en
Feedback
Ethio monitor

Ethio monitor

Open in Telegram
1 482
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ሽፈራው የሶማው: Amhara power: Addisu Derebe: ~ ኦሮሚያ ክልል ተመርጠው ፓርላማ የገቡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ስም እና ስልክ። ነገ የአማራ ህዝብ ላይ የደረሰውን ጭፍጨፋ ህጋዊ ለማድረግ ፓርላማ ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል በጨዋ ደንብ ይደወልላቸው። 👇👇 c"ወ/ሮ   አለምነሽ ብርሃኑ ኦብሣ"  0911780759 አቶ ኤፍሬም  ተሰማ ታሬሳ  911340956 "ወ/ሮ   ሮዛ ዑመር አህመድ"  0929176961 "ወ/ሮ   ሹሚ አያኖ ጉቶ"  0913317093 "ወ/ሮ   ባዩሽ ብርሃኑ ኬሮርሣ"  0919557911 "አቶ   ነዚፍ ዝናብ አባሉሌሳ"  0913412943 "አቶ   ከድር ገና አብዱልቃድር"  0911380111 "ወ/ሮ   ደስታ በፍቃዱ ነገዎ"  0931 53 7303 "አ ቶ   ጁሃር መሃመድ"  0937550223 "ወ/ሮ   ገነት ከተማ በቀለ"  "0912127397 0964160128 0912127397 0912127397 0964160128" "አቶ   ፍቃዱ ሞሲሳ ገመዳ"  0917400436 "አቶ   ፍቃዱ ቱሉ ከተማ"  0922577220 ዶ/ር ሐጂ ከዲር አብዱሌ  091203285 ዶ/ር ለታ ተስፋዬ ጁሌ  0911752056 ወ/ሮ ልድያ ጫሊ አርጋታ  0953669283/0912001781 ወ/ሮ መሠረት አሰፋ ጐዳና  0911 87 8660 ወ/ሮ መርድያ አማን ጉዬ  0937984437 ወ/ሮ መብራት ባጫ ዋቅጅራ  0913523321 ወ/ሮ ሙና አልዬ ያሲን  0911882583 ወ/ሮ ማርታ ለማ ቱሱ  0946310875 አቶ ሣዲቅ አደም ኡመር  ወ/ሮ ሳዲያ አማን ገራዳ  0923 13 7332 ወ/ሮ ሩቅያ አርጐ ዋሪኦ  0938026919 ወ/ሮ ቤቴል መልካሙ አብዲሳ  0912985188 አቶ ብርሃኑ መገርሳ ሌንጂሶ  0904000709 ወ/ሮ ብርቄ ባህሩ ምህራፍ  0912 21 06 62 ወ/ሮ ታሪኬ ዳባ ቦቦ  0913 43 3128 ዶ/ር ነመራ ገበየሁ ማሞ  0944121222 ወ/ሮ ነኢማ ኡስማን አደም  0912088730 ወ/ሮ ነጋሴ በይሳ ዱቢዋቅ  0927178008 ወ/ሮ አሚና አብዱራህማና አደም  0917 80 6585 ወ/ሮ አሜ አብደላ ዑመሬ  0913518337 /0911367242 ወ/ሮ አራሬ ሞሲሳ ኢቲሣ  ወ/ሮ አሻ ያህያ ሳለህ  0921660790 ወ/ሮ አያንቱ ጉተታ ፊጤ  0917854709 ወ/ሮ አይሻ ሼህሺፋ አብዱራህማን  0913419943 ወ/ሮ አዱኛ አህመድ ኡሶ  0910172404 ወ/ሮ አዲስ አለማየሁ ቁምቢ  0931 27 5787 ወ/ሮ አዲሷ አሰፋ ደምሴ  0911776506 ረ/ፕ አዳሙ ቀነዓ ዳባ  0967 01 