cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Ewunet Media(እውነት)

🇪🇹እንኳን ወደ እውነት ሚድያ በሰላም መጣችሁ🇪🇹 በውስጥ መስመር ከፈለጉን @Ewuneta_bot YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtube.com/channel/UCjiq4hREIdyVsnPPKfSOkcg

Show more
Advertising posts
16 514
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Photo unavailableShow in Telegram
‼️ኬንያውያን ቀጣይ ፕሬዚዳንታቸውን እየመረጡ ነው ✅ ነሐሴ 3፣ 2014 (ማክሰኞ) በኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዛሬ በመካሄድ ላይ ይግኛል። 👉ተሰናባቹን ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታን ለመተካት እየተካሄደ ባለው ምርጫ አራት እጩዎች ቀርበዋል። 👉ሆኖምበምርጫው፥ የአሁኑ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ እና የሀገሪቱ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋ ዋነኛ ተፎካካሪዎች ናቸው። 👉ለምርጫው 22 ሚሊየን ኬንያውያን የተመዘገቡ ሲሆን፥ 40 ሺህ የምርጫ ጣቢያዎችም ተቋቁመዋል። 👉ከፕሬዚዳንታዊ ምርጫው በተጨማሪም ዜጎች የፓርላማ አባላትን እና ሴናተሮችንም በመምረጥ ላይ ይገኛሉ። ===================== ✅አዲሱን የመዝናኛ YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️‹‹ኦሮሚያን የሚያፈርሰው ኦሮሞ ነው›› ጃዋር ለምን ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ትላለህ አትበሉኝ! #ልዩ_ዝግጅት =================== 06/11/2014 ማክሰኞ (10:16 min) 3.5 MB ===================== መረጃው የ #Feta_Daily ነው ===================== ✅አዲሱን የመዝናኛ YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️የትግራዩ ባንክ ✅ መንግስት ህወሃትን ካቅሜ በታች ነህ አለው ✅የአሜሪካ ሩጫ ወደ አዲስ አበባ ✅ኢሳያስን ያበሳጨው መልዕክት =================== 02/11/2014 ሰኞ (13:25 min) 4.6 MB ===================== መረጃው የ #Feta_Daily ነው ===================== ✅አዲሱን የመዝናኛ YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ከደህንነት ምክር ቤት የተሰጠው መግለጫ ✅ሸኔ ✅ ህወሀት ✅ አልሸባብ =================== 02/11/2014 ሰኞ (13:25 min) 4.6 MB ===================== መረጃው የ #Abel_Birhanu ነው ===================== ✅አዲሱን የመዝናኛ YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ከብሄራዊ ደህንነት ምክርቤት የተሰጠ መግለጫ ===================== ✅አዲሱን የመዝናኛ YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ የኢትዮጵያ ጦር ድንበር ጥሶ ገባ ✅ ሱዳን ኢትዮጵያን ለመውጋት ዝግጅት ላይ ናት ✅ ድርድሩ ውስጥ ኤርትራ ትግባ ተባለ አነጋጋሪው በጀት =================== 02/11/2014 ሰኞ (16:56 min) 7.8 MB ===================== መረጃው የ #Feta_Daily_News ነው ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ ጌታቸውን ያስጨነቁት ጥያቄዎች ✅የአሜሪካ ጦር ወደ ቻይና አደገኛ ውሳኔ ✅አሜሪካ ጥምዘዛውን ጀመረችው ✅ ለመንግስት የደረሰው አድማ =================== 01/11/2014 እሁድ (16:27 min) 7.5 MB ===================== መረጃው የ #Feta_Daily_News ነው ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ማሳሰቢያ 12ኛ ክፍል ተፈታኞች ✅ውድ የ2014 የትምህርት ዘመን ብሔራዊ 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ማጠቃለያ ፈተና ተፈታኞች በሙሉ! 👉እንኳን አደረሳችሁ እያልን ፈተናው ከመስከረም 30/2015 ዓ/ም ጀምሮ በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጥ ይሆናል። የፈተና ደንብ ጥሰቶች በህግ ያስጠይቃሉ! ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️በአፋር ክልል ጭፍራ ወረዳ የጣለዉ ከፍተኛ ዝናብ በተለያዩ የቤት እንስሳት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አደረሰ ✅ሐምሌ 30 ቀን 2014 (ቅዳሜ ) በአፋር ክልል ጭፍራ ወረዳ የጣለዉ ከፍተኛ ዝናብ በተለያዩ የቤት እንስሳት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱ ተገለጸ። 👉የክልሉ አደጋ መከላከልና ስጋት አመራርና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ኮሚሽን የቅድመ ማስጠንቀቂያና ፈጣን ምላሽ ዳይሬክተር አቶ አይዳሂስ ያሲን ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ከትናንት በስቲያ ከምሽቱ 1 ሰአት ጀምሮ ሌሊቱን ሙሉ በጣለው ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ ምክንያት 13 ሺህ 834 ፍየል እና በግ፣ 180 የቀንድ ከብት፣ 20 ግመሎችና 3 አህዮች ሞተዋል። 👉በክልሉ ባለዉ ድርቅ የቤት እንስሳዎቹ በመኖ እጥረት የተጎዱ በመሆናቸዉ ዝናቡን መቋቋም አለመቻላቸው አደጋውን የከፋ አድርጎታል ብለዋል። 👉በተለይም በወረዳው ደርጌራ፣ አፉማና ወአማ ቀበሌዎች በዝናቡ ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባቸው አመልክተዋል። 👉የቤት እንስሳቶቻቸው ለሞቱባቸው ቤተሰቦች ድጋፍ እንደሚደረግላቸውም ነው አቶ አይዳሂስ የገለጹት። 👉የጭፍራ ወረዳ አርብቶ አደር ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ወግሪስ ሃፋ በበኩላቸዉ ከወረዳዉ ስፋት ጋር በተያያዘ ገና መረጃ እየተሰበሰበ የሚገኝ በመሆኑ የሞቱ የቤት እንሰሳዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል ገልጸዋል። ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ ድርድሩ አደጋ ውስጥ ገብቷል ✅ አነጋጋሪው የጠቅላዩ ሪፖርት 20 ቢሊየን ዶላር ✅ የአሜሪካና ቻይና ጦር ባህር ላይ ተፋጧል =================== 29/11/2014 አርብ (15:39 min) 7.2 MB ===================== መረጃው የ #Feta_Daily_News ነው ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ ደብረፅዮን ለአራት ኪሎ ደብዳቤ ላኩ ✅መቀሌ የገቡት ታላላቅ አደራዳሪዎች ✅ የህወሃት ተዋጊዎች አስደንጋጭ ሞት ብዙዎች ተገደሉ =================== 27/11/2014 እሮብ (18:20 min) 8.4 MB ===================== መረጃው የ #Abel_Birhanu ነው ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️የሥራ በ0 አመት አቢሲኒያ ባንክ ✅ሰልጣኝ ባንከር (Bank Trainee) አቢሲንያ ባንክ አ.ማ በአዲስ አበባ፣ አዳማ፣ ባህርዳር፣ ደሴ፣ ጅማ፣ ሀዋሳ እና ድሬዳዋ ሰልጣኝ ባንከሮችን (Bank Trainee) አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ Job Category Banking Operation Posting Date 08/01/2022, 07:45 AM Apply Before 08/05/2022, 05:00 PM Degree Level Bachelor Degree CGPA 2.75 Year of Graduation 2021 Year of Graduation II 2022 Major Category Business Related Maximum Age 25 ✅Job Description Education: Bachelor's Degree in Accounting, Management, Marketing, Banking and Finance, Economics or other business related fields. Year of Graduation: 2021 and 2022 graduates CGPA: 2.75 and above Experience: 0 Year Age: 25 and below Salary: very attractive Applicants should attach the following documents:- 👉8th grade Certificate and Kebele ID 👉Degree with CGPA (student copy) 👉Cost sharing documents ✅All documents should be scanned in PDF format Note:- 👉In person or postal; application is not accepted 👉Applicants who do not meet the above stated criteria and incomplete applications will be automatically rejected. 👉Applicants should submit one application for Bank Trainee position; duplicated applications will be automatically rejected. ✅Any update will be communicated through the Bank's social media channels. https://vacancy.bankofabyssinia.com ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
‼️በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የመጋዘን ግንብ ተደርምሶ በሰው ህይወትና አካል ላይ ጉዳት አደረሰ ሐምሌ 24፣ 2014 (እሁድ) ✅ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የአንድ መጋዘን ግንብ ተደርምሶ በሰው ህይወትና አካል እንዲሁም በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ 👉አደጋው የደረሰው ዛሬ በግምት ከቀኑ 9:30 ሰዓት ሲሆን ፥ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ክልል ልዩ ቦታው አማኑኤል ሆስፒታል አካባቢ ነው። 👉በመጋዘን ቤት ውስጥ ውሃ በመሙላቱ ግንቡ ተደርምሶ ከስር በሚገኙ መኖሪያ ቤቶች ውስጥ በነበሩ 3 ግለሰቦች ላይ ጉዳት በማድረስ የ1ሰው ህይወት ሆስፒታል ከደረሰ በኋላ ሲያልፍ ፤ 2 ግለሰቦች ላይ ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸው የመሳለሚያ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ የዕለቱ ተረኛ መኮንን ምክትል ኮማንደር መዓዛ ገብረማርያም ገልፀዋል። 👉ኮማንደሯ አክለውም ፥ በአፋጣኝ አደጋው በደረሰበት ቦታ በመሄድ ከሌሎች የፀጥታ አካላትና ከአካባቢው ነዋሪዎች ጋር በመሆን ጉዳት የደረሰባቸውን ሰዎች የማውጣትና ወደ ህክምና እንዲሄዱ የማድረግ እንዲሁም ተጨማሪ አደጋ እንዳይከሰት ሰዎችን ከአደጋው ቦታ የማሸሽ ስራዎች መሰራታቸውን አስረድተዋል። ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ስራ በዜሮ አመት አዋሽ ባንክ ✅ASSISTANT CONTACT CENTER - FRONT OFFICE ✅ JOB OVERVIEW 👉 Salary Offer : As per Company Scale 👉Experience Level:Junior 👉Total Years Experience: 0 👉Date Posted:July 31, 2022 ‼️Deadline Date:August 6, 2022 ✅ JOB REQUIREMENT • Qualification & Experience: BA Degree in Accounting, Economics, Management, or related discipline. ‼️Knowledge of Somali Language is Mandatory. • Skills Requirement: Knowledge of computer operation is mandatory • Only graduates of 2021 & 2022 are invited to apply, with CGPA of 2.5 and above and applicants are advised to use the option Fresh Graduate while creating their e-mail address. • Age not exceeding 27 years Place of Work: Addis Ababa V.No. 0504/22 ⚠️HOW TO