✨KB Orthodox✝️
Open in Telegram
ኦርቶዶክሳዊ ጥቅሶችና መዝሙሮችን ያገኛሉ✝️ ሌላኛውን ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👉 @KB_Creatives
Show more1 897
Subscribers
-124 hours
-67 days
-4330 days
Posts Archive
1 897
Repost from N/a
ስጦታና ስጦታ አሰጣጥ የፍቅር መለኪያዎች ናቸው።
ስጦታ ፦
- ጊዜን
- ማንነትን
- ሰላምን
ካካተተ የፍቅር ልክ ፅኑ ወደ መሆን ይደርሳል።
ምክንያቱም እነዚህ ስጦታዎች ልዩነትን አንድ አካል የማድረግ ሀይል ስላላቸው።
ስጦታ አሰጣጥ፦
- በትህትና
- ምላሽ በሌለው ጊዜ
- ምላሹ በከፋም ጊዜ
ሲሆን የፍቅርን እውነተኛነት ያመዝናል።
ፍቅርህን መለካት ከፈለክ፦
ምን እንደምትሰጥ ብቻ ሳይሆን
እንዴት እንደምትሰጥም ተመልከት።
በትህትና ስጥ።
ምንም ሳትጠብቅ ስጥ።
መልሱ መጥፎ ቢሆንም ስጥ።
ያኔ ነው ፍቅርህ እውነተኛ የሚሆነው።
#ስጦታ #ስጦታ_አሰጣጥ #ፍቅር #ትህትና #የልብ_ጥበብ
© የልብ ጥበብ - t.me/GO3773
1 897
✝ የማኅበራዊ ሚዲያ ፈተና
በአሁን ሰዓት የአዳም ዘር መብሉ ፣ መጠጡ ፣ ወሬውም ሆነ ሁለመናው ማኅበራዊ ሚዲያ እየሆነ መጥቷል። ፌስቡክ ፣ ኢንስተግራም ፣ ዩቱብ ፣ ቲክቶክ በቀላሉ ስለሚከፈቱ ከትንሽ እስከ ትልቁ ከፍቶ ይዝናናል ። ሰው ፎቶውን ፣ የበላውን የጠጣውን ፣ ያየውን ፣ የሰማውን ይለጥፋል ፣ ይሰድባል ፣ ያመሰግናል ፣ ይረግማል ይመርቃል። ከሁሉም መተግበሪያዎች ጀርባ ግን ምን እንዳለ የሚያውቁ ጥቂቶች ብቻ ይመስሉኛል።
ማኅበራዊ ሚዲያ በአግባቡ ካልተያወ በነገው ትውልድ ላይ ትልቅ ሱስ የሚሆን እየሆነም ያለ ይመስለኛል ። የሰው ልጆችን አኗኗር በእጅጉ ይቀይራል ፣ ጤንነት ይቃወሳል ፣ አንገትና ጀርባ በልጅነት ይጎብጣል ፣ አይን ያለጊዜው ይደብዝዛል ፣ ነገ ላይ ቀጥ ብሎ መሄድ ተረስቶ ዛሬ "የእጅ መታጠብ ቀን" እንደ ሚባለው " ከቲክቶክ ነጻ ቀን" ተብሎ ቢከበር ደስ ይለኛል ።
ሰው ከሰው ጋር ንግግር ቀንሶ ከግዑዝ ነገር ጋር ያወራል ማሰብ ማሰላሰል ያቆማል። የሰው የመመራመር አቅም በእጅጉ ይጎዳል። እውቀቱ ተሰብስቦና ተሸብቦ ከኢንተርኔት ብቻ ይሆናል መጽሐፍ ማገላበጥ ጌጥ ይሆናል። በጊዜው ወላጅ ራሱንና ልጁን ያርም ይዘጋጅ ካልሆነ ጣጣው ቀላል አይሆንም ለዛሬ አንድ ነገር ብቻ ልጠቁም። ቲክቶክም ሆነ ፌስቡክ የራሳቸው የሚሰሩበት ስልት (algorithm) አላቸው። ሰዎችን በጾታ ፣ በሀገር ፣ በእድሜ በመሳሰሉት ነገር ይከፍሏቸዋል።
