en
Feedback
Ethio monitor

Ethio monitor

Open in Telegram
1 482
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
I just called to the White House and filed my complaints. I encourage others to call to the White House and express their complaints and frustration against the regime's  barbaric atrocities against the Amhara civilians in Debre Berehan, Gonder, Bahirdar and other Amhara cities. White House number to register your complaint 202 456 1414 https://t.me/TingirtuG

~ በባህርዳር ሰባታሚት ቀበሌ ጥበበጊዮን ሆስፒታል ፊት ለፊት ጅምር ህንፃ ላይ መሽጎ የነበረው ወደ 300 የሚጠጋ የኦነግ ኃይል ሰሞኑን በሽማግሌ እጅ እንዲሰጥ ተጠይቆ አሻፈረኝ ብሎ ነበር። ከዚያም አልፎ ሌሊት ንፁኃንን ሲደበድብ ነበር ያደረው። ዛሬ ከሰዓት ፋኖ በዚህ ኃይል ላይ ብርቱ ክንዱን በማሳረፍ ሙሉ በሙሉ አፈር ድቸ አብልቶታል። ለወሬ ነጋሪ የቀረ እንኳን የለም። በተያያዘ ከሆስፒታሉ በቅርብ ርቀት ላይ ያለው የሰባታሚት ማረሚያ ቤትም በፋኖ ቁጥጥር ስር መዋሉ መዘገቡ የሚታወስ ነው። አማራ ያሸንፋል!

ዛሬ ባህር ዳር የሞት ሽረት ትግል ሲካሄድ ነው የዋለው። 1.የሰባታሚት ማረሚያ ቤት በቁጥጥር ስር ውሎ ታራሚዎች ነፃ ወጥተዋል። 2. ሰባታሚት ላይ ጥበበ ጊዮን ሆስፒታል ፊት ለፊት ጅምር ህንፃ ላይ መሽጎ የነበረው የኦነግ ኃይል ሰሞኑን በሽማግሌ እጅ እንዲሰጥ ተጠይቆ አሻፈረኝ ብሎ ሌሊት ንፁኃንን ሲደበድብ ያደረ ሲሆን ዛሬ ከሰዓት በፋኖ ክንድ ሙሉ በሙሉ አፈር ደቸ በልቷል። 3. ሰባታሚት ላይ ሰፍሮ የነበረው ወደ 300 የሚጠጋ የኦነግ ጦር ሁሉም እስከ ወዲያኛው ተሸኝቷል በሌላ በኩል በጣም አሳዛኙ ነውር የጀግኖቹን ክንድ መቋቋም ያቃተው የኦነግ ወታደር ልክ እንደወለጋው ጭፍጨፍ ንፁሐንንን ቤት ለቤት እየገባ ሲጨፈጭፍ ውሏል።

ኦሮምያ ውስጥ ለወታደራዊ ግዳጅ በሚል አፈሳ ተጀምሯል። አርሲ እና ሸዋ እንዲሁም አንዳንድ የባሌ አካባቢዎች፣ መነሀሪያ እና ሰዎች የሚሰበሰቡባቸው አካባቢዎች ወጣቶች ተገድደው ለውጊያ እንደተወሰዱ ነዋሪዎች ተናግረዋል።

ብአዴን የከንቱዎች እና የፈሪዎች ስብስብ ሆኖ ነው እንጅ ይህን ጦርነት እንዲያስተባብር እና እንዲመራው ከአዲስ አበባ አትገቡም የሚል እገዳ ከተሰማበት ጊዜ ጀምሮ በቡድን እና በተናጥል የኮር አመራሩ ተጠይቆ ነበር ። እንደ ወያኔ ሰዎች ሱሪ እና አንድነት ስለሌለው የሚመራውን ጦርነት ዛሬ እሱ ተሳዳጅ ሆነበት ። ባለፉት አምስት ዓመታት እንደ ብአዴን በእዮብ ትግስት እድል የተሰጠው ድርጅት የለም ። ብዙ እድሎችን አባክኗል ።ከዚህ በኃላ በታንክ እና በመድፍ ታጅቦ ተመልሶ መጦ አማራን መምራት አይቻልም ።