APPLY 👉 Incomplete applications will not be considered. Interested applicants, who fulfill the above requirement, are invited to apply only via Online Job Application System; https://jobs.awashbank.com. within 7 consecutive days from the first date of this announcement on the newspaper. For further information please visit our website www.awashbank.com ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ አስደሳች ሰበር ዜና ግድቡ ተሞላ ✅ ሌሎችም ዜናዎች =================== 24/11/2014 እሁድ (11:42 min) 3.7 MB ===================== መረጃው የ #Abel_Birhanu ነው ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️የጠቅላዩ የመሰወር ሚስጥሮች ኢሳያስም በተመሳሳይ…… #ልዩ_ዝግጅት =================== 23/11/2014 ቅዳሜ (11:42 min) 4.0 MB ===================== መረጃው የ #Feta_Daily_News ነው ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ስራ በዜሮ አመት አባይ ባንክ ✅CUSTOMER SERVICE OFFICERS (CSO) - || ✅JOB OVERVIEW 👉Salary Offer : As per Company Scale 👉Experience Level: Junior 👉Total Years Experience:0 👉Date Posted: July 31, 2022 ‼️Deadline Date: August 5, 2022 ‼️ JOB SUMMERY 👉The CSO attends customer inquiries, handless payments and collections, works on deposit mobilization and searches for potential customers, checks, signs and counter signs on tickets, ensures that correct receipts and advices are issued to customers for all transactions, balances daily cash positions. ✅JOB REQUIREMENT • Educational Level and work Experience: Minimum BA degree in Accounting or Business Management or Management or Banking and Finance or Economics and/or related Departments. • Graduate year: Only Graduates of 2021and 2022. • CGPA:2.75 and above for Female and 3.0and above for Male • Age: below 30 years • Writing and speaking of Somali and Affan Oromo language is desirable ‼️Place of Work: Branches under Dire Dawa District areas include: Somali reginal State of Ethiopia Western and Eastern hararge Dire Dawa City ⚠️HOW TO APPLY ‼️Application Dead line: August 05, 2022 Interested & qualified applicants fulfilling the above criteria can apply through Online via www.abaybank.com.et. Only short listed candidates will be contacted. ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ ጠቅላዩ የት ጠፉ ለምንስ ተሰወሩ? አነጋጋሪው ጥብቅ መረጃ ሲገለጥ #ልዩ_ዝግጅት =================== 23/11/2014 ቅዳሜ (13:23 min) 4.6 MB ===================== መረጃው የ #Feta_Daily_News ነው ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️በአሜሪካ በጥብቅ ሲፈለግ የነበረው የአልሻባብ መሪ በኢትዮጵያ ሠራዊት መገደሉ ተነገረ ✅የሶማሊያ ታጣቂ ቡድን በኢትዮጵያ ላይ የከፈተውን ጥቃት ተከትሎ የመከላከያ ሠራዊት በወሰደው እርምጃ ሦስት ከፍተኛ የአልሻባብ መሪዎች መገደላቸው ተገለጸ። 👉በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ከተገደሉት የአልሻባብ ከፍተኛ አመራሮች መካከል የአሜሪካ መንግሥት መገኛውን ለጠቆመ 5 ሚሊዮን ዶላር ወሮታ እከፍላለሁ ያለችው ኃላፊ ፉአድ መሐመድ ካህላፍ ይገኝበታል። 👉የአገር መከላከያ ሠራዊት ስምሪት ኃላፊና ጊዜያዊ የፀጥታ ኮማንድ ፖስት አስተባባሪ ሜጀር ጄኔራል ተስፋዬ አያሌው፣ የአልሻባብ የቅስቀሳ እና ፕሮፓጋንዳ ኃላፊ ፉአድ መሐመድ ካህላፍን ጨምሮ ሦስት የቡድኑ ከፍተኛ አመራሮች መገደላቸውን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ተናግረዋል። 👉ከፉአድ መሐመድ ካህላፍ በተጨማሪ የቡድኑ ቃል አቀባይ ነው የተባለው አብዱላዚዝ አቡ ሙሳ እና የባኩል ዞን እና የኢትዮጵያ ድንበሮች አዋሳኝ ኃላፊ ኡቤዳ ኑር ኢሴ በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ጥቃት መገደላቸውን ሜጀር ጄኔራል ተስፋዬ አያሌው ገልጸዋል። 👉የአሜሪካ መንግሥት ፉአድ ሾንጋሌ በሚል መጠሪያ ስም ጭምር የሚታወቀው ፉአድ መሐመድ ካህላፍ የአልሸባብ መሪ መሆኑን እና ለጽንፈኛ ቡድኑ የፋይናንስ ድጋፍ እንደሚያደርግ ይገልጻል። 👉አልሻብብ በኢትዮጵያ ላይ ጥቃት መክፈቱን ተከትሎ የመከላከያ ሠራዊቱ በአየር ኃይል በመታገዝ በወሰደው እርምጃ ቡድኑ ለጥቃት የሚጠቀምባቸውን የትጥቅና ስንቅ ማከማቻዎች ማውደም እንደቻለ ጄነራሉ ተናግረዋል፡፡ 👉በኢትዮጵያ መንግሥት አሸባሪ ድርጅት ተብሎ የተፈረጀው እና ጎረቤት አገር ሶማሊያ በስፋት የሚንቀሳቀሰው አልሻባብ ባለፉት ቀናት በአዋሳኝ የድንበር አካባቢዎች እና ወደ ኢትዮጵያ ዘልቆ በመግባት ጥቃቶችን ሲፈጽም ነበር። 👉የሶማሌ ክልል ልዩ ኃይል እና የፌደራሉ መንግሥቱ ሠራዊት እስላማዊ ቡድኑ የከፈተውን ጥቃት መመከት መቻላቻውን ሲገለጽ ቆይቷል። 👉በተመሳሳይ ቡድኑ ዛሬም አርብ ሐምሌ 22/2014 ዓ.