en
Feedback
መንፈሳዊ ግጥም ብቻ

መንፈሳዊ ግጥም ብቻ

Open in Telegram

በዚህ ቻናል ላይ በየቀኑ ኦርቶዶክሳዊ ግጥሞችን ያገኛሉ ለአስተያየትና ግጥም እንዲፖሰትላችሁ የምትፈልጉ ለመላክ @Solasc12 @Solasc13 @Mgetem_group ኦርቶዶክሳዊ ጥቅሶች ብቻ @Ortho_quotes

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel መንፈሳዊ ግጥም ብቻ

Channel መንፈሳዊ ግጥም ብቻ (@mgetem) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 27 336 subscribers, ranking 2 673 in the Religion & Spirituality category and 1 221 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 27 336 subscribers.

According to the latest data from 21 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 11 over the last 30 days and by 9 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 15.44%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 5.03% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 4 220 views. Within the first day, a publication typically gains 1 376 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 87.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
በዚህ ቻናል ላይ በየቀኑ ኦርቶዶክሳዊ ግጥሞችን ያገኛሉ ለአስተያየትና ግጥም እንዲፖሰትላችሁ የምትፈልጉ ለመላክ @Solasc12 @Solasc13 @Mgetem_group ኦርቶዶክሳዊ ጥቅሶች ብቻ @Ortho_quotes

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 22 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

27 336
Subscribers
+924 hours
+507 days
+1130 days
Posts Archive
ሦስተኛ ዙር የበገና ስልጠና ትምህርት ምዝገባ እንደጀመርን ስናበስርዎ በደስታ ነው ። ለመመዝግብ በ0936290305 ላይ ይደውሉ እንዲሁም በቴሌግራም @buchula36 ላይ ፈጥነው ይመዝገቡ ።

ሦስተኛ ዙር የበገና ስልጠና ትምህርት ምዝገባ እንደጀመርን ስናበስርዎ በደስታ ነው ። ለመመዝግብ በ0936290305 ላይ ይደውሉ እንዲሁም በቴሌግራም @buchula36 ላይ ፈጥነው ይመዝገቡ ።

እግዚአብሔር አለኝታችን @Mgetem እግዚአብሔር አለኝታችን ግሩም ነው እግዚአብሔር ግሩማይ ነው ኃያል ነው ለጠላት ክንዱ ብርቱ ኃያል ነው ሕዝቡን ሲመግብ እጁ ሰፊ ነው የማያልቅበት ቸር እረኛ ነው እግዚአብሔር አለኝታችን ድንቅ ነው ሰማይና ምድርን የፈጠረ ከዋክብትን በሕዋ ያኖረ በቃሉ ብቻ ምድርን ያጸናት ማን ያህለዋል እርሱን በብልሃት በሞት ጥላ ውስጥ አምላክ ታደገን በሐዘን ጊዜ ጌታ ጐበኘን ፍቅሩ ኃያል ነው ሩህሩህ ጌታ ምን ወሰን አለው ላንተ ውለታ፡፡ ሊ/መ ይልማ ኃይሉ http://t.me/Mgetem http://t.me/Mgetem http://t.me/Mgetem @Solasc12

የዝማሬ ምሽት በቲክቶክ https://vt.tiktok.com/ZS9FE4b6ufqBW-pCvqI/
የዝማሬ ምሽት በቲክቶክ https://vt.tiktok.com/ZS9FE4b6ufqBW-pCvqI/

የዝማሬ ምሽት በቲክቶክ https://vt.tiktok.com/ZS9F3rpWeqmT2-zXcZa/

ወንድማችንን አድኑልን https://vt.tiktok.com/ZS9F36qdHHE62-WnMn0/

አገልጋይን ማዳን አገልግሎትን ማዳን ነው ለዲ/ን ዘካርያስ እንድረስለት የLive የቀጥታ የገቢ ማሰባሰቢያ ላይቭ መርሐግብር ዛሬም ይቀጥላል። https://vt.tiktok.com/ZS9FnnosmfjpX-
+3
አገልጋይን ማዳን አገልግሎትን ማዳን ነው ለዲ/ን ዘካርያስ እንድረስለት የLive የቀጥታ የገቢ ማሰባሰቢያ ላይቭ መርሐግብር ዛሬም ይቀጥላል። https://vt.tiktok.com/ZS9FnnosmfjpX-X7lip/ ቲክቶክ ላይ ከሣቴ ብርሃን Official ላይ