በወቅታዊ የአማራ ጉዳዮች ላይ ተከታታይ መረጃዎች እያቀረቡ ካሉት መካከል በዋሽንግተን መቀመጫውን ያደረገው Amhara broadcasting center (ABC TV) አንዱ ነው። መረጃዎችን ለመከታተል ተከታዮችን ገፆች ይቀላቀሉ ያጋሩ። 1) Youtube -     @abctvamhara  2) rumble - https://rumble.com/user/AbcTvAmhara 3) Telegram - https://t.me/+fg9RCTiWUNQ0OWIx 4) Facebook - https://www.facebook.com/AmharaBroadc... 5) twitter - https://twitter.com/AmharaBCenter 6) Website - https://amharabroadcasting.com 7) TikTok - @amharabroadcasting ABC Tv !! ትጋታችን ለሕልውናችን !!

አሁን አርቲስት ዳኘ ዋለ አዲስ አበባ ኡራኤል አካባቢ መኪናውን እያሽከረከረ ሲጓዝ ባለጊዜዎቹ አፍነው ወስደውታል።
አሁን አርቲስት ዳኘ ዋለ አዲስ አበባ ኡራኤል አካባቢ መኪናውን እያሽከረከረ ሲጓዝ ባለጊዜዎቹ አፍነው ወስደውታል።

የዐቢይ አሕመድ አስተዳደር በአማራ ሕዝብ ላይ እየፈፀመ ያለውን ወረራና የንፁኃን ግድያ በአስቸኳይ እንዲያቆም እያሳሰብሁ፤ የሰብአዊ መብት ተቋማት፣ የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ እንዲሁም ሚዲያዎች መንግስት የቴሌኮም አገልግሎቶችን በመዝጋት ጭምር በአማራ ክልል በከባድ መሣሪያ ታግዞ በንፁኃን ዜጎች ላይ እየፈፀመ ያለውን ጭፍጨፋ እንድታወግዙና አገዛዙ ላይ ጫና እንድታሳድሩ ጥሪዬን አቀርባለሁ። /የተከበሩ ክርስቲያን ታደለ/

አማራ ክልልን የማተራመስ የገዥዎች ዕቅድ በአዋጅ ተጀምሯል። የታወጀው የዘር ፍጅት አዋጅ ነው። 1) ልዩ ኃይሉን አፈረሱ 2) ትጥቅ መፍታት የነበረባቸውን አሸባሪዎች አስታጠቁ። 3)በእርቅ የገቡትን ገዳዮች መልሰው ለቀቋቸው። 4) የአማራ ክልል ምክር ቤት የወሰነውን የሰላምና ውይይት ውሳኔ ጥሰው ጦርነት አወጁ። 5) አዲስ አበባ በጅምላ ማሰር ጀምረዋል። ኦሮሚያና መተከል የዘር ፍጅት ይጀምራሉ። ጠለምትና ራያ ላይ ሊያስወርሩ ይጥራሉ። የዛሬው አዋጅ የዘር ፍጅት አዋጅ ነው!  ከተሞችን ለማውደም፣ ንፁሃንን ለመጨፍጨፍ የታወጀ አዋጅ ነው። ግን አይሳካላቸውም። ድል አያደርጉም።