ለምሳሌ ቲክቶክ ባለቤቱ ቻይና ውስጥ ያለ ነው ይባላል ። ስለሆነም ታላላቅ የወጣት ስኬት ፣ የፈጠራ ክህሎት ፣ ስፓርታዊ ውድድር ፣ አስገራሚ የሳይንስ ግኝት ፣ የሒሳብ ውድድር ፣ ሥራ ፈጣሪነት ፣ ወጣቶች ለራሳቸው ስኬት ሲሰሩ የሚያሳይ ሲለጠፍ ቲክቶክ ወደ ከፈቱ የቻይና ወጣቶች ይሄዳል።
እንድንደቅ (እንድንደነዘዝ) የምንፈለገው እኛ ደግሞ ጦርነት ፣ ግድያ ፣ ሥራ አጥነት ፣ የራቁት ዳንስ ፣ ሴትና ወንድ በአጸያፊ መልኩ ሲገናኙ ፣ ስድብ ፣ ሎተሪ ቆርጦ ስለወጣለት ሰው ፣ ፕራንክ ሲደራረጉ ፣ ሰዎች መጠጥ ቤት ተቀምጠው ፣ ባል ሚስትን ሲያታልል….. እንደ ጉድ ወደ እኛ ይከማቻል ይፈሳል ። አንድም የምናየው ተከታታይ ቪዲዮ የእኛን ማንነት እስከ ማሳወቅ ይደርሳል ። በዚህ የመጣ አይናችን እና ጭንቅላታችን ዞሮ እንተኛለን።
ይህ አይነት ነገር ደጋግሞ የሚመጣብህ ከሆነ መጫወቻና ቁሻሻ መጣያ ሆነሃል ። ኒውክለር ሳይተኮስ አንተን መግደል ማለት ይሄ ነው ። አንተ የምታየውን ዝባዝንኬ የቻይና ወጣት አያይም ። የቻይና አሊጎሪዝምና የአሜሪካ አሊጎሪዝም ይለያያል ለአፍሪካ ደግሞ አስበው ። ስለሆነም ሰፊ ማሰላሰል ይፈልጋል ። ስልክ እያየን ስንሄድ ፣ ስንነዳ የምንጋጭ ብዙ ነን ። ይህችን ለጥቆማ የጻፍኳት ናት ፈተናው ግን ቀላል አይሆንም እናስብበት ለማለት ነው።
1 897
Repost from Crypto investment
📊🔊 በ አዲሱ curriculum በሀገራችን ኢትዮጵያ ከ 1ኛ -- 12ኛ የሚገኙትን ትምህርቶች ሙሉ መፅሀፎች አና የመምህር መምርያዎች አንዲሁም ሌሎች አጋዥ መፅሐፍቶች በ pdf የምታገኙበትን ቻናል ከታች ታገኛላቹህ 📚👏
Add Your channel 👉 @icewave1
🚨ማሳሰቢያ 🚨 Uniform አና ID የሌለው አንዲሁም ያረፈደ መግባት አይፈቀድም 😁😂👇👇👇https://t.me/addlist/MelbztgIStI1MDY0
1 897
*<<በልቤ በር ቆመህ እያንኳኳህ የምትጠብቀኝ እኔ ማነኝ ?*
ጌታ ሆይ የሚያስቆይ አመል ኖሮኝ ነው የጠበከኝ ? ምኔን አይተህ ነው የታገስከኝ ?
የፈጠርከኝ እኔ ፣ ሁሉ ነገሬ ያንተ ሲሆን ሁሉን መስጠት ሲገባኝ ትንሿን ትኩረቴን ነሳሁህ ! የሰጠኸኝን ጉልበት ላንተ ማድረግ አቃተኝ ! የሰጠኸኝን ጊዜ እኔ ግን ትንሿን ለአንተ ማካፈል አልቻልኩም !