14 00 0912 09 27 02 አቶ ዑመር ሁሴን ኦባ  0911220926 አቶ ኢሳ ቦሩ ቶላ  0944106637 አቶ ኢተፋ ኦብሣ ዱሬሳ  ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ ቶሊና  0911 220703 ወ/ሮ ኤልሳቤጥ እጅጉ ቀነዓ  0920 41 8195 ወ/ሮ እታገኘሁ እሸቱ ጉደታ  0917613397 ዶ/ር ከበደ ገነቲ ፈይሣ  0909 81 5265 ዶ/ር  ከፈና ኢፋ ደለሳ  0911748381 ወ/ሮ ኩላኒ መሐመድ አብደላህ  0906787759 ወ/ሮ ኪሚያ ጁንዲ ሃመዶ  0988906938 አቶ ካሊድ አባመጫ ሃጂ  0910 050190 አቶ ካሚል አልይ ቃሲም  0911 55 06 65 አቶ ካሳሁን ጆብር ጉደታ  "0911004163 0922690651" ወ/ሮ  ዘውድነሽ ቱሉ ጋሼ  0922373737 ወ/ሮ ዘይነባ ኑራ ባቲ  0910407995 ወ/ሮ ዛራ መሐመድ አደና  09 12 15 50 88 ወ/ሮ ዛራ ቢፍቱ ነቢ  0922302429 አቶ ደረጀ ደበላ ሰንበቶ  09 23 43 71 86 አቶ ዱቤ ጅሎ  0911209055 ዶ/ር ዱጉማ አዱኛ ደበሌ  0917800914 ዶ/ር ዲማ ነገዎ ሠርቦ  0902 64 5326 ወ/ሮ ጀሚላ ሲንብሩ ቱሣ  0930063494/ 0913136870 አቶ ጀማል አባሶ ኤቡ  090368054 ወ/ሮ ጀነት አብራሂም ዩያ  0913839307 አቶ ጅሐድ ናስር አብዱ  0917776365 አቶ ጆን አህመድ አባሚልኪ  0969984455 አቶ ገላሳ ዲልቦ ጎልጃ  0953912611 ወ/ሮ ገላኔ ቢቂላ ወዬቻ  0983831715 ወ/ሮ ገነት ዋቅጋሪ ፊጤ  0922 20 5087 አቶ ጉታ ላቾሬ ጫኬ  0912653236 አቶ ጉደታ ባልቻ ሶፊሶ  0911236999 አቶ ጠና ጐበና ፉፋ  0913838095 አቶ ጫላ ለሚ አርገኔ  0916820710 ወ/ሮ ጫልቱ መሐመድ አብዱራህማን  0996373827 ወ/ሮ ጫልቱ ወርጅ ቱኬ  0913221203 አቶ ፉአድ አባፊጣ አባቡልጉ  0917821661 ወ/ሮ ፋህሚ አሊ መሐመድ  0913122179 ወ/ሮ ፋኖስ ሃይሉ አደራ  0912 85 4909 ወ/ሮ ፋይማ ሼህጀማል አባመጫ  አቶ ፍራኦል ኡዴሳ ገልቹ  0910148047 "ዶ/ር   ተሾመ አብዶ ሰኚ"  0911842776 "ዶ/ር   ተገኔ ረጋሳ ሉባ"  "0904048722 0941339854" "አቶ   ነስረዲ አብዱልሙሲን"  0934227193 "ኢ/ር    ኢብሳ ዮሱፍ ሀሰን"  0915322039 "ዶ/ር ኢ/ር   ኤልያስ አህመድ ሳዲቅ"  0915743315 "አቶ   ኩመሌ ጋዲሳ"  0915968307 "ወ/ሮ   ጀማነሽ ወ/ሚካኤል ወጌ"  0916872980 0993425683 ዶ/ር ሐንጋሣ አህመድ ኢብራሂም  0994846988 ወ/ሮ ሀያት ዩሱፍ ሞሀመድ  0912771889 ብ/ጀ. ሐይሎ ጎንፋ እዶሣ  0953857403 ዶ/ር ለማ አበራ ሂርጶ  0916820278 ወ/ሮ ለጢፋ አ/ሣንቢ አ/ጐጃም  0917 82 1802 አቶ መሐመድ አህመድ ሙሣ  0912031639 አቶ መሐመድ አህመድ አሊዬ  09 38 43 71 82 አቶ መሀመድኑር አህመድ ሙሣ  0911929829 ወ/ሮ መሠረት ሽፈራው  ያደቴ  0934 42 40 09 ወ/ሮ መስከረም ሀይሉ አሉላ  "0912 20 3017 0947 51 1641" ወ/ሮ ሙስልማ ረሺድ አ/ጊዳ  0917829851 ወ/ሪት ሚሊዮን በቀለ ደምሴ  0911335622 ዶ/ር ሚልኪያስ አየለ ተፈራ  09 11 10 08 20 ወ/ሮ ሚራጅ ዘኪይ ጀማል  0917472808 ረ/ፕ ምህረቱ ሻንቆ ግዲ  09 11 75 65 79 ዶ/ር ሞጋ አባቡለጉ አባካቤ  0917 31 52 99 አቶ ሰለሞን ኩቺ ሮቢ  0911270480 አምባ. ሱሌይማን ደደፎ ዋሼ  0944741212 አቶ ሱልጣን ኢብራሂም አባጊሳ  0912 66 0427 አቶ ሳህሉ ድርብሳ ሞሲሳ  አቶ ሥንታየሁ ጥላሁን አበበ  0922 69 44 32 ዶ/ር ሩቅያ አልይ  0927175776 ወ/ሮ ራሄል ነገሮ ጉቱ  0913341129 አቶ ሽፈራው ተሊላ ሰንበቱ  0944303313 ዶ/ር ቃሲም ኪሞ ቄበሎ  0911842940 ወ/ሮ ቢፍቱ ሐሰን ጅቢሮ  0915139713 ወ/ሮ ቢፍቱ መሐመድ ኢብሮ  0915735119 አቶ ብርሃኑ ፈይሣ ጥላ  "0930 07 7590 0911 48 0086" አቶ ብዙየሁ ደገፍ ወንዴ  0910916255 ወ/ሮ ቲያ ሚዮ አርሰዋ  ወ/ሮ ታፈሰች ሙለታ ቴሶ  09 22 97 17 82 አቶ ቶላ ሐይሉ ሁንዴ  "0917 13 8877 0955 07 4133" ወ/ሮ ነጀሃ አህመድ አብዱላሂ  አቶ ነጋሽ ቡላላ አባወልታ  0916850248

~ አስደሳች ሰበር ዜናዎች:- 1. ጎጃም ፍኖተ ስላም ለረጅም ጊዜ በአገዛዙ ታስረው ሲማቅቁ የነበሩ የአማራ ፋኖዎች የልዮ ሀይል አባላትና  ሌሎች የህሊና እስረኞች ያለምንም ተኩስ ልውውጥ በፋኖዎች እንዲፈቱ ተደርጓል:: 2. ጎጃም ቡሬ ላይ 73ኛ ክፍለጦር  የሰራዊቱ ብዛት እስከ 2700 የሚደርስ ከነሙሉ ትጥቁና መሳሪያው በፋኖዎች ዙሪያውን ከበባ ተደርጎበት  እጅ ሰጥቶ ተማርኳል:: 3. 56ኛ ክፍለጦር በአሁኑ ሰአት ተከቦ እጅ ከመስጠት ውጭ ምንም አማራጭ በሌለው ሁኔታ ላይ ይገኛል:: በርከት ያሉ ኦራሎችና መሳሪያዎች በፋኖ ቁጥጥር ስር ውሏል:: 4. ከባህር ዳር ወደ መሸንቲ ቢኮሎ እየተጏዘ ያለው የአብይ አህመድ ወራሪ ሰራዊት ከባድ ሁኔታ ገጥሞታል 5. 118 የአገዛዡ ወታደሮች ዛሬ ጎንደር ላይ ሙሉ ምርኮኛ ሆነው እጅ ሰጥተዋል የተወሰነ ሀይልም ሙትና ቁስለኛ ሆኗል 6. ማክሰኚት ጎንደር አስገራሚ ጀብድ በፋኖዎች ተመዝግቧል:: ዙ 23 ገበያ ላይ እምጥቶ የተከለው የፋሺስቱ ጦር አመራር ፋኖዎች አሉበት ያለው ቦታ ላይ ሲተኩስ ነበር ይህ የሆነው ፋኖዎች ጥቃት ከሰነዘሩ ገበያ ላይ ያለውን ህዝብ ለመጨፍጨፍ በማሰብ ነበር ፋኖዎች አካባቢውን ጥለው ሲያፈገፍጉ እነሱን የተከተለው ወራሪ ሰራዊት ፋኖዎች ገጥመውት ልኩን አስገብተውታል:: አማራ ያሸንፋል !