ም. ጠዋት ለኢትዮጵያ ድንበር በቅርብ ርቀት ላይ በምትገኘው አቶ ጥቃት መሰንዘሩን እና ውጊያ መካሄዱን ስማቸው እንዳይገለጽ የጠየቁ አንድ የሶማሌ ክልል ባለሥልጣን ለቢቢሲ ተናግረዋል። 👉ባለፈው ሳምንት ሐምሌ 13/2014 ዓ.ም. የሶማሊያው እስላማዊ ቡድን አልሻባብ ከኢትዮጵያ ጋር በሚዋሰኑት የሶማሊያ ከተሞች፣ አቶ እና ዬድ ላይ ጥቃት በመክፈት ከኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ልዩ ኃይል ጋር ከባድ ጦርነት ማድረጉ ይታወሳል። ✅ይህንንም ተከትሎ የቡድኑ ታጣቂዎች ከአንድ መቶ ኪሎ ሜትር በላይ ወደ ኢትዮጵያ ግዛት ዘልቀው በመግባት ጥቃት ሰንዝረው በሶማሌ ክልል እና በፌደራሉ ሠራዊት በተወሰደ እርምጃ ከሁለት መቶ በላይ አባላቱ መገደላቸውን መንግሥት ገልጿል። 👉የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ሦስቱን ከፍተኛ የአልሻባብ አመራሮች መግደሉን ይፋ ማድረጉን በተመለከተ እስካሁን ድረስ ከታጣቂው ቡድን በኩል የተባለ ነገር የለም። 👉አልሻባብን በሽብር ቡድንነት የፈረጀችው አሜሪካ፣ የአፍሪካ ወታደራዊ ዕዝ ዋና አዛዥ ጄኔራል ስቲፈን ታውንሰንድ ቡድኑ በኢትዮጵያ ላይ የሰነዘረውን ጥቃት ተከትሎ ለአሜሪካ ድምጽ እንደተናገሩት "ኢትዮጵያ ወደ ግዛቷ ዘልቆ የገባውን የአልሸባብ ኃይል ጥቃት ቀልብሳለች" ብለዋል። 👉ጄነራሉ ጨምረውም ታጣቂ እስላማዊ ቡድኒ አሁን ያሰባው ቢጨናገፍበትም በቀጣዮቹ ወራት ተመሳሳይ ጥቃቶችን ሊፈጽም እንደሚችል አስጠንቅቀዋል። ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️በነሐሴ ወር የነዳጅ ምርቶች መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል ✅አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 22 ፣ 2014 (አርብ) በነሐሴ ወር የነዳጅ ምርቶች መሸጫ ዋጋ ባለበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። 👉ሚኒስቴሩ ለጣቢያችን በላከው መግለጫ ከሰኔ 29 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እየተደረገ ያለው የታለመለት የነዳጅ ድጎማ አሠራር በተመሳሳይ በነሐሴ ወር 2014 ዓ.ም እንደሚቀጥል አስታውቋል። 👉በዚህም በነሐሴ ወር የነዳጅ ምርቶች መሸጫ ዋጋ ከአውሮፕላን ነዳጅ ውጪ በሐምሌ ወር 2014 ዓ.ም እየተሸጠበት ባለው ዋጋ ያለምንም ለውጥ ይቀጥላል ብሏል። 👉ሚኒስቴሩ የአውሮፕላን ነዳጅ በወቅታዊ የዓለም አቀፍ ዋጋ ተሰልቶ በመጣው ሂሳብ መሰረት በሊትር 84 ብር ከ42 ሳንቲም እንዲሸጥ የተወሰነ መሆኑንም ነው የገለጸው። ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ ጠቅላዩን የሚፈልጉ እንግዳ አራት ኪሎ ገቡ ✅የትግራይ ከተሞች በህዝብ ተጥለቀለቁ ✅የህወሀት ታጣቂዎች ከዱ በሸኔ ጉዳይ የተምታታው ነገር =================== 22/11/2014 አርብ (16:33min) 15.2 MB ===================== መረጃው የ #Feta_Daily_News ነው ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ጠቅላዩ የፑቲንን መልዕክት ለምን በአካል አልተቀበሉም_ (ሩሲያ ስለ ጠቅላዩ) =================== 22/11/2014 አርብ (15:58 min) 7.3 MB ===================== መረጃው የ #Feta_Daily_News ነው ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
=================== 22/11/2014 አርብ (15:58 min) 7.3 MB ===================== መረጃው የ #Feta_Daily_News ነው ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ “የተወጋነው በኢትዮጵያዊያን ነው” ሙስጠፌ ✅ ዶ/ር ዓብይ ዝምታቸውን ሰበሩ‹‹አለሁ›› አቡነ ማትያስ አሜሪካ ሲደርሱ የገጠማቸው ክስተት =================== 21/11/2014 ቅዳሜ (16:44 min) 7.7 MB ===================== መረጃው የ #Feta_Daily_News ነው ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️የአክሲዮን ማኀበር እና የኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ልዩነት (S.C vs PLC) 1/ #አክሲዮን ማህበር 👉የአክሲዮን ማህበር ማለት ዋናው ገንዘቡ ወይም ካፒታሉ አስቀድሞ ተወስኖ በአክሲዮን የተከፋፈለና ለዕዳው ንብረቱ ብቻ ዋስ የሆነ ማህበር ነው፡፡ ይህም ማለት አባላት አስቀድሞ ተወስኖ የተከፋፈለ አክሲዮን በመግዛት የንግድ ማህበሩ ባለቤት የሚሆኑበት ሲሆን ማህበሩ በሚያጋጥመው ማናቸውም አይነት አዳ እያንዳንዱ አባል ኃላፊነት ሊወስድ የሚችለው በማህበሩ ላይ ባለው ካፒታል መጠን ብቻ ነው ማለት ነው፡፡ 👉የአክሲዮን ማህበር አባላት ቢያንስ አምስት መሆን ያለባቸው ሲሆን የመነሻ ካፒታሉም በሃምሳ ሺህ ብር በታች መሆን እንደሌለበት የንግድ ህጉ ላይ ተመልክቷል፡፡ 👉መስራች አባላት ለሶስተኛ ወገኖች ለማህበሩ መቋቋም ለገቡባቸው ግዴታዎች በአንድነት ሳይከፋፈል ያለወሰን ሃላፊዎች ሲሆኑ የማኀበሩም መቋቋም የሰዎች ወይም የአባላት ማንነት ላይ ሳይሆን በኩባንያው ውስጥ የሚገባውን ገንዘብ ከግምት በማስገባት ነው፡ 👉 #የአክሲዮን ማኀበር ጠቀሜታ 👉ኃላፊነቱ የተወሰነ መሆኑ፡- እንደ ግለሰብ ነጋዴና የሽርክና ማህበር ባለአክሲዮኖች በማህበሩ ላይ ካላቸው ድርሻ በላይ በእዳ ሊጠየቁ አይችሉም፡፡ 👉የአክሲዮን ባለቤቶችና በድርጅቱ ሥራ አመራር የተለያዩ መሆኑ፡- የአክሲዮን ማህበር የአክሲዮን ባለቤቶችና የድራጅቱ ሥራ አመራር የተለያየ በመሆኑ ድርጅቱ የተሻለ ብቃት ባላቸው ሙያተኞች ይመራል፡፡ 👉የአክሲዮን ድርሻን ወይም ባለቤትነትን በቀላሉ ከአንዱ ወደ አንዱ ማስተላለፍ ይቻላል 👉የአክሲዮን ማህበራት ያልተገደበ የጊዜ ቆይታ ያላቸው መሆኑ፡- የአክሲዮን ማህበራት ህልውና እንደ ግለሰብ ነጋዴና የሽርክና ማህበር በጥቂት ግለሰቦች ላይ የተወሰነ ሳይሆን በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ባለአክሲዮኖች ሊኖሩት ስለሚችሉና የአክሲዮን ዝውውር የተፈቀደ በመሆኑ የንግድ ድርጅቱ ህልውና በቀለሉ አደጋ ላይ ሊወድቅ አይችልም፡፡ 👉በህግ የሰውነት መብት ያለው መሆኑ፡- በስሙ የመክሰስ የመከሰስ፣ ንብረት የመያዝ፣ የመበደርና