ch
Feedback
መንፈሳዊ ግጥም ብቻ

መንፈሳዊ ግጥም ብቻ

前往频道在 Telegram

በዚህ ቻናል ላይ በየቀኑ ኦርቶዶክሳዊ ግጥሞችን ያገኛሉ ለአስተያየትና ግጥም እንዲፖሰትላችሁ የምትፈልጉ ለመላክ @Solasc12 @Solasc13 @Mgetem_group ኦርቶዶክሳዊ ጥቅሶች ብቻ @Ortho_quotes

显示更多

📈 Telegram 频道 መንፈሳዊ ግጥም ብቻ 的分析概览

频道 መንፈሳዊ ግጥም ብቻ (@mgetem) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 27 276 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 2 689,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 1 219

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 27 276 名订阅者。

根据 28 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -287,过去 24 小时变化为 0,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 19.38%。内容发布后 24 小时内通常能获得 5.43% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 5 286 次浏览,首日通常累积 1 481 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 25

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
በዚህ ቻናል ላይ በየቀኑ ኦርቶዶክሳዊ ግጥሞችን ያገኛሉ ለአስተያየትና ግጥም እንዲፖሰትላችሁ የምትፈልጉ ለመላክ @Solasc12 @Solasc13 @Mgetem_group ኦርቶዶክሳዊ ጥቅሶች ብቻ @Ortho_quotes

凭借高频更新(最新数据采集于 29 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。

27 276
订阅者
无数据24 小时
-457
-28730
帖子存档
ሦስተኛ ዙር የበገና ስልጠና ትምህርት ምዝገባ እንደጀመርን ስናበስርዎ በደስታ ነው ። ለመመዝግብ በ0936290305 ላይ ይደውሉ እንዲሁም በቴሌግራም @buchula36 ላይ ፈጥነው ይመዝገቡ ።

እግዚአብሔር አለኝታችን @Mgetem እግዚአብሔር አለኝታችን ግሩም ነው እግዚአብሔር ግሩማይ ነው ኃያል ነው ለጠላት ክንዱ ብርቱ ኃያል ነው ሕዝቡን ሲመግብ እጁ ሰፊ ነው የማያልቅበት ቸር እረኛ ነው እግዚአብሔር አለኝታችን ድንቅ ነው ሰማይና ምድርን የፈጠረ ከዋክብትን በሕዋ ያኖረ በቃሉ ብቻ ምድርን ያጸናት ማን ያህለዋል እርሱን በብልሃት በሞት ጥላ ውስጥ አምላክ ታደገን በሐዘን ጊዜ ጌታ ጐበኘን ፍቅሩ ኃያል ነው ሩህሩህ ጌታ ምን ወሰን አለው ላንተ ውለታ፡፡ ሊ/መ ይልማ ኃይሉ http://t.me/Mgetem http://t.me/Mgetem http://t.me/Mgetem @Solasc12

የዝማሬ ምሽት በቲክቶክ https://vt.tiktok.com/ZS9FE4b6ufqBW-pCvqI/
የዝማሬ ምሽት በቲክቶክ https://vt.tiktok.com/ZS9FE4b6ufqBW-pCvqI/

የዝማሬ ምሽት በቲክቶክ https://vt.tiktok.com/ZS9F3rpWeqmT2-zXcZa/

ወንድማችንን አድኑልን https://vt.tiktok.com/ZS9F36qdHHE62-WnMn0/

አገልጋይን ማዳን አገልግሎትን ማዳን ነው ለዲ/ን ዘካርያስ እንድረስለት የLive የቀጥታ የገቢ ማሰባሰቢያ ላይቭ መርሐግብር ዛሬም ይቀጥላል። https://vt.tiktok.com/ZS9FnnosmfjpX-
+3
አገልጋይን ማዳን አገልግሎትን ማዳን ነው ለዲ/ን ዘካርያስ እንድረስለት የLive የቀጥታ የገቢ ማሰባሰቢያ ላይቭ መርሐግብር ዛሬም ይቀጥላል። https://vt.tiktok.com/ZS9FnnosmfjpX-X7lip/ ቲክቶክ ላይ ከሣቴ ብርሃን Official ላይ

