en
Feedback
አርባ ምንጭ ዪኒቨርስቲ

አርባ ምንጭ ዪኒቨርስቲ

Open in Telegram

Official Arbaminch University ® ማስታወቂያዎችን እና ወቅታዊ መረጃዎችን በፍጥነትና በጥራት! ሀሳቦች እና እንዲተላለፍላችሁ የምትፈጉት ነገር ካለ በ @newneway @Fika_Amare @miko1122 @ADA1249 ላይ ያግኙን፡፡ AMU Info ...... እውነተኛ እና ፈጣን መረጃ ይደርሶታል፡፡ ።።ከተማሪ ለተማሪ።።: Arba_Minch_university

Show more
The country is not specifiedEducation52 928
3 063
Subscribers
+624 hours
+307 days
+4030 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
December '24
December '24
+53
in 0 channels
November '24
+223
in 0 channels
Get PRO
October '24
+157
in 0 channels
Get PRO
September '24
+89
in 0 channels
Get PRO
August '24
+49
in 0 channels
Get PRO
July '24
+77
in 0 channels
Get PRO
June '24
+64
in 0 channels
Get PRO
May '24
+31
in 0 channels
Get PRO
April '24
+41
in 0 channels
Get PRO
March '24
+33
in 0 channels
Get PRO
February '24
+3
in 0 channels
Get PRO
January '240
in 0 channels
Get PRO
December '230
in 0 channels
Get PRO
November '230
in 0 channels
Get PRO
October '230
in 0 channels
Get PRO
September '23
+37
in 0 channels
Get PRO
August '23
+37
in 0 channels
Get PRO
July '23
+49
in 0 channels
Get PRO
June '23
+41
in 0 channels
Get PRO
May '23
+16
in 0 channels
Get PRO
April '23
+13
in 0 channels
Get PRO
March '23
+48
in 0 channels
Get PRO
February '23
+73
in 0 channels
Get PRO
January '23
+20
in 0 channels
Get PRO
December '22
+36
in 0 channels
Get PRO
November '22
+34
in 0 channels
Get PRO
October '22
+46
in 0 channels
Get PRO
September '22
+37
in 0 channels
Get PRO
August '22
+33
in 0 channels
Get PRO
July '22
+32
in 0 channels
Get PRO
June '22
+38
in 0 channels
Get PRO
May '22
+112
in 0 channels
Get PRO
April '22
+106
in 0 channels
Get PRO
March '22
+27
in 0 channels
Get PRO
February '22
+44
in 0 channels
Get PRO
January '22
+25
in 0 channels
Get PRO
December '21
+17
in 0 channels
Get PRO
November '21
+55
in 0 channels
Get PRO
October '21
+123
in 0 channels
Get PRO
September '21
+38
in 0 channels
Get PRO
August '21
+53
in 0 channels
Get PRO
July '21
+132
in 0 channels
Get PRO
June '21
+131
in 0 channels
Get PRO
May '21
+164
in 0 channels
Get PRO
April '21
+155
in 0 channels
Get PRO
March '21
+27
in 0 channels
Get PRO
February '21
+161
in 0 channels
Get PRO
January '21
+114
in 0 channels
Get PRO
December '20
+3 150
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
21 December0
20 December+2
19 December+3
18 December+4
17 December+2
16 December+3
15 December+5
14 December0
13 December+1
12 December+2
11 December+2
10 December+3
09 December+4
08 December+4
07 December+2
06 December+2
05 December0
04 December+6
03 December+1
02 December+5
01 December+2
Channel Posts
2
#የረመዳን ወር መግቢያ ጨረቃ ዛሬ ባለመታየቷ ምክንያት ታላቁ የረመደን ጾም ሀሙስ መጋቢት 14 ይጀምራል። እንኳን ለታላቁ የረመዳን ጾም በሰላምና በፍቅር አድረሳችሁ። ረመዳን የፍቅር፣ የአንድነት፣ የሰላም፣ የመተሳሰብ እና የአብሮነት ወር እንዲሆንልን ከልብ እንመኛለን መልካም የፆም ግዜ። @amucampus @amucampus
692
3
የገና በዓል መልካም ምኞት መግለጫ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለገና በዓል በሠላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሠላም፣ የጤና፣ የአብሮነትና የመተሳሰብ እንዲሆን+2
የገና በዓል መልካም ምኞት መግለጫ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለገና በዓል በሠላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሠላም፣ የጤና፣ የአብሮነትና የመተሳሰብ እንዲሆን ከወዲሁ መልካም ምኞቱን ይገልፃል!! Merry Christmas!! @amucampus @amucampus @
931
4
👆👆👆👆+3
👆👆👆👆
613
5
Questions and comments raised from participants were responded to by Mr. Ranjeet and Mr. Behailu especially on the scholarship issues. Mr. Ranjeet also urged AMU staff scholarship aspirants to reach out to them via Addis Ababa based information center, social media, and/or Indian Embassy web page for further clarification on the scholarship issues. Dr. V. Prem Sam Ponniah, from the shool of Law, AMU, organized and anchored the program. Communication Affairs Directorate @amucampus @amucampus
611
6