አዲስ አበቤ ይሰማል ? ~ ሾል ሂደህ እያለ ቤትህ ፈርሶብህ ልጅህ በጅብ አልተበላብህም ? ~ 110 ሺህ የአባወራ ቤት ለሸገር ከተማ ግንባታ እና ለኦሮሞ  ቤተ መንግስት ግንባታ አልፈረስም ? ~ አዲስ አበቤን ከአዲስ አበባ ለማስወጣት properties tax ብሎ ግብር አልጣለብህም ? ~በመንግስታዊ አሻጥር “አዲስ አበባን የማትጠቅም ከተማ እናደርጋታለን “ በሚል የሸመልስ አብዲሳ እብሪት የኑሮ ውድነቱ አላጎሳቆለህም ? ~ አዲስ አበቤን በረሃብ ለመፍጀት የጎጃም ጤፍ አይገባም ተብሎ ሹፌሮች እንደታፈኑ አልሰማህም ? ~ የቅዠት ኦሮሚያን ሀገር መንግስት ለመገንባት 2 million አማራን እና ሌሎች ብሄሮች እንደተፈናቀሉ አታውቅም ? ~ የአዲስ አበባ ት/ት ቢሮ ኃላፌ የሆኑት “የአዲስ አበባ ህዝብ በኦሮሞ ላይ ከርሱን እና ፈርሱን እየጣለ ነው “አልተባልህም ? ይህ ንቀት ከመንግስት ምነሼ ነው ? ~ ጠቅላዮ አዲስ አበባ ውስጥ ኦሮሞ ጠል ሃይሎች አሉ ብሎ በጠላትነት አልፈረጀህም ። እስከመቼ በጠላት ትመራለህ ? ~ የማታውቀውን ኦሮምኛ ቋንቋ ዘምር ፣ የኦሮሞን ህዝብ ሰንደቅ አላማ ስቀል ተብለህ አልተገደልህም ? ከት/ት አልተባርረህም ? ~ ሰላማዊ ሰልፍ ማድርግ አትችሉም ተብለህ ፣ ወደ ውርሶ ወታደራዊ ማሰልጠኛ በግፍ አልተጋዛችሁም ? ግፍ ሰልደረሰባችሁም ? ~ “ኦሮሞን የምትመስል ኢትዮጱያ እንፈጥራለን “በሚለው የሌንጮ ባቲ የቅዠት ፓለቲካ የአዲስ አበባ ታሪካዊ ቅርሶች አልወደሙም ወይ ? ታሪክህን ፣ቅርስህን የሚያጠፋን አሸባሪ መንግስት እስከመቼ  በዝምታ ልታልፉት ነው ? ከታሪኩ የተፋታ ህዝብ ምንስ ዋጋ አለው ? .ስንቱን ልንገርህ ? . . በተናጠል እየታፈንህ ከመሞት እና ባርነትን ለልጅ ከማውረስ ለራስህ ነፃነት ስትል ወንድም ከሆነው የአማራን ህዝባዊ ትግል ጋር ተቀላቀሉ ። አዲስ አበቤ ይስማል አይደል ? @Mulugetaanberberr

ሁሉም ክልሎችና ብሔሮች የእኛን ስልጣን ተቀብለዋል። የበላይነታችንን ተቀብለዋል።  እምቢ ያለው አማራው ነው። ስለዚህ ትጥቅ አስፈትተን እንመታዋለን ተብሎ የታወጀ ጦርነት ነው። አይቻልም!! የበላይም የበታችም ሕዝብ የለም፣ አይኖርም !! ድል ለአማራ !! #AmharaStruggle #Justice4Amhara #AmharaGenocide

የግንባሩ ውጊያ በባለሙያ እጅ ነው። ለዚህም ነው በተለያዬ ቦታ የወገን ሃይል ድል የምንሰማው። ወደፊትም የአማራ ቀበሌዎች ወረዳዎችና ከተሞች ለአገዛዙ ወራሪ እሳት ሆነው ይለበልቡታል። መንገዶች፤ መተላለፊያዎች የግፈኞች መውደቂያ ይሆናሉ። ትናንት በሬ ያረድክለት፤ ጎተራህን ገልብጠህ የቀለብከው የአገዛዙ ጦር ዛሬ ሊያስርብህ ሊያራቁትህ ለተነሳ ገዢ አገልጋይ ሆኗል። ለክፋትና ለውድቀትህ መጣ፣ ዘር የሚያጠፋ ፣ ዘር የሚያፀዳ እንደህዝብ ልንዋጋው የሚገባ ጠላት ነው !! እንደሕዝብ እንዋጋው !! 1. ቀየህ መጓጓዣው መሆኑ ይብቃ። መንገዶችን እንዝጋ! 2. በየአካባቢው የፋኖ ድጋፍ ሰጪ መዋቅር መዘርጋት 3. የጠላትን እንቅስቃሴ ለፋኖዎች ማሳወቅ 4. ጠላትን በመረጃ ማሳሳት 5. የተማረኩ የጠላት ሃይሎች ለሰራዊቱ ግልፅ መልዕክት እንዲያስተላልፉ ማድረግ 6. የወገን ሃይልን የሚጎዳ መረጃ ከማሰራጨት መቆጠብ 7. ለጠላት ሃይል ምግብና መጠጥ መከልከል ድል ለአማራ ‼