አገልጋይን ማዳን አገልግሎትን ማዳን ነው ለዲ/ን ዘካርያስ እንድረስለት የገቢ ማሰባሰቢያ ላይቭ ተጀመረ https://vt.tiktok.com/ZS9FnqDgVvMmv-Ul4nT/ ቲክቶክ ላይ ከሣቴ ብርሃን
አገልጋይን ማዳን አገልግሎትን ማዳን ነው ለዲ/ን ዘካርያስ እንድረስለት የገቢ ማሰባሰቢያ ላይቭ ተጀመረ https://vt.tiktok.com/ZS9FnqDgVvMmv-Ul4nT/ ቲክቶክ ላይ ከሣቴ ብርሃን Official ላይ

የዲያቆን ዘካርያስ ሸዋረጋን ሕይወት ለመታደግ የቀረበ አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ #Ethiopia | በአሰላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በዲያቆንነት ሲያገለግል የቆየው ብርቱው ወጣት ዘካርያስ ሸዋረጋ በድ
የዲያቆን ዘካርያስ ሸዋረጋን ሕይወት ለመታደግ የቀረበ አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ #Ethiopia | በአሰላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በዲያቆንነት ሲያገለግል የቆየው ብርቱው ወጣት ዘካርያስ ሸዋረጋ በድንገተኛ የኩላሊት ህመም ምክንያት ለከፍተኛ ችግር ተዳርጓል። በአሁኑ ወቅት ሁለቱም ኩላሊቶቹ ሥራ በማቆማቸው ሕይወቱን ለማዳን ብቸኛው መፍትሔ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ መሆኑ በሕክምና ተረጋግጧል። ይህንን የአገልጋይ ወንድማችንን ሕይወት ለመታደግና ወደ ቀደመ አገልግሎቱ እንዲመለስ ለማድረግ ከግንቦት 5 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ተዘጋጅቷል። በእነዚህ ቀናት ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ አንጋፋና ተተኪ መዘምራን በሚሳተፉበት የቲክቶክ የቀጥታ ሥርጭት (TikTok Live) የዝማሬና የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ይካሄዳል። በመሆኑም መላው ኢትዮጵያውያንና ክርስቲያኖች በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመገኘት የበኩላችሁን የገንዘብ ድጋፍ እንድታደርጉ በታላቅ ትህትና ተጠይቃችኋል። ከመርኃ ግብሩ በፊትም ቢሆን ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች ድጋፋችሁን መላክ ትችላላችሁ። የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች (በዘካርያስ ሸዋረጋ ስም የተከፈቱ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000375284603 ቴሌብር 0913071985 አዋሽ ባንክ 013201754987100 አቢሲኒያ ባንክ 114747726 ዳሽን ባንክ 5532308128011 #health #charity #orthodoxtewahedo #support #asella #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa

ለተልእኮ ምሥጢር የሚፋጠኑ እግሮች ተሳሰሩ። ቀድሰው የሚያቆርቡ እጆች ተያዙ! ተንሥኡ ጸልዩ የሚል አንደበት ለዘለዓለም ከንግግር ሳይሰናበት፥ በምንችለው እንድረስለት ፣ ለምንችለው እናድርስለት፥ ዲያቆ
+4
ለተልእኮ ምሥጢር የሚፋጠኑ እግሮች ተሳሰሩ። ቀድሰው የሚያቆርቡ እጆች ተያዙ! ተንሥኡ ጸልዩ የሚል አንደበት ለዘለዓለም ከንግግር ሳይሰናበት፥ በምንችለው እንድረስለት ፣ ለምንችለው እናድርስለት፥ ዲያቆን በግሪክ አገልጋይ ማለት ነው። አገልጋይን ማዳን ደግሞ አገልግሎትን ማዳን ነው። ሁለቱም ኩላሊቶቹን በንቅለ ተከላ መተካት ሕይወቱን ማቆያ ብቸኛ አማራጭ ለሆነው የአሰላ ቅዱስ ሚካኤል አገልጋይና ብርቱ የሥራ ወጣት ዲ/ን ዘካርያስ ሸዋረጋ ከረቡዕ ግንቦት 5 እስከ ዓርብ ግንቦት ሰባት አንጋፋና ተተኪ መዘምራንና መዘምራት የሚሳተፉበት የዝማሬ ምሽትና የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ተዘጋጅቷል። እርሶም በዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በtiktok live በመሳተፍ የበኩልዎን ሰብአዊና ክርስቲያናዊ ድርሻ ይወጡ! እስከዚያው ድጋፍ ለማድረግ ካሰቡ CBE: 1000375284603 | Zekarias Shewarega Telebirr: 0913071985 | Zekarias Shewarega Awash: 013201754987100 | Zekarias Shewarega BOA: 114747726 | Zekarias Shewarega Dashen: 5532308128011 | Zekarias Shewarega #Please_Share_This