Indian Technical and Economic Cooperation (ITEC) Day Celebrated           images/slider/IMG_20220414_203523_023.jpg thumbnail_BookInauguration.jpeg images/slider/photo_2021-12-07_09-55-08-min.jpg images/slider/photo_2021-12-07_10-13-33-min.jpg Welcome To Arba Minch University Indian Technical and Economic Cooperation (ITEC) Day Celebrated Thu, 29 December 2022 10:28 am  Indian Technical & Economic Cooperation (ITEC) Day celebrated with panel discussions on short term trainings and scholarship opportunities with AMU staffs, Indian expatriate staffs and Indian Institute’s Alumni at main campus, on 22nd December, 2022. Mr. Ranjeet Kumar, Secretary in Embassy of India, Addis Ababa, Ethiopia, said ITEC was first launched on 15th September, 1964 fully funded by Indian Government. He noted that ITEC is celebrated yearly across partner countries in order to further strengthen existing bonds in the field of capacity building graced with alumni of ITEC/ICCR or other Indian institutes and invited guests. Since its launch in 1969 in Ethiopia, ITEC has been well received and giving short term training opportunities to more than 400 people per year covering areas like agriculture, information technology, management, rural development, accounting, audit, banking, finance, health, environment, renewable energy, and many more sectors, Mr. Ranjeet explained. Mr. Ranjeet, furthermore adds that, in addition to ITEC, Ethiopia is also beneficiary of Government of India scholarships for undergraduates, postgraduates and doctoral degrees under Indian Council of Cultural Relations (ICCR). Presently, Ethiopia is being offered 55 slots for undergraduates, postgraduates and PhD courses and so far more than 660 Ethiopians have studied under ICCR scholarship according to Mr Ranjeet.  Many of Ethiopian Alumni studied in India are currently ministers, university presidents, vice presidents and others holding government’s higher positions in several universities and institutes, he remarked. Vice President for Research and Community Engagement, Mr. Behailu Merdkios (Associate Professor), said Ethiopia and India have a strong development partnership based on mutual understanding, respect and sense of genuine partnership drawn on the principle of south-south cooperation. This partnership comprises of capacity building cooperation through technical training and scholarship grants towards support to people based on the priorities of Ethiopian Government. He also added that AMU is ready to work hard on this partnership and strengthen the relation with Indian Embassy. It’s also learnt that the Indian Technical & Economic Cooperation (ITEC) Programme was instituted by a decision of the Indian Cabinet on 15 September 1964 as a bilateral programme of assistance of the Government of India. It has 161 partner countries and establishes relations of mutual concern and inter-dependence based not only on commonly held ideals and aspirations, but also on solid economic foundations.  ITEC Programme is essentially bilateral in nature, however, in recent years, its resources have also been used for cooperation programmes conceived in regional and inter-regional context such as Economic Commission for Africa, Commonwealth Secretariat, UNIDO, Group -77 and G-15. As a result of different activities under ITEC, there is now a visible and growing awareness among other countries about the competence of India as a provider of technical know-how and expertise as well as training opportunities, consultancy services and feasibility studies. ITEC has components of Training (civilian and defence) in India of nominees from ITEC partner countries, deputation of Indian experts abroad and study tours. The duration of short term training programmes under ITEC ranges from 2-6 weeks. According the data report, so far, more than 3,300 Ethiopian nationals have attended these short term training programmes in India.