የመሳሰሉትን መብቶች አንዲያገኝ ያስችለዋል፡፡ 👉ካፒታሉን ለማሳደግ ቀላል መሆኑ፡- የአክሲዮን ማህበራት የአክሲዮን ባለቤትነት የሚሸጋገር በመሆኑ፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ በመሆኑና የቢዝነስ ዘመኑ ያልወሰነ በመሆኑ ካፒታሉን ለማሳደግ ምቹ ሁኔታን ይፈጥርለታል፡፡ የአክሲዮን ማህበራት ካፒታላቸውን ለማሳደግ ከፈለጉ በቀላሉ አዳዲስ አክሲዮኖችን ለገበያ ማቅረብና አዳዲስ ኢንቨስተሮችን መሳብ ይችላሉ፡፡ #የአክሲዮን ማኀበር ጉዳት 👉የጽሁፍና የሪኮርድ ሥራዎች የሚበዙበት መሆኑ፡– የአክሲዮን ማህበራት የመመስረቻ ሰነድ /Article of incorporation or charter/ የሚያስፈልገው ሲሆን ሰነዱ ከሌሎች ማህበራት በተለየ መልኩ በርካታ ጉዳዮችን ያካተተ ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ አመታዊ ሪፖርት፣ የባለአክሲዮን መረጃዎች፣ የባለአክሲዮን ስብሰባዎች ቃለጉባኤ፣ የቦርድ አመራሮች ቃለጉባኤ ወዘተ.. ሰነዶችን ማደራጀትና መያዝን ይጠይቃል፡፡ 👉ሁለት ጊዜ ግብር የሚከፍሉ መሆናቸው፡– የአክሲዮን ማህበራት በራሳቸው ህጋዊ የሰውነት መብት ያላቸው በመሆኑ ግብር የመክፈል ግዴታ ሲኖርባቸው ካገኙት ትርፍ ባለድርሻ የሆኑ ባአክሲዮኖችም ካገኙት ገቢ ላይ ግብር የሚከፍሉ በመሆናቸው ግብር የሚታሰበው ሁለት ጊዜ ይሆናል፡፡ 👉የአክሲዮን ማህበራትን ለማደራጀት በርካታ ሂደቶችን ማለፍ የሚጠበቅብን በመሆኑ ብዙ ጊዜንና ወጪን የሚጠይቁ መሆናቸው፡፡ 👉የባለ አክሲዮኖች ቁጥር ከፍተኛ በመሆኑ በእነሱ መካከል አለመግባባትና ግጭቶች ሊፈጠሩ ይችላሉ፡፡ 2/ #ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ❓ 👉የዚህ አይነቱ ማህበር የአባላት ቁጥር ከሁለት ያላነሰና ከሃምሳ ያልበለጠ እንደሆነ በንግድ ህጉ በግልጽ ተቀመጧል፡፡ የመነሻ ካፒታሉም ከአስራ አምስት ሺህ ብር 👉ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሚከተሉት ጠቀሜታዎችና ጉዳቶች ይኖሩታል፡፡ 👉 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጥቅም 👉ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሚመራው እንደ አክሲዮን ማህበር ሁሉ በቦርድ ሳይሆን በራሳቸው በባለቤቶቹ መሆኑ፡፡ ይህም ከሽርክና ማህበር ጋር ተመሳሳይነት አንዲኖረው ያደርገዋል፡፡ 👉እንደ አክሲዮን ማህበር ሁሉ ለመመስረት ብዙ ሂደቶችን ማለፍ የማይጠይቅ መሆኑ፣ 👉ኃላፊነተ የተወሰነ መሆኑ፡- እንደ አክሲዮን ማህበራት ሁሉ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ባለአክሲዮኖች በማህበሩ ላይ ካላቸው ድርሻ በላይ በእዳ ሊጠየቁ አይችሉም፡፡ 👉ያልተገደበ የጊዜ ቆይታ ያላቸው መሆኑ፡- ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በተወሰኑ አባላት የግል ሁኔታ ህልውና በቀላሉ አደጋ ላይ ሊወድቅ አይችልም፡፡ ስለዚህ በገበያው ውስጥ ረጅም ጊዜ የመቆየት እድል አለው፡፡ 👉ካፒታሉን ለማሳደግ ቀላል መሆኑ፡- ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ኃላፊነቱ የተወሰነ በመሆኑና ከፋይናንስ ተቋማት በቀላሉ ብድር ማግኘት የሚችል በመሆኑ ካፒታሉን ለማሳደግና ለማስፋፋት ምቹ ሁኔታን ይፈጥርለታል፡፡ ✅ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጉዳት 👉አክሲዮን ከማህበሩ አባላት ውጭ ለሆኑ ሰዎች የማይተላለፍ መሆኑ፡፡ የሚተላለፍ ከሆነም ሁሉም አባላት መስማማት ያለባቸው መሆኑ (ነገር ግን በውርስ ሊተላለፍ ይችላል)፣ 👉እንደ አክሲዮን ማህበር ሁሉ አክሲዮኖችን በገበያ ላይ አውጥቶ መሸጠ እና አዳዲስ ኢንቨስተሮችን መሳብ የማይችል መሆኑ፣ 👉ከፍተኛው የአባላት ቁጥር የተገደበ በመሆኑ እና አክሲዮን ለገበያ የማይሸጥ በመሆኑ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እድገት በእነዚህ አባላት ሀብት ብቻ የተወሰነ ነው፡፡ ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ስራ በ0 አመት ✅Awash Insurance Company s.c 👉JUNIOR UNDERWRITER-TRAINEE ✅JOB OVERVIEW 👉Salary Offer :As per Company Scale 👉Experience Level: Junior 👉 Date Posted: July 24, 2022 👉Deadline Date:August 1, 2022 ✅ JOB REQUIREMENT 👉 Educational Qualification Required : Bachelor of Arts / B.Sc in Accounting, Economics, Management, Statics or related field of study with minimum CGPA of 2.5 in the Year 2021/2022 👉 Work Experience: 0 year experience 👉 Required number:15 👉 Age: Below 35 years 👉Place of work: Addis Ababa ⚠️HOW TO APPLY 👉 Interested applicants should send non-returnable C.V. and copies of relevant credentials together with their handwritten application within 7 days of appearance of this announcement in the News Paper to: Human Resource Management Awash Insurance Company S.C. P.O.Box 12637, Addis Ababa N.B Hand delivered applications will not be accepted. ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ታዬ የእነ ሽመልስን ጉድ ዘረገፈው ልሙት እውነታውን ላጋልጥና እያስፈራሩኝ ነው =================== 16/11/2014 ቅዳሜ (19:21 min) 8.9 MB ===================== መረጃው የ #Feta_Daily_News ነው ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ዛሬ ለሊት 10፡25 ሰዓት የሴቶች 5000 ሜትር ፍፃሜ ይካሄዳል። ✅9ኛ ቀኑን በያዘው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ተጨማሪ ሜዳሊያዎችን የምትጠብቅበት የሴቶች 5 ሺህ ሜትር የፍፃሜ ውድድር ዛሬ ሌሊት ከ10:25 ጀምሮ ይካሄዳል። 