የአማራ ቀበሌዎች ወረዳዎችና ከተሞች ለአገዛዙ ወራሪ እሳት ሆነው ይለበልቡታል !! መንገዶች መተላለፊያዎች የግፈኞች መውደቂያ ይሁኑ !! ትናንት በሬ ያረድክለት! ጎተራህን ገልብጠህ የቀለብከው የአገዛዙ ጦር!! ዛሬ ሊያስርብህ፡ ሊያራቁትህ ለተነሳ ገዢ አገልጋይ ሆኗል!! ለክፋትና ለውድቀትህ መጣ የአማራ ጠላት ነው !! ዘር የሚያጠፋ ! ዘር የሚያፀዳ! ጠላት ነው !! የሕዝብ ጦርነት እናውጅ !! እንደሕዝብ እንዋጋው !! ቀየህ መጓጓዣው መሆኑ ይብቃ !! ድል ለአማራ ‼

የብልፅግና የሞት ሽረት ዘመቻ !! 1- በሶስት ሳምንት ትጥቅ አስፈትተን እናፀዳለን አለ። በቴቪ ወነጀለ። ማስፈፀሚያ ይሆነው ዘንድ ግርማ የሺጥላን ገደለና ፅንፈኝነትን እናውግዝ እንዋጋ የሚል የተቀባይነት ዘመቻ ከፈተ። ሰልፍ እና ውግዘት ፈለገ። አልተሳካም!! 2- ፋኖውን በልዩ ኃይል ማስፈታት ነበረብን፣ ያን ሳናደርግ ልዩ ኃይል መበተናችን ስሕተት ነው አለና ሚሊሻና መደበኛ ፖሊስ ፋኖና ልዩ ኃይህን ትጥቅ እንዲያስፈቱ አሠማራ ። አልተሳካም !! 3) አመራሩ ስላላመነበት እና ስላልተቀበለው ነው በማለት በእነተመስገን ጥሩነህ የሚመራ ክልልአቀፍ ስልጠናና ስምሪት ታውጆ ፡ በሰርኩላር እስከ ወረዳ ይፈፀም አለ። አልተሳካም !! 4) የክልሉን ሚሊሻ እና የፖሊስ ኃይል በማሰልጠን ልዩ የመጨረሻ ዘመቻ እንዲካሔድ አለ። ስልጠናውም ዘመቻውም ከሸፈ። 5) በሽምግልና እና እርቅ እንፈታዋለን አለና በቻለው መጠን ተውተረተረ። የዘር ማጥፋትና ዘር ማፅዳት የሚፈፀምበት ሕዝብ ትግል በሽምግልና የሚቆም አለመሆኑ አልገባውም። አልተሳካም !! አሁንስ ⁉ 6) አሁን የፀጥታ መዋቅሩንና አመራሩን እናፅዳው ብሎ እያባረረ ነው። የታጋዩን ቁጥር ከመጨመር ያለፈ ፋይዳ የለውም። አይሳካም ‼ 7) የክልሉን አመራር ወደ ወታደራዊ አመራር ልቀይረው ነው ብሎ ወታደሮች ፈላጭ ቆራጭ እንዲሆኑ እየሠራ ነው። አይሳካም ‼ 8) ከፍተኛ ዘመቻ በማከናወን ሕዝቡንም ነዋሪውንም በመምታት ሕዝቡ ተማሮ ይንበረከካል ብሎ ንፁሐንን ወደመምታት ገብቷል። አይሳካም ‼ 9) ባለሀብቶችን ሒሳብ ዘግቷል ፤ ሠርተው የሚያድሩ አማራዎችን በአዲስአበባ ከሥራ አግዷል ፣ በመላ ኦሮሚያ አማራን ጭፍጨፋና ዘር ማፅዳት ቀጥሏል፣ በአማራ ከተሞችና ወረዳዎች ታንክ እየነዳ ጦርነት ከፍቷል። የኦሮሙማው የዘር ማጥፋት ተልዕኮ የሚቀበረው በሐቀኛ አማራዎች እና የአማራ ወዳጆች ቆራጥ ትግል ብቻ ስለሆነ ይሔ አገዛዝ በየትኛውም መልኩ ይሸነፋል ‼ ድል ለአማራ ‼ #AmharaStruggle #Justice4Amhara #AmharaGenocide