576
7
👆👆👆👆 ለ ሁሉም 1ኛ አመት ተማሪዎች! @amucampus @amucampus
👆👆👆👆 ለ ሁሉም 1ኛ አመት ተማሪዎች! @amucampus @amucampus
808
8
Groups link👆👆👆 @amucampus
827
9
https://t.me/+iJrNkGhSr1BiNmI0
781
10
No text...
787
11
+3
No text...
765
12
በሀገር አቀፍ የኢንተርፕሪነርሺፕ ሳምንት ዩኒቨርሲቲውን የወከለችው ተማሪ በ2ኛነት አሸነፈች በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ9ኛ ጊዜ በተከበረው የኢንተርፕሪነርሺፕ ሳምንት ላይ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲን ወክላ የቀረበችው የኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል 4ኛ ዓመት ተማሪ ሱመያ ፌቲ ባቀረበችው የቢዝነስ ሃሳብ 2ኛ በመውጣት ኅዳር 25/2015 ዓ/ም ከሥራና ክሂሎት ሚኒስቴር 260 ሺህ ብር ተሸላሚ ሆናለች፡፡ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲም የዕውቅና ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡ የዩኒቨርሲቲው የሥራ ፈጠራ ማበልጸጊያ ማዕከል ዳይሬክተር ዶ/ር ወንድወሰን ጀረኔ የኢንተርፕሪነርሺፕ ሳምንት በዩኒቨርሲቲ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲከበር ተማሪ ሱመያ ባቀረበችው የቢዝነስ ሃሰብ 1ኛ መውጣቷን አስታውሰው በሀገር አቀፍ ውድድሩ ከመላው ዩኒቨርሲቲዎች እና የቴክኒክና ሙያ ት/ቤቶች ከተወጣጡ ተወዳዳሪዎች መካከል በ2ኛነት መሸለሟን ተናግረዋል፡፡ ሽልማቱ ተማሪዎች የሥራ ፈጠራ ዕይታቸውን እንዲያሰፉ የሚያበረታታ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡ ዶ/ር ወንድወሰን ተማሪዎች ከመደበኛ ትምህርታቸው ጎን ለጎን በአካባቢያቸው ባለው መልካም አጋጣሚ ትኩረት አድርገው መሥራት ከቻሉ ከራሳቸው አልፎ ለሌሎች የሚተርፉ ሥራ ፈጣሪዎች እንዲሆኑና ኢኮኖሚያቸውን እንዲያሳድጉ ያስችላቸዋልም ብለዋል፡፡ የማዕከሉ አስተባባሪ አቶ አበበ ዘየደ በበኩላቸው ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ባስተላለፈው ጥሪ መሠረት ተማሪዋን ለውድድር ማቅረባቸውን ገልጸው ለማሸነፍ የሚረዳት አስፈላጊ ሙያዊ ድጋፍ እንደተደረገላት ተናግረዋል፡፡ በውድድር ሂደቱ የተሻሉ ሃሳቦችን ወደ ተግባር ለመቀየር የሚረዷቸው የተለያዩ ባንኮች ተወካዮች፣ ኢኖቬሽን ሚኒስቴርና የቀጠናዎች ትስሰር ሚኒስቴር በባለድርሻነት ቀርበው የጋራ ውይይት መደረጉንም ገልጸዋል፡፡ አስተባባሪው የተማሪዋ የፈጠራ ሃሳብ እውን እንዲሆን አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ እናደርጋለን ብለዋል፡፡ ‹‹ሙዜ ቃጫ›› በሚል ርዕስ ከሙዝ ግንድ ቃጫ የማምረት ሥራ ላይ የቢዝነስ ሃሳብ ይዛ የቀረበችው