አስቸኳይ መረጃ በሁሉም ግንባር የተሸነፈው ብልጽግና አዲስ ፕሮፖጋንዳ ለመስራት በእንቅስቃሴ ላይ ነው። ከኢቲቪ ከኢዜአ እና ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት (ኢፕድ) የተውጣጣ የካሜራ ቀረፃ ቡድን ወደ አማራ ክልል አሰማርተዋል። ባለሞያዎቹ ቀረፃ ብቻ እንዲሰሩ ሲላኩ አንድም ጋዜጠኛ አብሮ አልተላከም። ጋዜጠኛ ያልተላከበት ምክንያቱ ባይታወቅም የካሜራ ባለሞያዎች ግምታቸውን እንዲህ በማለት ይናገራሉ። ለድምፅ ቅንብር የሚሆን የፈጠራ ድርሰት (script) በነ ለገሰ ቱሉ በኩል እየተዘጋጀ ይሆናል ይላሉ።

~ ዲያስፖራ አማራ ይህን ልጅ ሪፖርት አድርጉት! ያልታወቁ ሰዎች ደግሞ ይህን ንፍጣም አስነጥሱት! ስለሆነም ይህንን መልዕክት ለቻይና ቴሌቪዥን ጣቢያ CGTN ላኩ:: subject ፥- Girum Chala - Addis Ababa, Ethiopia Chinese Global Television Network No. A-1, Guanghua Rd, Chaoyang District, Beijing, PR China CGTN Africa, a reporter based in Addis Ababa, Ethiopia named Girum Chala is biased, especially towards the social and economic issues of the Amhara people. His hatred and phobia towards Amhara are a result of his involvement as an ultranationalist and an active member of Abiy Ahmed Ali fascist party. His statements were false and contradicted by what actually happened on the ground. This man is a disgrace to journalism and he is simply manipulating his position to achieve his political objective.  It is necessary for CGNT to investigate the reports of this individual. What he always does is cover up the crime of Abiy's Ahmed regime and ultra nationalists agenda CGTN's false campaign against the interest of 50 million Amaharas will result in Chinese interests being undermined in Ethiopia. Here is CGTN email address ኢሜል  cgtn@cgtn.com

ባሕርዳር ላይ ድንጋይ የያዙ ፋኖዎች ብሬን መማረካቸውን ሰምተን ሳንጨርስ ወዲህ ደግሞ ታንክ ገቢ ሆኗል። ሀብታሙ እንዲህ ገለፃት። " Has it ever happened in the world?! Today
ባሕርዳር ላይ ድንጋይ የያዙ ፋኖዎች ብሬን መማረካቸውን ሰምተን ሳንጨርስ ወዲህ ደግሞ ታንክ ገቢ ሆኗል። ሀብታሙ እንዲህ ገለፃት። " Has it ever happened in the world?! Today in Bichena, Gojam Amhara, the Amhara Fano Soma Brigade has captured a T-62 tank deployed to massacre Amharas in that area just with an AK-47. We have said it loud and will keep on repeating again that no oppressor can win when the oppressed rises up for its freedom!! " በደንጎላ ኮለኔል ማራኪ የሚለውን የወያኔ ዘፈን እንዲያሻሽሉት ቢመከሩ ባይ ነኝ። ድል ለአማራ !!