የአገዛዙ ኢ-መደበኛ ጦር ስምሪት !!
የአገዛዙ ኢ-መደበኛ ጦር ስምሪት !!

የአማራ ትግላችን ‼ የሕዝብ ጠላት የለንም!! በሕዝብ ስም የተደራጁ ጠላቶች ግን አሉብን። ከሁሉም ሕዝብ ጋር በሰላምና በልዩ ልዩ መስተጋብሮች የኖረው ሰፊው የአማራ ሕዝብ የሚጠቃው በተደራጁ የፖለቲካ ልሒቃን ክፋት ነው። አማራ ብቻ ሳይሆን በተለያየ ደረጃ እና መጠን የማይጠቃ ሕዝብ የለም። ብዙ ኢትዮጵያውያን በተለያየ ደረጃ የጥቃት ኢላማ ናቸው!! የሚያጠቁን ቡድኖችና አመለካከቶቻቸው፡ የወጡበትን ሰፊ ሕዝብ አይወክልም። ስለሆነም የእኛ ሕዝብ መጠቃት ጉዳይ የሁሉም ሕዝብ ስሜትና ተቆርቋሪነት ሊኖረው እንደሚገባ እናምናለን፣ መሥራትም አለብን!! የአማራን ጥቃት ወይም የሌላውን ጥቃት ችላ በማለት፣ በማሳነስ፣ በማቃለል የሚጠቀም አንድም ሕዝብ እንደማይኖር መታወቅ አለበት። እናውቃለን!! ስለሆነም አገር እና ማንነት የተጋራነው እንጂ ጠላት ያደረግነውና በጠላትነት የምናየው ሕዝብ የለንም ‼ አማራን ያልበደለ አገዛዝ የለም!! ኦሮሞን ወይ ትግሬን ያልበደለ አገዛዝ የለም!! ልዩ ተጠቃሚና ልዩ ተጎጂ ቡድኖች እንጂ ልዩ ተጠቃሚና ልዩ ተጎጂ ሕዝብ የለም፣ አይኖርም!! የአማራ ትግል ተጨባጭ ስርዓታዊ ጥቃትና ክፉ አላማን የማስቆምና የማስወገድ ነው !! ድል ለአማራ ! #AmharaStruggle #Justice4Amhara #AmharaGenocide

Amharas In Washington !! Discuss and Deliver !! ድል ለአማራ !! #AmharaStruggle #Justice4Amhara #AmharaGenocide
+1
Amharas In Washington !! Discuss and Deliver !! ድል ለአማራ !! #AmharaStruggle #Justice4Amhara #AmharaGenocide

የምንታገለው ለስልጣን ነው !! የፌዴራል መንግስቱ ስልጣን ይገባናል !!