ተሸላሚ ተማሪ ሱመያ ፌቲ አርባ ምንጭና አካባቢዋ የሙዝ ምርት በስፋት የሚመረትበት መሆኑን እንደመልካም አጋጣሚ ጠቅሳ ከሙዝ የሚገኘውን ተረፈ ምርት የአካባቢው ማኅበረሰብና አምራቹ በተገቢው መልኩ እየተጠቀመ አለመሆኑ ለፈጠራ ሃሳቡ አነሳስቶኛል ብላለች፡፡ ከሚመረተው ቃጫ የሴቶች ንጽህና መጠበቂያን ጨምሮ ሌሎች ተያያዥ ምርቶችን ማዘጋጀት እንደሚቻልም ተናግራለች፡፡ እንደ ተማሪ ሱመያ የሚጣለውን የሙዝ ግንድ ወደ ተሻለ ምርት መቀየር ከተቻለ አካባቢን ከቆሻሻና ብክለት ከመከላከል ባሻገር ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን ለመቀነስ ይረዳል፡፡ በተጨማሪም ከቃጫ የሚመረተው የንጽህና መጠበቂያ በጥቂት ቀናት ውስጥ ከአፈር ጋር መዋሃድ የሚችል በመሆኑ የአፈር መበከልን የሚያስቀር ነው፡፡ ተማሪ ሱመያ በሀገራችን የሚስተዋለውን የሥራ አጥ ቁጥር ማደግና የፍልሰት መስፋፋት ለመቅረፍ ሥራን ከመንግሥት ከመጠበቅ ይልቅ በአካባቢያችን የሚገኙ መልካም አጋጣሚዎችን ተጠቅመን ሥራ ፈጣሪ መሆን ይጠበቅብናል ብላለች፡፡ ባገኘችው ሽልማት መደሰቷንና ሃሳቧን ወደ ተግባር ለመለወጥ መነሳሳትን እንደፈጠረላትም ተናግራለች፡፡ 👉የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት @newneway @amucampus @amucampus
746
13
👆👆👆👆 በጎ አድራጎት ማህበር መመዝገብ የምትፈልጉ : : : በጎነት ለራስ ነው! @amucampus @amucampus
👆👆👆👆 በጎ አድራጎት ማህበር መመዝገብ የምትፈልጉ : : : በጎነት ለራስ ነው! @amucampus @amucampus
873
14
👆👆👆👆 Final exam schedule for 2014 batch Freshman student
👆👆👆👆 Final exam schedule for 2014 batch Freshman student
1 016
15
@amucampus @amucampus+1
@amucampus @amucampus
1 010
16
@amucampus @amucampus
@amucampus @amucampus
955
17
መመዝገብ ምትፈልጉ መመዝገቢያው ጂም ቤት ፊት ለፊት ወይም ከቻሪቲ ቢሮ አጠገብ 📞 0909837644 📞 0966720150 @amucampus @amucampus
መመዝገብ ምትፈልጉ መመዝገቢያው ጂም ቤት ፊት ለፊት ወይም ከቻሪቲ ቢሮ አጠገብ 📞 0909837644 📞 0966720150 @amucampus @amucampus
1 353
18
ከአርባምንጭ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች (Inbox)‼️ በአርባምንጭ ዩንቨርስቲ በዋናው ካምፓስ በተደጋጋሚ ዝርፊያ ማስፈራራት ሴቶች ዶርም ሳይቀር በሌሊት 3ተኛ ፎቅ ድረስ በር እየሰበሩ በመግባት ስልክ, ላ
ከአርባምንጭ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች (Inbox)‼️ በአርባምንጭ ዩንቨርስቲ በዋናው ካምፓስ  በተደጋጋሚ ዝርፊያ ማስፈራራት ሴቶች ዶርም ሳይቀር በሌሊት 3ተኛ ፎቅ ድረስ በር እየሰበሩ በመግባት ስልክ, ላፕቶፕ , ጫማ ,ልብስ እየተሰረቅን ነው፣ ያለነው ለህይወታችን እየሰጋን ያለንበት ሁኔታ ነው ያለው። በባለፈው ሴት ተማሪዎች አመራሮችን ለማናገር ሞክረው ነበር እና ምንም አይነት የተሰጠን ምላሽ የለም ።
