en
Feedback
ቅድስት ሥላሴ ካቶሊክ ት/ቤት

ቅድስት ሥላሴ ካቶሊክ ት/ቤት

Open in Telegram

ከት/ቤቱ የሚተላለፉ መልዕክቶችን ማግኘት ትችላላችሁ ።

Show more
605
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
February '24
February '24
+2
in 0 channels
January '24
+22
in 0 channels
Get PRO
December '23
+605
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
16 February0
15 February0
14 February+1
13 February0
12 February0
11 February+1
10 February0
09 February0
08 February0
07 February0
06 February0
05 February0
04 February0
03 February0
02 February0
01 February0
Channel Posts
የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር ታህሳስ 2016 ዓ.ም
+5
የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር ታህሳስ 2016 ዓ.ም

2
+1
No text...
859
3
No text...
1 515
4
የ2015ዓ.ም 8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት በሚመለከት ከሀዲያ ዞን ትምህርት መምሪያ የተሰጠ አስተያየት ትምህርት ማለት ከክፍል ወደ ክፍል ማለፍ ብቻ ሳይሆን በእውቀት፣ በክህሎት እና በአመለካከት የታነጸ ተማሪን ማፍራት እና ሁለንተናዊ የባህሪይ ለውጥ ማምጣት ማለት ነው፡፡ በሁሉም የትምህርት እርከኖች ተማሪዎቻችን በእውቀት የበለፀጉ፣ በክህሎት የዳበሩ እና በስነ-ምግባር የታነጹ እንዲሆኑ የትምህርት አሰጣጥ ስነ-ዘዴ ከዘመኑ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ውጤቶች ጋር አብሮ የሚሄድ መሆን አለበት፣ የትምህርት መሰረተ-ልማት ለተማሪዎች ሁለንተናዊ እድገት ምቹ መሆን አለበት፣ የትምህርት አመራሩ ከባህላዊ አስተዳደር አጥር ውስጥ ወጥቶ ውጤት ተኮር ስትራቴጂ ነድፎ ማህበረሰብን በማሳተፍ የለውጥ አማራር መሆን አለባቸው፣ መምህራን ትውልድን የሚቀርጹ ከህይወት ተሞክሮአቸው ልምድን ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ጋር አቀናጅቶ በቁርጠኝነት ለተማሪዎች ውጤታማነት የሚሰሩ፣ የለውጥ ኃይል፣ ሁል ጊዜ እራሳቸውን በቴክኖሎጂ እና ዘመናዊ እድገቶች የሚያንጹ፣ ዓለም-አቀፋዊ ዜጋ ለማፍራት የሚተጉ እና የዜግነት ግዴታቸውን ህልናን ዳኛ አድርጎ የሚወጡ መሆን አለባቸው፣ ወላጆች የተማሪዎችን ውጤት ብቻ ናፋቂ ብቻ ሳይሆኑ ለተማሪዎች ውጤት ከት/ት ቤቶች ጋር አብሮ የሚሰሩ፣ ተማሪዎቻቸውን የሚያተጉ፣ የት/ት መሠረተ-ልማት የሚያሟሉ፣ የትምህርት ቤቶችን አከባቢ ለመማር ማስተማር ምቹ የሚያደርጉ መሆን አለባቸው (በመናፈቅ የሚመጣ ውጤት የለም በመስራት ነው እንጂ!)፡፡ በየደረጀው የሚገኙ የትምህርት ባለሙያዎች በሙያቸው የእውቀት፣ የክህሎት እና የሥነ-ምግባር ምንጭ በመሆን አስፈላጊሁን ሁሉ ድጋፍ እና ክትትል በማድረግ በመስዋዕትነት ለትምህርት ጥራት እና ተማሪዎች ውጤታማነት መስራት አለባቸው፡፡ ተማሪዎች በራሳቸው ሰርቶ ከክፍል ወደ ክፍል ማለፍ አለባቸው እንጂ በኩረጃ ክፍል እንዲቆጥሩ መፍቀድ የለብንም፡፡ በ2015ዓ.ም በነበረው የ8ኛ ክፍል ፈተና ከተቀመጡ 23,981 ተማሪዎች ውስጥ 5199 ተማሪዎች 50 ከዚያ በላይ በማምጣት ወደ 9ኛ ክፍል ተዛውሯል፡፡ ይህም ከአጠቃላይ ተማሪዎች 21.7 የሚሆኑት ብቻ ወደ ቀጣይ ክፍል ያለፉት ሲሆን ከክልሉ አማካይ በላይ ሆኖ ካሉት ዞኖችም ምናልባትም 2ኛ ዞን የሚደርግ ውጤት ነው፡፡ የተማሪዎች ውጤት ከፍ እንድል የሁሉም ባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሰራር ያስፈልፈል (መወራወሩ እና ውድቀት መጠበቁ ሴጣናዊ አስተሳሰብ ነው!)፡፡ በሥራ እንጂ በአስማት የሚመጣ ውጤት የለም! የለውጥ አመራር መሆን ያስፈልጋል፡፡ ድጋፍ እንጂ እንቅፋት በመሆን የሚመጣ ውጤት የለም! ለተማሪዎች ውጤት ሁላችንም የድርሻችንን እንወጣ፡፡ ሁላችንም ተጠያቂ ነን ነገር ግን የተጠያቂነት ደረጃ እንደየሥራ ድርሻችን ከፍ እና ዝቅ ልል ይችላል፡፡ ከዚህ 2015ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት የሚንማረው ነገር መኖሩን በመገንዘብ የበኩላችንን እንዲንወጣ ጥሪዬን አቀርባለሁ፡፡ ዶክተር ክበሞ ዴታሞ አጋ (የሀዲያ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ) ቀን፡ 15/01/2016ዓ.ም ሆሳዕና