👉በውድድሩ በሴቶች የ10 ሺህ ሜትር የፍፃሜ ውድድር ለሀገሯ የወርቅ ሜዳሊያ ያመጣችው አትሌት ለተሰንበት ግደይ፣ በሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር የፍፃሜ ውድድር የብር ሜዳሊያ ያመጣችው አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ እና አትሌት ዳዊት ስዩም ኢትዮጵያን በመወከል ይሮጣሉ። 👉ኢትዮጵያ 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና እስካሁን 3 የወርቅ፣ 4 የብር እና 1 የነሐስ ሜዳሊያ በድምሩ 8 ሜዳሊያዎችን በመሰብሰብ በሜዳሊያ ሰንጠረዡ ላይ ከአሜሪካ ቀጥላ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች። ድል ለአትሌቶቻችን! ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ስራ በ0 አመት 👉NYALA INSURANCE S.C. 👉Contact Center junior customer service officer ✅JOB REQUIREMENT Qualification and Experience: • First Degree in Management/Accounting/Economics/Banking and Insurance • 👉A graduate of 2014 E.C./2022 G.C. 👉 A minimum cumulative GPA of 2.5 👉 Age not more than 25 ✅Remuneration: Nyala Insurance offers a competitive and attractive remuneration package Duty station: Addis Ababa ⚠️ HOW TO APPLY • Closing date: July 31, 2022 👉 Interested applicants who fulfill the above requirements are invited to submit their application with non-returnable copy of CV and credentials to the under mentioned postal address or in person at our HO (Protection House) 3rd floor Room No. 307 located around 22 Mazoria Mickey Leland Road . 👉N.B. Only short listed applicants will be contacted and invited for interview. 👉• NYALA INSURANCE S.C. (NISCO) PROTECTION HOUSE P.O. Box 12753 Addis Ababa ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️አልሻባብ እና አይኤስን ጨምሮ በአዲስ አበባ የሽብር ጥቃት ሊፈጽሙ የነበሩ መያዛቸው ተነገረ ✅ወደ አዲስ አበባ ከተማ ሰርገው በመግባት የሽብር ጥቃት ሊፈጽሙ የነበሩ ናቸው የተባሉ 454 የተለያዩ ቡድኖች አባላት በፀጥታ ኃይሎች ቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ። 👉ይህ የተገለጸው የፌደራል የፀጥታ እና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል በአገሪቱ ያለውን አጠቃላይ ወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታን በተመለከተ ዛሬ ዛሬ ቅዳሜ ሐምሌ 16/2014 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ ላይ ነው። 👉በዚህም ወደ አዲስ አበባ ከተማ በመግባት “የሽብር ጥቃት ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ ነበሩ” የተባሉትና በቁጥጥር ስር የዋሉት “የፋኖ፣ የህወሓት፣ የሸኔ፣ የአልሻባብ፣ የአይኤስ አባላት እንዲሁም ሁከትና ብጥብጥ ለማስናሳት ሙከራ ሲያደርጉ የነበሩ” የተባሉ 454 ተጠርጣሪዎች ናቸው ተብሏል። 👉የፀጥታ እና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይሉ በቁጥጥር ስር አውሏቸዋል ከተባሉት ተጠርጣሪዎች መካከል ከፍተኛው ቁጥር ያላቸው 174ቱ  የህወሓት አባላት ሲሆኑ፣  100 በአዲስ አበባ ሁከትና ብጥብጥ ለማስነሳት ሙከራ አድርገዋል የተባሉ፣ 98 የሸኔ፣ 51 ጽንፈኛ የተባሉ የፋኖ አባላት ናቸው። 👉በተጨማሪም የሶማሊያው አስላማዊ ቡድን አልሻባብ እና ዓለም አቀፉ የሽብር ቡድን አይኤስ 31 አባላት በአዲስ አበባ ውስጥ የሽብር ጥቃት ለመፈጸም እና ትርምስ ለመፍጠር ሲንቀሳቀሱ ተይዘዋል ከተባሉት 454 ተጠርጣሪዎች መካከል ይገኙበታል። 👉መግለጫው ጨምሮም ከአንድ ወር በፊት በጋምቤላ፣ በጊምቢ እና በደምቢ ዶሎ ከተሞች ለተፈጸሙት ጥቃቶች ህወሓትን፣ የጋምቤላ ነፃነት ግንባር (ጋነግ)፣ የጉሙዝ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅንቄ (ጉህዴን) እና ኦነግ-ሸኔን ተጠያቂ አድርጓል።   👉እነዚህ ጥቃቶችን ተከትሎ የአገሪቱ የፀጥታ እና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል በወሰደው እርምጃ “137 የቡድኖቹ አባላት መደምሰሳቸውንና በርካቶች መማረካቸውን” ጠቅሶ፤ በተጨማሪም ከሰኔ 07 እስከ ሐምሌ 07 ቀን 2014 ዓ.ም. በተካሄደ ዘመቻ “ከ153 በላይ የሽብር ቡድኑ አባላት ተደምስሰው፣ ከዘጠኝ መቶ በላይ በቁጥጥር ስር ውለው በህግ እየተጣራ ይገኛል” ብሏል፡፡ 👉መግለጫው ከዚህ ባሻገር ፋኖን ሽፋን በማድረግ በህቡዕ የተደራጁ ሕገ-ወጥ የጦር መሳሪያ የታጠቁ ያላቸው “የንፁሃን ዜጎችን ህይወት እያጠፉ፣ ከቤት ንብረት እያፈናቀሉ እና እየዘረፉ የነበሩ” እና በተለያዩ ወንጀሎች ሲፈለጉ ነበር ያላቸውን 5804 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው ነው ብሏል። 👉ግብረ ኃይሉ በአማራ ክልል እና በፌደራል መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ላይ ጥቃት ለመፈፀምና መንግሥትን በኃይል ለመጣል እንዲሁም የሽግግር መንግስት ለማቋቋም በህቡዕ ሲንቀሳቀሱና ሲያሴሩ በነበሩ ያላቸው “14 የጽንፈኛ የፋኖ አባላት” ከተለያዩ ምስጥራዊ ሰነዶቻቸው መያዛቸውን በመግለጫው ጠቅሷል። 👉ባለፉት ጥቂት ዓመታት በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ቡድኖች በሚፈጽሟቸው ጥቃቶች በርካታ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸው የሚታወቅ ሲሆን፣ የፌደራል መንግሥቱ፣ የኦሮሚያ ክልል እና የአማራ ክልል መስተዳደሮች ከሁለት ወር በፊት ጀምሮ ሕግ የማስከበር ያሉትን ዘመቻ እኣካሄዱ መሆናቸውን መግለጻቸው ይታወሳል። 