photo content

ሮሜንያን የበላው ቤተመንግሥት ! *** የምትመለከቱት  ቤተመንግሥት የሚገኘው በሮሜንያ ዋና ከተማ ቡካሬስት ነው ። ይሄ በተመንግስት የተገነባው  በቀድሞው የሮሜኒያ  አምባገነን  ኒኮላይ ቻውቼስኩ ነው ። ሮሜኒያን  ለ 24 ዓመት ቀጥቅጦ የገዛው አምባገነኑ ቻውቼስኩ ፣ አንድ ቀን ሠሜን ኮሪያ ደርሶ ሲመለስ ቤተመንግሥት የመሥራት ህልም ያዘ ። የሀገሩን አርክቴክቶች ፣ መሓንዲሶች ፣ ወደ 20 ሺ የሚጠጉ የተለያዩ ባለሙያዎችን አሰማርቶ ፣ እያስገነባ እያስፈረሰ ፣ ይሄ በዓለም ላይ በክብደቱ ተወዳዳሪ ያልተገኘለትን ህንፃ አስገነባ ። ህንፃው ሙሉ ለሙሉ ተገንብቶ አልተጠናቀቀም ። ህንፃውን በሚያስገነባበት ግዜ በመሓል ቡካሬስት የሚገኙ 50 ሺ  አባወራዎችን አፈናቅሏል ። እጅግ ብዙ ነባር ህንጻዎችን ፣ አብያተክርስቲያናትን አፍርሷል ። የህንፃው ቁመት ከመሬት በላይ 86 ሜትር ሲሆን ፣ ከመሬት በታች 90 ሜትር ይገባል ። ይሄንን ቤተመንግሥት ሲገነባ ከገጠር የተገኘው  ቻውቼስኮ  ፕላን ማንበብ ስለማይችል ፣ በተደጋጋሚ የተገነቡ ነገሮች እንዲፈርሱ ተደርገዋል ። ከዚህ በተጨማሪ የሮሜኒያ ህዝብ ኑሮ እያሽቆለቆለ ቢሄድም ፣ በአንድ ወቅት ሁለተኛዋ ፓሪስ ትባል የነበረችው ቡካሬስትን ጨምሮ የሀገሪቱ ከተሞች ችጋር ውስጥ ቢወድቁም እና መሠረታዊ የኑሮ ግብአቶች ምግብ ፣ ነዳጅ ሌላም ሌላም በራሽን ቢደረግም ፣ ኒኮላይ ቻውቼስኮ ግን  ቤተመንግሥቱን ከመገንባት አልተመለሠም ። የሚሰማም አልሆነም ። የተቃወመውን ከመግደል ውጪ መልስ አልነበረውም ። በህዳር 1989 እኤኣ የተቀሰቀሠው የሮሜኒያ አብዮት የማይታሰብ የሚመሥለውን ቤተመንግሥቱን ሠብሮ ገብቶ " የሮማኒያው  ናዚ" የተባለውን ኒኮላይ ቻውቼስኮ እና ባለቤቱን ማሳደድ ያዙ ። ኒኮላይ ግን በሚስጢር ከቤተመንግስቱ አምልጦ የሚወጣበት ዋሻ ነበረውና በሄሊኮፕተር አመለጠ ። የሄሊኮፕተር ፓይለቱ  የአየር ጥቃት ደረሰብኝ ብሎ  አንድ የሮሜኒያ የጦር ካምፕ ውስጥ አሳረፈው ። በዚህም ምክንያት ኒኮላይ ቻውቼስኮ እና ሚስቱ 50 ደቂቃ በፈጀ የፍርድ ሂደት ፣ በጄኖሳይድ ፣ የሀገር ኣኮኖሚ በማውደም ፣ እና ሌሎች ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ ። የሮሜኒያው ናዚ ፣ ከነባለቤቱ   በአንዱ የጦር ካምፕ ግድግዳ ላይ  በ120 ጥይት ተደብድበው ተገደሉ ።  ሬሳቸውም ወደ ቤተሰብ መቃብር ቦታ ከመሄዱ በፊት ፣ በአንዱ የቆሻሻ መጣያ ቦታ እንደዋዛ ተጥሎና ተቀብሮ ቆየ ። ኢሾ ብርሃን