1 440
5
የቅድስት ስላሴ ካቶሊክ ትምህርት ቤት በሀገረ አቀፍ ደረጃ እና በጠቅላይ ሚኒስተር ቢሮ ታዋቂ እንዲሆን እና የሆሳዕና እና በዙሪያ ያሉ ማህበረሰብ የተሻለ ጥራቱን የጠበቅ ትምህርት እንዲያገኝ ደከመኝ+1
የቅድስት ስላሴ ካቶሊክ ትምህርት ቤት በሀገረ አቀፍ ደረጃ እና በጠቅላይ ሚኒስተር ቢሮ ታዋቂ እንዲሆን እና የሆሳዕና እና በዙሪያ ያሉ ማህበረሰብ የተሻለ ጥራቱን የጠበቅ ትምህርት እንዲያገኝ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ❤️ በፍቅር 🧠 በእውቀት ✍በጥበብ  🫁 ያለ ድካም የሚያስተዳድሩን ምርጥ አባት መሪ፤ ከመቶ አመት አንድ ጊዜ ሊገኙ  ከሚችሉ ከሰው መሀል ሰው ሆነው የተገኙ ፤ ከመሪዎች መካከል መሪ ሆነው የተፈጠሩ እና የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔር መፍራት ነው የሚል ፅኑ እምነት ያለቸው ❤️ተወዳጅ 💪ብርቱ 👌ምርጥ 🧠 አስተዋይ የሆኑት #አባ ደገለ ፍራንሶ .... ረጅም እድሜ ከጤና ጋር የሚያመልኩት ሙሉ ህይወቶን ያስገዙለት ስላሴ ይስጦት። ✈️ ወደ ROMA ( ሮም ጣሊያን) ለሚያደርጉ ጉዞ መልካሙን ሁሉ እየተመኘን የውጭ ሀገር ቆይታዎትን ጨርሰው እስኪ መጡ ድረስ 🗳የሰጡን አደራ:- ክብር የሆነው የሰው ልጅን የማስተማር ስራ በታማኝነት በቅንነት ፍጹም በሆነ ቅንነት ልንወጣ ቃል እንገባለን።    የትምህርት ቤቱ መምህራን!!!! መስከረም 2016 ዓ.ም
1 226
6
ቅድስት ስላሴ ካቶሊክ ት/ቤት ሆሳዕና የ2016 ዓ.ም የመደበኛ ትምህርት ከ1ኛ-12ኛ ምዝገባ 👉ከሀምሌ 10 -15/2015 ዓ.ም ብቻ የሚካሄድ ስለሆነ በጊዜ እንድትመዘገቡ እያሳወቅን፤ ✍ለምዝገባ ስትመጡ 🪪1. ከክፍል ወደ ክፍል ማለፋቹን የሚያሳይ ሪፖርት ካርድ 💵2. የ2016 ዓ.ም ወራዊ ክፍያ አባ ት/ቤት
1 462
7
+3
No text...
1 497
8
+4
No text...
1 996
9
በ2015  ዓ.ም የጥያቄ መልስ ውድድር በአንደኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች መካከል ተካሂዷል ። በውድድር ላይ ከፍተኛ የሆነ ፉክክር ታይቷል። የውድድሩ አሸናፊዎች የገንዘብ ማበረታቻ ተደርጎላቸዋል ። ውድድሩ እንዲካሄድ የትምህርት ቤቱ መምህራንና ርዕሰ መምህሩ አቶ ደረጀ ሙሉነህ ከፍተኛ አስተዋጾ አድርገዋል።
1 502
10
ይትቤ.....👏👏👏👏
ይትቤ.....👏👏👏👏
2 114
11
ካሌብ 👍👍👍👍
ካሌብ 👍👍👍👍
1 848
12
መክብብ👏👏👏
መክብብ👏👏👏
1 541
13
ሀይሊቲ ❤❤❤
ሀይሊቲ ❤❤❤
1 391
14
አቤኒ❤❤❤
አቤኒ❤❤❤
1 271
15
ሱራፌል ኮርተንብሃል
ሱራፌል ኮርተንብሃል
1 227
16
እንኳን ደስ ያላችሁ !!!!!
1 171
17
Ethiopian University Entrance Examination Results -------------------------------- TARIKU TEMESGEN LEFEBO Admission No: 0911537 Gender: M School: KIDIST SILASE(R) -------------------------------- ・English: 92 ・Natural Math: 89 ・Aptitude: 85 ・Physics: 88 ・Chemistry: 85 ・Biology: 84 ・Civics: 85 --------------------------------- Total: 608
1 218
18
Ethiopian University Entrance Examination Results -------------------------------- TSEDEKE TECHANE MOLLA Admission No: 0911549 Gender: M School: KIDIST SILASE(R) -------------------------------- ・English: 83 ・Natural Math: 92 ・Aptitude: 72 ・Physics: 84 ・Chemistry: 91 ・Biology: 87 ・Civics: 83 --------------------------------- Total: 592
1 160
19
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏 YISAK DUTAMO FONKAMO Admission No: 0911566 Gender: M School: KIDIST SILASE(R) -------------------------------- ・English: 86 ・Natural Math: 97 ・Aptitude: 80 ・Physics: 88 ・Chemistry: 93 ・Biology: 88 ・Civics: 90 --------------------------------- Total: 622
1 104
20
የ12ኛ ክፍል ውጤት ተለቀቀ
1 052