ታድያ ለምን ? የእውነት ለምን ብለህ እስካሁን ከደጄ ቆመሀል ?
መሄጃ ሳይኖርህ እኮ አይደለም ከልቤ የቆምከው አንተ እኮ ታላቅ ነህ ታድያ እኔ ስር ምን ትሰራለህ ?
*ፍቅር !*
አዎ ከእኔ ጋር ከፍቅር ውጪ ምን አለህ ? ምግባር የለኝ ፣ እምነት የለኝ ፣ አንተን የሚፈልግ ልብ የለኝ ...
ጌታ ሆይ እስክከፍትልህ አትጠብቅ በተዘጋ በር የገባህ አንተ በተቆለፈውም ልቤ ሳታስፈቅደኝ ግባ !
እኔ ለ እኔ መሆን አልቻልኩምና እኔነቴን ገዝተህ የአንተ አድርገኝ !
1 897
Repost from ገብርሄር(πιστὸς δοῦλος)
*<<በልቤ በር ቆመህ እያንኳኳህ የምትጠብቀኝ እኔ ማነኝ ?*
ጌታ ሆይ የሚያስቆይ አመል ኖሮኝ ነው የጠበከኝ ? ምኔን አይተህ ነው የታገስከኝ ?
የፈጠርከኝ እኔ ፣ ሁሉ ነገሬ ያንተ ሲሆን ሁሉን መስጠት ሲገባኝ ትንሿን ትኩረቴን ነሳሁህ ! የሰጠኸኝን ጉልበት ላንተ ማድረግ አቃተኝ ! የሰጠኸኝን ጊዜ እኔ ግን ትንሿን ለአንተ ማካፈል አልቻልኩም !
ታድያ ለምን ? የእውነት ለምን ብለህ እስካሁን ከደጄ ቆመሀል ?
መሄጃ ሳይኖርህ እኮ አይደለም ከልቤ የቆምከው አንተ እኮ ታላቅ ነህ ታድያ እኔ ስር ምን ትሰራለህ ?
*ፍቅር !*
አዎ ከእኔ ጋር ከፍቅር ውጪ ምን አለህ ? ምግባር የለኝ ፣ እምነት የለኝ ፣ አንተን የሚፈልግ ልብ የለኝ ...
ጌታ ሆይ እስክከፍትልህ አትጠብቅ በተዘጋ በር የገባህ አንተ በተቆለፈውም ልቤ ሳታስፈቅደኝ ግባ !
እኔ ለ እኔ መሆን አልቻልኩምና እኔነቴን ገዝተህ የአንተ አድርገኝ !
1 897
Repost from Crypto world 360
ወንድ ነህ ? ወንድ ከሆንክ ዝም ብለህ ይሄንን ቻናል ተቀላቀል! 👇😐
https://t.me/addlist/MelbztgIStI1MDY0
1 897
Repost from crypto digital
በቀን ከ 5000 ብር እና ከዚያ በላይ ስልክን 📱📱📱 በመጠቀም ብቻ ያለምን ክፍያ በ online ስራ መስራት እንደሚችሉ ያውቃሉ!!! የምትከፈሉት በ dollar 💸💸 ነው ስለ ስራው ማወቅና መስራት የምትፈልጉ ከታች ያለውን ይጫኑ 👇
ያለው ቦታ ሊሞላ ስለሆነ አፍጥኑት 🔥💸https://t.me/addlist/MelbztgIStI1MDY0
1 897
Repost from Crypto updates
😁 ይፈልጋሉ? 🤣 ኦ --- አው; በምድር ላይ መሳቅ የማይፈልግ ማን አለ
Add yours 👉 @icewave1
እንግድያውስ ኑ አንድላይ አብረን እንሳቅ😂 አብረን👇👇👇
🚧 ማሳሰቢያ 🚨 👉 ስትስቁ ከጎናችሁ ዉሃ መያዝ አትርሱ 😁😋https://t.me/addlist/MelbztgIStI1MDY0