1 156
19
የ2012 ባች የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ቅሬታ ምላሽ አገኘ ‼️ በዚህ ዓመት ትምህርታቸውን አጠናቀው መመረቅ የነበረባቸው የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ መደበኛ ተማሪዎች በሚቀጥለው ዓመት ጥር ወር ላ+1
የ2012 ባች የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ቅሬታ ምላሽ አገኘ ‼️ በዚህ ዓመት ትምህርታቸውን አጠናቀው መመረቅ የነበረባቸው የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ መደበኛ ተማሪዎች በሚቀጥለው ዓመት ጥር ወር ላይ ትመረቃላቹህ ተብለናል በሚል ትምህርት የማቆም አድማ ማድረጋቸውን ቀናት ማለፉን እና በሌሎች ዩንቨርሲቲዎች ከሚገኙ አቻ የ2015 ተመራቂዎች ጋር በወቅቱ ተመርቀው እኩል የስራ እድል ለማግኘት እንደሚቸገሩ መጠየቃቸውን መዘገባችን ይታወሳል። ቅሬታውን በተመለከተም ዩንቨርሲቲው የሚሰጠውን ምላሽ እንደምናሳውቃቹህ ገልፀን ነበር ። በዛሬው ዕለት ከዩንቨርሲቲው ባገኘነው መረጃ መሰረት ቅሬታ ያቀረቡ ማለትም የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ የ2012 ባች ተማሪዎች በልዩ ሁኔታ በዚህ ዓመት ሶስት ሴሚስተር ተምረው በባቻቸው እንደሚመረቁ ለማወቅ ችለናል። 🏷የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ የ2012 ባች ተማሪዎችን Academic Calendar ከላይ ከተያያዘው ምስል ይመልከቱ።
1 096
20
ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አመራር አካላት፣ መምህራን፣ ተመራማሪዎች፣ የአስተዳደር ሠራተኞች፣ ተማሪዎች እና የቀድሞ ተማሪዎች በሙሉ ከአምዩ ፕሬዝደንት የተላለፈ መልዕክት አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲን ለ2ኛ ዙር በፕሬዝደንትነት ለማገልገል በመሾሜ ከፍ ያለ ደስታ የተሰማኝ መሆኑን በታላቅ አከብሮት እየገለጽኩኝ ዩኒቨርሲቲው ለአካባቢውና ለሀገራችን ዕድገት ከከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተልዕኮዎች አኳያ የሚጠበቅበትን በላቀ ደረጃ እንዲያበረክት እንዲሁም የዩኒቨርሲቲውን ደረጃና ዝና ከፍ ለማድረግ ሁላችንም ተቀናጅተንና ተባብረን እንሥራ፡፡ በ2ኛው ዙር የሥራ ዘመኔ ከመጀመሪያው ዙር በተሻለ ደረጃ ዩኒቨርሲቲውን ለማገልገል የምችለውን ሁሉ አደርጋለሁ፡፡ ቀጣዩ ዘመን ለሀገራችንና ለሕዝባችን ሙሉ የሠላምና የብልጽግና እንዲሆን እመኛለሁ! ዳምጠው ዳርዛ (ዶ/ር) @amucampus @amucampus
1 271