ለተልእኮ ምሥጢር የሚፋጠኑ እግሮች ተሳሰሩ። ቀድሰው የሚያቆርቡ እጆች ተያዙ! ተንሥኡ ጸልዩ የሚል አንደበት ለዘለዓለም ከንግግር ሳይሰናበት፥ በምንችለው እንድረስለት ፣ ለምንችለው እናድርስለት፥ ዲያቆ
+4
ለተልእኮ ምሥጢር የሚፋጠኑ እግሮች ተሳሰሩ። ቀድሰው የሚያቆርቡ እጆች ተያዙ! ተንሥኡ ጸልዩ የሚል አንደበት ለዘለዓለም ከንግግር ሳይሰናበት፥ በምንችለው እንድረስለት ፣ ለምንችለው እናድርስለት፥ ዲያቆን በግሪክ አገልጋይ ማለት ነው። አገልጋይን ማዳን ደግሞ አገልግሎትን ማዳን ነው። ሁለቱም ኩላሊቶቹን በንቅለ ተከላ መተካት ሕይወቱን ማቆያ ብቸኛ አማራጭ ለሆነው የአሰላ ቅዱስ ሚካኤል አገልጋይና ብርቱ የሥራ ወጣት ዲ/ን ዘካርያስ ሸዋረጋ ከረቡዕ ግንቦት 5 እስከ ዓርብ ግንቦት ሰባት አንጋፋና ተተኪ መዘምራንና መዘምራት የሚሳተፉበት የዝማሬ ምሽትና የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ተዘጋጅቷል። እርሶም በዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በtiktok live በመሳተፍ የበኩልዎን ሰብአዊና ክርስቲያናዊ ድርሻ ይወጡ! እስከዚያው ድጋፍ ለማድረግ ካሰቡ CBE: 1000375284603 | Zekarias Shewarega Telebirr: 0913071985 | Zekarias Shewarega Awash: 013201754987100 | Zekarias Shewarega BOA: 114747726 | Zekarias Shewarega Dashen: 5532308128011 | Zekarias Shewarega #Please_Share_This

ጠላት ለምን ከፋው @Mgetem እኔው ጎንበስ ብዬ እኔው ቀና ላልኩት እኔው አመስግኜ እኔው ለሰገድኩት ጠላት ምን ተነካ የሚያረው በቅናት እመቤቴ ብዬ እኔው ለወደድኳት ያንድዬ እናት ብዬ እኔው ላወደስኳት ብወድቅ ብነሳ እኔው ካልደከመኝ ሳወድሳት ባድር እኔን ካልሰለቼኝ ስማፀናት ብውል እኔው ካልታከተኝ ጠላት ምን አገባው አትስገድ የሚለኝ ፃድቃንን አይቼ እኔ ብማፀናት ገብርኤልን አይቼ እኔ ባወድሳት ሰማዕታትን አይቼ እኔ ብሞትላት አምላክን አይቼ እኔ እርሷን ብመርጣት ልጄ ስላለችኝ እናቴ ስላልኳት ጠላት ለምን ከፋው እኔ እርሷን ብወዳት። ከክብሪት ተፈራ   http://t.me/Mgetem http://t.me/Mgetem http://t.me/Mgetem