1 897
Repost from crypto inside
ወንድ ነህ ? ወንድ ከሆንክ ዝም ብለህ ይሄንን ቻናል ተቀላቀል! 👇😐
https://t.me/addlist/lIR5f_FmC782NTU0
1 897
"ወደ መሬት ወድቀን በሰገድን ጊዜ ኃጢአት እንዴት ወደ ታች ጎትታ እንደጣለችን እናስታውሳለን። ዳግመኛም ከወደቅንበት በተነሣን ጊዜ የእግዚአብሔር ጸጋ እና ምሕረት እንዴት ከመሬት እንዳነሣንና የሰማዩን ርስት እንደሰጠን እንመሰክራለን።"
(ቅዱስ ባስልዮስ ዘየዐቢ)
1 897
ሰሙነ ሕማማት
👉 ሐሙስ
ጸሎተ ሐሙስ ይባላል፦
ጌታችን ለአይሁድ ተላልፎ ከመሰጠቱ በፊት በጌቴሴማኒ የአትክልት ስፍራ ሲጸልይ በማደሩ ማቴ ፳፮፥፴፮ ጸሎተ ሐሙስ ይባላል።ጌታችን የደቀመዛሙርቱን እግር በፍጹም ትህትና ዝቅ ብሎ ያጠበበት ዕለት በመሆኑም ዮሐ ፲፫፥፫-፲፩ ሕጽበተ እግር ይባላል።
በዚህም ምሳሌ ካህናት አባቶቻችን በእለተ ሐሙስ በእውቀት፣ በእድሜ፣ በክብር፣ በስልጣል ትልቅ ነኝ ሳይሉ ከዲያቆናት እስከ ምዕመናን ድረስ ዝቅ ብለው እግር በማጠብ ክርስቶስን በተግባር ይሰብካሉ።
የምስጢር ቀን ይባላል፡-
ከሰባቱ ምስጢራት አንዱ የቅዱስ ቁርባን ምስጢር ማቴ፳፮፥፳፮-፳፱ በዚህ ዕለት ተፈጽሟልና የምስጢር ቀን ይባላል።
የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ ይባላል፡-
መሥዋዕተ ኦሪት /በእንስሳት ደም የሚቀርብ መሥዋዕት/ቀርቶ ለአለም ድኅነት ራሱን ያቀረበበት ቀን በመሆኑ ሉቃ ፳፪፥፳ የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ ይባላል።
የነጻነት ሐሙስ ይባላል፡-
ለኃጢአትና ለዲያቢሎስ ባሪያ ሆኖ መኖር ማብቃቱን እንዲሁም የሰው ልጅ ያጣውን ክብር መልሶ ማግኘቱ የተረጋገጠበት ቀን ስለሆነም ዮሐ ፲፭፥ ፲፭ የነጻነት ሐሙስ ይባላል።
1 897
"ወደ መሬት ወድቀን በሰገድን ጊዜ ኃጢአት እንዴት ወደ ታች ጎትታ እንደጣለችን እናስታውሳለን። ዳግመኛም ከወደቅንበት በተነሣን ጊዜ የእግዚአብሔር ጸጋ እና ምሕረት እንዴት ከመሬት እንዳነሣንና የሰማዩን ርስት እንደሰጠን እንመሰክራለን።"
(ቅዱስ ባስልዮስ ዘየዐቢ)
1 897
አባታችን ሆይ እንዴት ትላለህ?
💠 እንደ ልጅ ካልኖርህ እንዴት "አባት" ትለዋለህ?
💠 ሌላውን ጠልተህ ራስ ወዳድ ከሆንክ እንዴት አባት "አችን" ብለህ በአንድነት ትጠራዋለህ?
💠 ምድራዊ ነገር ብቻ እያሰብህ እንዴት "በሰማያት የምትኖር" ትለዋለህ?