አገልጋይን ማዳን አገልግሎትን ማዳን ነው ለዲ/ን ዘካርያስ እንድረስለት የገቢ ማሰባሰቢያ ላይቭ ተጀመረ https://vt.tiktok.com/ZS9FnqDgVvMmv-Ul4nT/ ቲክቶክ ላይ ከሣቴ ብርሃን
አገልጋይን ማዳን አገልግሎትን ማዳን ነው ለዲ/ን ዘካርያስ እንድረስለት የገቢ ማሰባሰቢያ ላይቭ ተጀመረ https://vt.tiktok.com/ZS9FnqDgVvMmv-Ul4nT/ ቲክቶክ ላይ ከሣቴ ብርሃን Official ላይ

የዲያቆን ዘካርያስ ሸዋረጋን ሕይወት ለመታደግ የቀረበ አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ #Ethiopia | በአሰላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በዲያቆንነት ሲያገለግል የቆየው ብርቱው ወጣት ዘካርያስ ሸዋረጋ በድ
የዲያቆን ዘካርያስ ሸዋረጋን ሕይወት ለመታደግ የቀረበ አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ #Ethiopia | በአሰላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በዲያቆንነት ሲያገለግል የቆየው ብርቱው ወጣት ዘካርያስ ሸዋረጋ በድንገተኛ የኩላሊት ህመም ምክንያት ለከፍተኛ ችግር ተዳርጓል። በአሁኑ ወቅት ሁለቱም ኩላሊቶቹ ሥራ በማቆማቸው ሕይወቱን ለማዳን ብቸኛው መፍትሔ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ መሆኑ በሕክምና ተረጋግጧል። ይህንን የአገልጋይ ወንድማችንን ሕይወት ለመታደግና ወደ ቀደመ አገልግሎቱ እንዲመለስ ለማድረግ ከግንቦት 5 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ተዘጋጅቷል። በእነዚህ ቀናት ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ አንጋፋና ተተኪ መዘምራን በሚሳተፉበት የቲክቶክ የቀጥታ ሥርጭት (TikTok Live) የዝማሬና የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ይካሄዳል። በመሆኑም መላው ኢትዮጵያውያንና ክርስቲያኖች በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመገኘት የበኩላችሁን የገንዘብ ድጋፍ እንድታደርጉ በታላቅ ትህትና ተጠይቃችኋል። ከመርኃ ግብሩ በፊትም ቢሆን ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች ድጋፋችሁን መላክ ትችላላችሁ። የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች (በዘካርያስ ሸዋረጋ ስም የተከፈቱ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000375284603 ቴሌብር 0913071985 አዋሽ ባንክ 013201754987100 አቢሲኒያ ባንክ 114747726 ዳሽን ባንክ 5532308128011 #health #charity #orthodoxtewahedo #support #asella #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa

ለተልእኮ ምሥጢር የሚፋጠኑ እግሮች ተሳሰሩ። ቀድሰው የሚያቆርቡ እጆች ተያዙ! ተንሥኡ ጸልዩ የሚል አንደበት ለዘለዓለም ከንግግር ሳይሰናበት፥ በምንችለው እንድረስለት ፣ ለምንችለው እናድርስለት፥ ዲያቆ
+4
ለተልእኮ ምሥጢር የሚፋጠኑ እግሮች ተሳሰሩ። ቀድሰው የሚያቆርቡ እጆች ተያዙ! ተንሥኡ ጸልዩ የሚል አንደበት ለዘለዓለም ከንግግር ሳይሰናበት፥ በምንችለው እንድረስለት ፣ ለምንችለው እናድርስለት፥ ዲያቆን በግሪክ አገልጋይ ማለት ነው። አገልጋይን ማዳን ደግሞ አገልግሎትን ማዳን ነው። ሁለቱም ኩላሊቶቹን በንቅለ ተከላ መተካት ሕይወቱን ማቆያ ብቸኛ አማራጭ ለሆነው የአሰላ ቅዱስ ሚካኤል አገልጋይና ብርቱ የሥራ ወጣት ዲ/ን ዘካርያስ ሸዋረጋ ከረቡዕ ግንቦት 5 እስከ ዓርብ ግንቦት ሰባት አንጋፋና ተተኪ መዘምራንና መዘምራት የሚሳተፉበት የዝማሬ ምሽትና የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ተዘጋጅቷል። እርሶም በዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በtiktok live በመሳተፍ የበኩልዎን ሰብአዊና ክርስቲያናዊ ድርሻ ይወጡ! እስከዚያው ድጋፍ ለማድረግ ካሰቡ CBE: 1000375284603 | Zekarias Shewarega Telebirr: 0913071985 | Zekarias Shewarega Awash: 013201754987100 | Zekarias Shewarega BOA: 114747726 | Zekarias Shewarega Dashen: 5532308128011 | Zekarias Shewarega #Please_Share_This

ለተልእኮ ምሥጢር የሚፋጠኑ እግሮች ተሳሰሩ። ቀድሰው የሚያቆርቡ እጆች ተያዙ! ተንሥኡ ጸልዩ የሚል አንደበት ለዘለዓለም ከንግግር ሳይሰናበት፥ በምንችለው እንድረስለት ፣ ለምንችለው እናድርስለት፥ ዲያቆ
+4
ለተልእኮ ምሥጢር የሚፋጠኑ እግሮች ተሳሰሩ። ቀድሰው የሚያቆርቡ እጆች ተያዙ! ተንሥኡ ጸልዩ የሚል አንደበት ለዘለዓለም ከንግግር ሳይሰናበት፥ በምንችለው እንድረስለት ፣ ለምንችለው እናድርስለት፥ ዲያቆን በግሪክ አገልጋይ ማለት ነው። አገልጋይን ማዳን ደግሞ አገልግሎትን ማዳን ነው። ሁለቱም ኩላሊቶቹን በንቅለ ተከላ መተካት ሕይወቱን ማቆያ ብቸኛ አማራጭ ለሆነው የአሰላ ቅዱስ ሚካኤል አገልጋይና ብርቱ የሥራ ወጣት ዲ/ን ዘካርያስ ሸዋረጋ ከረቡዕ ግንቦት 5 እስከ ዓርብ ግንቦት ሰባት አንጋፋና ተተኪ መዘምራንና መዘምራት የሚሳተፉበት የዝማሬ ምሽትና የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ተዘጋጅቷል። እርሶም በዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በtiktok live በመሳተፍ የበኩልዎን ሰብአዊና ክርስቲያናዊ ድርሻ ይወጡ! እስከዚያው ድጋፍ ለማድረግ ካሰቡ CBE: 1000375284603 | Zekarias Shewarega Telebirr: 0913071985 | Zekarias Shewarega Awash: 013201754987100 | Zekarias Shewarega BOA: 114747726 | Zekarias Shewarega Dashen: 5532308128011 | Zekarias Shewarega #Please_Share_This

ጠላት ለምን ከፋው @Mgetem እኔው ጎንበስ ብዬ እኔው ቀና ላልኩት እኔው አመስግኜ እኔው ለሰገድኩት ጠላት ምን ተነካ የሚያረው በቅናት እመቤቴ ብዬ እኔው ለወደድኳት ያንድዬ እናት ብዬ እኔው ላወደስኳት ብወድቅ ብነሳ እኔው ካልደከመኝ ሳወድሳት ባድር እኔን ካልሰለቼኝ ስማፀናት ብውል እኔው ካልታከተኝ ጠላት ምን አገባው አትስገድ የሚለኝ ፃድቃንን አይቼ እኔ ብማፀናት ገብርኤልን አይቼ እኔ ባወድሳት ሰማዕታትን አይቼ እኔ ብሞትላት አምላክን አይቼ እኔ እርሷን ብመርጣት ልጄ ስላለችኝ እናቴ ስላልኳት ጠላት ለምን ከፋው እኔ እርሷን ብወዳት። ከክብሪት ተፈራ   http://t.me/Mgetem http://t.me/Mgetem http://t.me/Mgetem