👉በአማራ ክልል ፋኖ ከተባለው ቡድን ጋር በተያያዘ በሕገወጥ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ተሳታፊ የሆኑ ናቸው የተባሉ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የታሰሩ ሲሆን፣ በክልሉ የጦር መሳሪያ ምዝገባም ተካሂዷል። 👉በኦሮሚያ ክልልም መንግሥት በአሸባሪነት የፈረጀውና ሸኔ በሚለው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አባላት ላይ ዘመቻ መክፈቱንና በተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች በርካታ ሰዎች መታሰራቸው ተገልጿል። 👉ባለፈው አንድ ወር ውስጥ በጋምቤላ ከተማ እና በምዕራብ ወለጋ ውስጥ ታጣቂ ቡድኖች በፈጸሟቸው ጥቃቶች አብዛኞቹ ሴቶችና ሕጻናት የሚገኙባቸው በመቶዎች የሚቆጠሩ የአማራ ብሔር ተወላጆች መገደላቸው ይታወሳል። 👉በዚህም ሳቢያ በመንግሥት ላይ ከፍተኛ ትችት የተሰነዘረበት ሲሆን የዜጎችን ደኅንነት የማስጠበቅ ኃላፊነቱን እንዲወታ ከሕዝቡ፣ ከሰብአዊ መብት ተቆርቋሪዎችና ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጠንካራ ጥያቄዎች ቀርቦለታል።    ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
💢 ለአዲስ ተመራቂዎች በ ዜሮ ዓመት ⚠️ድርጅቱ : Cooperative Bank Of Oromia ┈┈┈┈┈┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈┈┈┈┈┈ ✅ Graduate Trainee (Business) 📌 የስራ ልምድ: 0 year / For Fresh Graduates / 📌 የትምህርት ደረጃ: BA/BSc Degree in Cooperatives, Accounting, Agricultural Economics, International Trade and Investment Management, Agri-Business and Value-chain Management, Agro-Business Management, Economics, Management, Business Administration, Business Management, Banking and Finance, Banking and Insurance, Public Administration and Development Management, Accounting and Auditing, Accounting and Finance, or any other business related field 📌 የ ስራ ቦታ: Head Office, District Offices and Branches 📌 ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ https://bit.ly/3B4SHAm ::•••••™ ✿::✿:: ✿::✿:: ✿™•••••:: ✅ Graduate Management Trainee 📌 የስራ ልምድ: 0 year / For Fresh Graduates / 📌 የትምህርት ደረጃ: MA/M.sc Degree in Economics, Accounting, Management, Business Administrations and Information System, IT and other related fields 📌 የ ስራ ቦታ: Head Office, District Offices and Branches 📌 ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ https://bit.ly/3Bbnbki ::•••••™ ✿::✿:: ✿::✿:: ✿™•••••:: ✅ Graduate Trainee (Information System) 📌 የስራ ልምድ: 0 year / For Fresh Graduates / 📌 የትምህርት ደረጃ: B.Sc. degree in computer science, Information technology, Information system, Software Engineering, Computer Engineering, Management Information System and Business Administration Information’s Systems 📌 የ ስራ ቦታ: Head Office and District Offices 📌 ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ https://bit.ly/3czYZha ::•••••™ ✿::✿:: ✿::✿:: ✿™•••••:: ┈┈┈┈┈┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈┈┈┈┈┈ ⚠️ Deadline Date: July 29, 2022 ┈┈┈┈┈┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈┈┈┈┈┈ ⚠️⚠️⚠️ HOW TO APPLY Registration Deadline: July 29, 2022 Registration link: Please use the following link for application ✅ For Central Finifnne District, North Finfinne District and South Finfinne District https://forms.gle/Jj21aBZS7SgUXMbV8 ✅ Adama District, Asella District, East Finfinne District and Chiro District https://forms.gle/6cZ4iJiCzjbJacv29 ✅ Bale District, Dire Dawa District, Shashemene and Hossana District https://forms.gle/735JNPD5RSvpqmoSA ✅ Hawassa District, Jimma District, Nekemte District and West Finfinee District https://forms.gle/yqkVA5d9vNez4uMa9 Interested applicants should submit their 8th grade certificate and Education credentials (Temporary Degree Certificate, Student Copy and Cost Sharing Agreement) through the above link. The documents should be PDF format and the sizes shall not exceed 1MB each. Only those who fulfil the minimum requirements and shortlisted candidates will be contacted. N.B. Applicants should apply only on one of the districts. Any applicant who applied at more than one district will be disqualified. ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ሰበር የክልልነት ጥያቄዎች በሰላማዊ መንገድ ምላሽ እንዲያገኙ ከመንቀሳቀስ ይልቅ ጉዳዩን የአመጽና የሁከት መነሻ ለማድረግ በሚሞክሩ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ የፌዴራል የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ 👉የፌዴራል የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል ለመገናኛ ብዙሃን በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ መንግሥት በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል በተለያዩ ጊዜያት የሚነሱ የክልልነት ጥያቄዎችን በሀገሪቱ ሕግና በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት እየሠራ ይገኛል፡፡ 👉ነገር ግን አንዳንድ አካላት ይህንን ሂደት በሚቃረን መንገድ ሕጋዊ ጥያቄዎችን ሽፋን በማድረግ ሁከትና ብጥብጥ ለመፍጠር በህቡዕ ዝግጅት ማድረጋቸውን የጋራ ግብረ ኃይሉ ባደረገው ክትትል ስለተደረሰበት ተገቢው እርምጃ ይወስዳል፡፡ 👉መግለጫው እንዳብራራው፤ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት በስሩ የሚገኙ ዞኖችን በአዲስ መልክ ለማዋቀር እንቅስቃሴ እያደረገ ይገኛል፡፡ ጌዲኦም በአዲስ መልክ ከሚዋቀሩ ዞኖች አንዱ ሲሆን፤ የኅብረተሰቡን ተሳትፎ በተጨባጭ ለማረጋገጥ ይቻል ዘንድ ሰሞኑን የማወያያ ሰነዶች ተዘጋጅተው የዞኑ ነዋሪ እየመከረበት ይገኛል፡፡ 👉ይሁንና የጌዲኦ ዞን የክልልነት ጥያቄ መፍትሔ የማይሰጠው ከሆን ጥያቄያችንን በኃይል እናስፈጽማለን የሚሉ አካላት በህቡዕ ተደራጅተው እየተንቀሳቀሱ መሆኑን የፌዴራል የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል በተጨባጭ መረጃዎች አረጋግጧል፡፡ 👉በህቡዕ የተደራጁት አካላት የጥፋት እቅዶቻቸውን ለማሳካት ሀሰተኛ የማህበራዊ ትስስር ገጾች በመክፈት የተዛቡና የፈጠራ መረጃዎችን እያሰራጩ መሆኑን ያመለከተው የጋራ ግብረ ኃይሉ መግለጫ፤ ማኅበረሰቡንም በተሳሳቱ መረጃዎች ለማደናገር እየሞከሩ መሆኑን ጠቁሟል፡፡ 👉እነዚህ አካላት ያደራጇቸው ግለሠቦችና ቡድኖች ቤት ለቤት ጭምር እየተንቀሳቀሱ ቅስቀሳ እያደረጉ እንደሚገኙ ይህም በደኅንነትና በጸጥታ አካላት እንደተደረሰበት አመልክቷል፡፡ 👉የጋራ ግብረ ኃይሉ ለዚህ እኩይ ዓላማ የተደራጁና የተሰለፉ ግለሠቦችንና ቡድኖችን በደኅንነትና በጸጥታ መዋቅሩ አማካኝነት ለይቶ ክትትል እያደረገባቸው መሆኑን በማስገንዘብ፤ ከጥፋት ተልዕኳቸውም እንዲቆጠቡ በጥብቅ ያሳስባል፡፡ 👉ይህን ተላልፈው በሚገኙ ላይም ተገቢውን ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ ያስጠነቅቃል፡፡ 👉አብዛኛው የዞኑ ኅብረተሰብ የጥፋት ተልዕኮ ያነገቡ አካላት ህቡዕ እንቅስቃሴ ተገቢ አለመሆኑን በማመን ለጸጥታና ደኅንነት አካላት ጥቆማ በመስጠት የሁከትና ብጥብጥ ተልዕኮው እንዲከሽፍ አስተዋጽኦ እያደረገ መሆኑን የጠቆመው የጋራ ግብረ ኃይሉ መግለጫው፤ በቀጣይም ከእንደዚህ አይነት የጥፋት ሴራ እራሱን በማቀብ አጠራጣሪ ሁኔታዎችን ሲመለከት ለመንግሥት አካላት መረጃ በመስጠት የአካባቢውን ሰላም ለማረጋገጥ የበኩሉን ሚና እንዲወጣ ጠይቋል፡፡ የፌዴራል የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል ሐምሌ 8 ቀን 2014 ዓ.ም ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
‼️ሰበር በአዲስ አበባ ሰሞኑን የወጣው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ውደቅ ተደረገ ✅ ሐምሌ 6፣ 2014 (እሮብ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሐምሌ 1 ቀን 2014 ያወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ ውድቅ አደረገ፡፡ 👉የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ ባሳለፍነው ሐምሌ 1 ቀን 2014 የወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ውድቅ መደረጉን ተናግረዋል፡፡ 👉ዕጣው የተሰረዘውም የከተማ አስተዳደሩ ከዕጣ አወጣጥ ስነ-ስርዓቱ በኋላ የተለያዩ ጥቆማዎች በመቅረባቸው የኦዲት ሥራ ሲጀመር በባንክ የተላከውና ለእጣ እንዲውል ወደ ኮምፒዩተር የተጫነው ዳታ ልዩነት መኖሩ በመረጋገጡ ነው ተብሏል፡፡ 👉የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሐምሌ 01 ቀን 2014 በወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ የዳታ ማጭበርበር ድርጊት በመከሰቱ ሁኔታውን እያጣራ እንደሚገኝ እና በድርጊቱ የተጠረጠሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር እያዋለ እንደሆነ ማስታወቁ ይታወሳል፡፡ ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
‼️የባልደራስ ፕሬዚዳንት እስክንድር ነጋ የአሜሪካ ጉብኝታቸውን አጠናቀው አዲስ አበባ ገቡ!! ✅በሀገረ--አሜሪካ ለሁለት ወራት ቆይታ ያደረጉት የባለደራስ ፕሬዚዳንት እስክንድር ነጋ፣ ዛሬ፣ ሐምሌ 6 2014 ወደ ኢትዮጰያ ተመልሰዋል። 👉ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያ ሲደርሱ የድርጅቱ አመራር አባላት አቶ ነብዩ ውብሸት እና ቀለብ ስዩም(አስቴር) ተቀብለዋቸዋል። 👉በአሜሪካ የነበራቸው ቆይታ በእጅጉ ሰኬት እንደነበር የተናገሩት ፕሬዚዳንቱ፣ ነገ ሐምሌ 7 2014 ሥራ እንደሚጀምሩ አስታውቀዋል። ===================== ✅YouTube ቻናላችንን ይከታተሉ 👇 https://youtu.be/M_5e2uxf4HQ ✅ ሀሳብ አስተያየት ወይም ጥቆማ ካላቹህ @Ewuneta_bot ይላኩልን መረጃው በቅንነት ሼር ያድርጉላቸው 🙏 ===================== @EthioEwuneta @EthioEwuneta
Show all...