💠 ልብህ ከእርሱ ርቆ በአንደበትህ ብቻ እየጠራኸው "ስምህ ይቀደስ" እንዴት ትለዋለህ?
💠 ሥጋዊና መንፈሳዊውን እየቀላቀልህ "መንግሥትህ ትምጣ" ለምን ትለዋለህ?
💠 መከራን በጸጋ የማትቀበል ከሆነ "ፈቃድህ ይሁን" ለምን ትላለህ?
💠 ለራስህ ሆድ እንጂ ለተራቡት ግድ የማይሰጥህ ከሆነ ለምን "እንጀራችንን ሥጠን" ትላለህ?
💠በወንድምህ ላይ ቂም ይዘህ "እኛም የበደሉልን ይቅር እንደምንል" እንዴት ትላለህ?
💠 የኃጢአትን አጋጣሚዎች ሳትሸሽ "ወደ ፈተና አታግባን" እንዴት ትላለህ?
💠 ክፉን ለመቃወም አንዳች ሳታደርግ "ከክፉ አድነን" እንዴት ትላለህ?
💠ጸሎቱን ከልብህ ሳትሰማውስ እንዴት አሜን ትላለህ?
[ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ]
1 897
የእግዚአብሔር ፍቅር በልብህ ውስጥ ጠልቆ ከገባ ድካምህ ይጠፋል።
ከእግዚአብሔርና ከትእዛዛቱ የበለጠ ኃጢአትን የምትወድ ከሆነ ደካማ ትሆናለህ። ነገር ግን ፍቅሩ ወደ ልብህ ከገባ በውስጥህ ያለውን የኃጢአት ፍቅር አውጥቶ ይጥለዋል። ስለሆነም ማንኛውንም ዓይነት ፈተና ለመቃወም ብርቱ ትሆናለህ።
"ንስሓ ማለት ፍላጎትን በፍላጎት መቀየር ማለት ነው።" ይህ ማለት የእግዚአብሔር ፍቅር የአለምን ፍቅር ይተካል ማለት ነው። ስለዚህ ወደ እግዚአብሔር ፍቅር የሚመሩህን ማንኛውም አይነት መንፈሳዊ መንገዶች ሁሉ ተከተል። ከዚህ በተጨማሪ እግዚአብሔርን ከሚወዱት ጋር ተባበር! እርሱን ስለ ወደዱት ሰዎች የተጻፈውንም አንብብ! በመጨረሻም ምሳሌያቸውን ተከተል።
አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ
1 897
"ሕይወታችሁን ውስብስብ አታድርጉ፤ (እግዚአብሔር) በጥበቡ ሠርቶታልና። በእግዚአብሔር እመኑ፤ አትፍሩም። የእናንተ የሆነው ይመጣል፤ የእናንተ ያልሆነው ያልፋል። በሐሳቦቻችሁ ምክንያት በፍርሃት ሳይሆን በልባችሁ ውስጥ ሰላምን (አግኝታችሁ) ኑሩ። ከዚያም ሁሉም ነገር ቀድሞ ካሰባችሁት የተሻለ ሆኖ ታዩታላችሁ (ታገኙታላችሁ)"
(አረጋዊ ኤልያስ) - የሩሲያው ፓትርያርክ መንፈሳዊ አባት
1 897
Repost from ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ግቢ ግቢ ጉባኤ (OFFICIAL)
+4
✨ዘወረደ - የዐቢይ ጾም የመጀመሪያው ሳምንት
በድጋሚ እንኳን ለመጀመሪያው የዐቢይ ጾም ሳምንት ዘወረደ በሰላም አደረሰን፤ ጾሙን የጸጋና የበረከት ያድርግልን🙏
1 897
“ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገር ስናቆም፤ ጭንቀቶቻችን እኛን ማናገር ይጀምራሉ”
(አባ ጴሜን ቭላድ)
🌿 @Father_advice🌿
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
