጠየይ
ጀዋር OMNን ለእነ ልዳቱ ለመሽጥ ቃል ገባ:: ከተሰብሳቢዎቹ መካከል ኣንዱ ለጓደኞቹ የላከውን አንቢቡት! "በዋሽንግተን DC ከተደረገው ስብሰባ ጎን ለጎን በቡና ሰዓት ላይ ጀዋርን ስለ ሚዲያው ጠየይቅን:: አንተስ መጥተሃል መቼ ነው ሚዲያህን ወደ አብሮነት ትግሉ የሚታመጠው ብለን:: ምክንያቱም OMN አሁንም ከዘር ፖለቲካ አልተለቀቀምና አልነው:: ጃዋርም ሰቅ እያለ የOMN ጉዳይ አያሳስባችሁ። ሁሉም በእጃችን ውስጥ ነው አለ፤፤ እንደዚያ ማድረግ ከቻልክማ መልካም ነው ብለን ወደ ስብሰባችን ተመለስን፥፥ ጅምሩ መልካም፤፤ ዝርዝሩን ከስብሰበው በሃላ ስንገናኝ እናወራለን፤ ቻው::”

በጉጂ ዞን ቁጥራቸው ከ190 በላይ የሆኑ የኦነግ ( WBO) ሰላምን መርጠው ገብተዋል ለሰላም ሁሌም አይረፍድም

በመጠናቀቅ ላይ ያለው የሆራ ፊንፊኔ እሬቻ ማክበርያ ቦታ ነው
+5
በመጠናቀቅ ላይ ያለው የሆራ ፊንፊኔ እሬቻ ማክበርያ ቦታ ነው

መንግሥት በተለያዩ ቦታ በተነሳበት ጦርነት ምክንያት ተወጥሮ ባለበት የሃይማኖት አባቶች በብሄር ካባ ተደብቀው ፖለቲካ በሚያራምዱበት ተቃዋሚዎች ከሥልጣን ጥማት ውጪ ነገ የማያውቁ ለመጪ ትውልድ ደንታ
+2
መንግሥት በተለያዩ ቦታ በተነሳበት ጦርነት ምክንያት ተወጥሮ ባለበት የሃይማኖት አባቶች በብሄር ካባ ተደብቀው ፖለቲካ በሚያራምዱበት ተቃዋሚዎች ከሥልጣን ጥማት ውጪ ነገ የማያውቁ ለመጪ ትውልድ ደንታ የሌላቸው ማህበረስቡ እንደ ድሮ ሃይማኖቱን እሴቱን ባህሉን መጠበቅ ላይ ደካማ ሆኖ ስለመጣ እራሳቸውን ፌሚኒስት በማለት ግብረሶዶምን በማስፋፋት ትውልድን እያጠፉ ይገኛሉ የኢትዮጵያ ህዝብ ከያለበት መንጥሮ ማጥፋት ጊዜ ሚሰጠው አይደለም።

ይቺ ልጅ በወንዶች እና በአቦቶች ላይ ከፍተኛ ጥላቻን በመስበክ ትዳሮችን በማፍረስ ሃይማኖት ለሴቶች ባርነት ነው አያስፈልግም በማለት ስትሰብክ እናቃታለን ፌሚኒስቶች የትዳር አጦች እና የሌዚቢያኖች ጥ
ይቺ ልጅ በወንዶች እና በአቦቶች ላይ ከፍተኛ ጥላቻን በመስበክ ትዳሮችን በማፍረስ ሃይማኖት ለሴቶች ባርነት ነው አያስፈልግም በማለት ስትሰብክ እናቃታለን ፌሚኒስቶች የትዳር አጦች እና የሌዚቢያኖች ጥምረት ነው የምንለው ለዚህ ነው። የኢትዮጵያ ህዝብ ባህል እና እሴቱን ካልጠበቀ በቅርቡ ሚጠፋ ህዝብ ነው።

ሞአ ተዋህዶ ዘ ፋኖ
ሞአ ተዋህዶ ዘ ፋኖ

ኦሮቶዶክሳዊ አልሸባቦች ላይ የሚነሳው ክስ የሀሰት አለመሆኑን ህብረተሰቡ እንዲረዳው ። ****** መምህር ፋንታሁን ዋቄ ከመአዛ መሀመድ ጋር ቅይታ ባደረጉበት ወቅት ብዙ ነገር ተናግረዋል። መሠረታዊው
ኦሮቶዶክሳዊ አልሸባቦች ላይ የሚነሳው ክስ የሀሰት አለመሆኑን ህብረተሰቡ እንዲረዳው ። ****** መምህር ፋንታሁን ዋቄ ከመአዛ መሀመድ ጋር ቅይታ ባደረጉበት ወቅት ብዙ ነገር ተናግረዋል። መሠረታዊውና አነጋጋሪው ነገር ግን ለፋኖ ስለሚሰጡት ድጋፍና የአመራርነት ድርሻቸው የተናገሩት ነው። ኦርጅናሉ የመአዛ ቪዲዮ 👇 (( youtu.be/MjFtfSIAmWc?si… )) ****** ዶ/ር ወንድወሰን አሰፋ የፋኖ ስትራቴጂስት እንደሆኑ ራሳቸው የተናገሩበት ብዙ የዩትዩብ ቻናሎች ላይ ታገኛላችሁ። አንዱን ቪዲዮ ለመጥቀስ 👇 (( youtu.be/fIKMi5Iql8M?si… )) መልሰው ደሞ ዶ/ር ወንድወሰን አሰፋ ሞዓ ተዋሀዶን ሲመሰርቱ የሚገኝበት ቪዲዮ 👇 (( youtu.be/BrzyX9mukKU?si… )) *** ማህበረ ቅዱሳን ዲ/ን ያረጋል አበጋዝን ጨምሮ ያስተላለፈው ቪዲዮው 👇 (( youtu.be/CSjpg21mHdA?si… )) ****** የዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ የሞዓ ጥሪ (( youtu.be/J6p7ODak_0g?fe… )) ****** ነገሮችን ማጥራት ያስፈለገው ሰዎቹ ላይ የሚነሳው ክስ የሀሰት አለመሆኑን ህብረተሰቡ እንዲረዳው ነው። መንፈሳዊ መሪዎች ፖለቲካ ውስጥ መሳተፍ አዎ ይችላሉ። ጦረኞችን የሚያደራጁ ከሆነ ግን ነገ ደሞ የሌላ ሀይማኖት ነፃ አውጪ ግንባር ሊፈጠር ነው። ቀጠናው ቀውስ ውስጥ ሊገባ ነው! **** ሞዓን ዛሬ ስትቃወም ነገ አልሸባብንም እየተቃወምክ ነው!