ፒፒ እና ብረሀኑ ጅላ የትዊተሩን ዘመቻ ካዮ ቡኋላ አለማቀፍ የፀረ ፋኖ ዘመቻ መጀመር አለበት ብለው 300 የሚሆኑ የዲጅታል ስራዊት ሰዎችን ሰብስበው ሲመክሩ ነው ያመሹት። እያንዳዱ እንቅስቃሴያቸውን
ፒፒ እና ብረሀኑ ጅላ የትዊተሩን ዘመቻ ካዮ ቡኋላ አለማቀፍ የፀረ ፋኖ ዘመቻ መጀመር አለበት ብለው 300 የሚሆኑ የዲጅታል ስራዊት ሰዎችን ሰብስበው ሲመክሩ ነው ያመሹት። እያንዳዱ እንቅስቃሴያቸውን በየ ደቂቃው የሚቀልበን ኔቶርክ ዘርግተን ነው ወደዚህ ትግል የገባነው። ፋኖ የህዝብ ልጅ ነው። ይህንን የድንጋይ ላይ ፁሁፍ ብቻ አንድ ሰአት ትዊተር ላይ ብቅ አደርገን ብንዘምት የፒፒን ፕሮፓገንዳ ዱቄት እናደርገዋል። ዋናው ነገር ግን ፒፒ ወደደም ጠላም ከዚህ ቡኋላ መንግስት ሆኖ የሚቀጥልበት ፀሀይ መጨለሟን እያመነ ነው። የተበደለው የአማራ ህዝብ በሌቦች ስብስብ የሚመራውን ብልፅግናን እንደ መንግስት እንደማይቀበለው አምኗል። ከአማራ ክልል ተሰዶ አዲስ አበባ የሚገኘው የአገር ውስጥ ተፈናቃዮን ይልቃል ከፍ አለ ተመልሶ ወደ አማራ ክልል አልሄድም ማለቱን ሰምተናል። በነ ተመስገን ጥሩነህ የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት የአማራን ህዝብ ለመበተን እንጅ በክልሉ ላይ ተቀባይበት እንደለለው ብልፅግና አምኗል። የነሱ ሀሳብ ክልሉን ልክ እንደ ካሽመር ግዛት ሆኖ እንዲቀጥል ፈልገዋል። በተቃራኒው በዚህ ጦርነት ፋኖ ተጨማሪ ከፍተኛ የሆነ የሎጀስትክ ግብዐት መያዙን አረጋግጠዋል። ይህ ሀይል አሁንም ከፍተኛ የሆነ የጦር ኪሳራ እንዳደረሰባቸው ነው ሪፖርቱ የሚያሳየው። እነ ብረሀኑ ጅላ አንድ እንኳን የማረኩት የፋኖ ሀይል የለም። በተቃራኒው ፋኖ ቁጥራቸው በውል የማይታወቅ የፌደራል ፖሊስ አባልና የመከላከያን ሀይል ማርኳል። ጦርነቱ ከከተማ ወቶ በሌላ አካባቢዎች እንዲካሄድ ፋኖ ወደ ዳር ምሽጉን እያመቻቸ ነው። መንግስት ለመደራደር ቢፈልግም በፋኖ በኩል ግን ተቀባይነት እያገኘ አደለም። ሱሌማን አብደላ

3) በፌዴራል፣ በክልል፣ በዞንና በወረዳ ብሎም በቀበሌ ደረጃ በብልጽግና ሚሊሻነት የተሰማራችሁ የአማራ ተወላጆች አገዛዙ በአማራ ደም የተጨማለቀ፣ ተመልሶ ሊጠገን የማይችል የፈረሰ ሥርዓት በመሆኑ የትግል ሰልፋችሁን ከአማራ ሕዝብ ጎን በማድረግ ትግሉን እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን!! 4) የአማራ ዲያስፖራ፣ ምሁራን፣ ባለሀብቶች፣ አንቂዎች፣ የኪነ-ጥበብ ሰዎች፣ ወዘተ በየዘርፋችሁ ተጽዕኖ ፈጣሪ የሆናችሁ ግለሰቦች፣…  የአማራ ሕዝብ የህልውና ትግል አሁን ለደረሰበት ደረጃ የየራሳችሁ አስተዋፆ አላችሁ። ትግሉ ከደረሰበት ምዕራፍ አኳያ በየመክሊታችሁ ለዘላቂው ድል የአማራ ፋኖን እንድትደግፉ ጥሪያችንን እናቀርባለን። 5) መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ወቅታዊውን የአማራ ሕዝብ ትግል በተመለከተ እንዲረዳን የምንፈልገው እውነታ፣ የአማራ ሕዝብ የታገለላቸው ጥያቄዎች መመለስ ቀርቶ ግልጽና ቀጥተኛ የሆነ የህልውና አደጋ ገጥሞታል። የኦሮሙማው የጥፋት ኃይል አማራን ማጥፋት ግቡ አድርጎ የተነሳ በመሆኑ ይህን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ በሚያደርገው ትግል ከጎኑ እንዲሰለፉ ጥሪውን ያቀባል!! የአማራ ሕዝብ የህልውና ትግል በዘላቂ ድል እስከሚቋጭ ድረስ ትግላችን ተጠናክሮ ይቀጥላል። ከነጻነት ወዲህ እረፍት የለም!! የአማራ ፋኖ በጎንደር ነሐሴ 3/2015 ዓ.ም

Addisu Derebe: በአማራ ሕዝብ ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ጦርነት በከበረ መስዋዕትነታችን እንቀለብሰዋለን!! በማያቋርጥ ትግላችን አማራነት ወደቀደመ ክብሩ ይመለሳል!!! (የአማራ ፋኖ በጎንደር መግለጫ ነሐሴ 3 ቀን 2015 ዓ.ም ) *** የአማራ ሕዝብ በታሪኩ አይቶት በማያውቅ ሁኔታ  የገጠመውን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ ሁሉን አቀፍ ትግሉን አጠናክሮ ቀጥሏል። በአሁኑ ሰዓት ትግሉ የማይቀለበስበት ምዕራፍ ላይ ደርሷል። ምንም እንኳ ጠላት በሀገር ሀብት፣ በሙሉ ጉልበትና አቅሙ አማራን ለማጥፋት ዘመቻ የከፈተብን ቢሆንም በየዘመናቱ ያጋጠሙትን የውስጥና የውጭ ወራሪዎችን አከርካሪ በመስበር የሚታወቀው ጀግናው የአማራ ሕዝብ ለጠላቱ የማይወረወር የብረት አለሎ፣ የማይቆረጠም የድንጋይ ቆሎ ሆኖበታል። በዚህም የአማራ ጠላቶች የሚይዙት የሚጨብጡትን አጥተዋል። ተጠናክሮ በቀጠለው የአማራ ሕዝብ የህልውና ተጋድሎ የውስጥ ባንዳዎች እረፍት አጥተዋል፣ የኦሮሙማው ጠላት የሚይዝ የሚጨብጠው ግራ ገብቶታል። አጠቃላይ መንግሥታዊ መዋቅሩ የፈረሰበት አገዛዙ፣ የጦር መሳሪያ ብልጫው ላይ ቢንጠለጠልም ሕዝብን ታግሎ ያሸነፈ አገዛዝ የለምና የኦሮሙማው ወንበዴ የአገዛዝ ጀንበር እየጠለቀች ነው። በአራቱም የአማራ ግዛቶች የተጀመረው የህልውና ትግል በዓይነቱ የተለየ ከመሆኑም በላይ በካድሪ ጩኽት፣ በሚሊሻ ጋጋታ፣ በተተኳሽ ክምችት ሊቀለበስ አይችልም። የትግሉ ምዕራፍ በማይቀለበስበት ደረጃ ላይ ደርሷል። የዚህ የትግል ምዕራፍ ነፀብራቅ የሆነው የአማራ ፋኖ በጎንደር ባለፉት ሰባት ቀናት ያካሄደውና አሁንም እያካሄደ ያለው ሕዝባዊ ጦርነት ነው። በጦርነቱ በርካታ ድሎች የተመዘገቡ ከመሆኑም በላይ የአማራን ሕዝብ አንድነት በማጠናከር ረገድ የህልውና ትግሉ አይተኬ ሚና በመጫዎት ላይ መሆኑን ገምግመናል። የአማራ ፋኖ በጎንደር ላለፉት ሰባት ቀናት ያደረገው ተጋድሎ ከፍተኛ ወታደራዊ ጥበብ የተላበሰ፣ 'አንድ ጥይት ለአንድ ጠላት' በሚል የአርበኝነት መርህ የተመራ በመሆኑ እጅግ ስኬታማ ሆኖ ታይቷል። ይሁን እንጅ ፋሽስቱ አብይ አሕመድ ከጦርነት ሕግ ውጭ ንጹሃንን እና የአማራን ታሪካዊ ቅርሶች ተገን ያደረገ የጦር ስልት መከተል በመጀመሩ የአማራ ፋኖ በጎንደር በሚከተሉት መሠረታዊ ነጥቦች የተነሳ ስልታዊ ውሳኔ (Tactical Decision) አሳልፏል፦ 1. ዓለማቀፍ የታሪክ ቅርስ የሆነው የፋሲል አብያተ መንግሥታትን ጨምሮ ደብረብርሃን ሥላሴ፣ የአፄ ፋሲል ጥምቀተ-ባህር የሚገኝበት ታሪካዊ ቅርሱን ጨምሮ ሃውልቶቻችንን ከከባድ መሳሪያ የጦር ጉዳት ለመታደግ ሲባል፣ 2. በከተማው ውስጥ በሚገኙ የጋራና የተናጠል መኖሪያ ቤቶች፣ ማህበራዊና የፋይናንስ ተቋማት የሚገኙባቸው አካባቢዎች ላይ መጠነ ሰፊ የከባድ መሳሪያ ጥቃት በማተኮሩ፣ 3. በሰሞኑ የህልውና ጦርነት ፋሽስቱ የአብይ አሕመድ ሰራዊት በተከሳቸው ከባድ መሳሪያዎች የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ሴቶች፣ እናቶች፣ ሕፃናትና አዛውንት፣ ንጹሃን ወገኖቻችን ሕክምና እንዲያገኙ በማሰብ፣ 4. ምንም ዓይነት የፖለቲካ ንቃት የሌላቸው፣  በገዛ ሕዝባቸው ላይ የጦር ወንጀል የሚፈጽሙ እኩያን እየፈጸሙ ያሉትን ታሪካዊ ስህተት ቆም ብለው እንዲያስቡ የጥሞና ጊዜ መስጠት በማስፈለጉ፣ የአማራ ፋኖ በጎንደር፣ ጎንደር ከተማ ውስጥ ከፋሽስቱ ኃይል ጋር ገጥሞ የነበረውን ጦሩን ጊዜያዊና ስልታዊ ውሳኔ በመወሰን ወደኋላ መሳብ አስፈልጎታል። "ለአውደ ውጊያዎች ተበገር ለጦርነቱ ግን ፈጽሞ አትበገር" በሚለው የጦር ጠበብቶች ብሂል መሰረት የውጊያ ክለሳ ስናደርግ በማይቀለበስ ደረጃ ላይ የሚገኘውን የህልውና ትግላችንን ለማጽናትና በዘላቂ ድል ለመቋጨት በማሰብ ነው። ፋኖ ላለፉት ሰባት ቀናት ባደረገው ተጋድሎ ትግሉ የሕዝብ መሆኑን በተግባር አሳይቷል። የአማራ ሕዝብ የነጻነት፣ የጥበብና የሥነ-መንግሥት ምልክት የሆነችውን ጎንደር ከተማን ላለፉት ሰባት ቀናት ላለማስደፈር የተደረገው ተጋድሎ ፋኖ የሕዝብ፣ ሕዝብም የፋኖ መሆኑን በተግባር ተመስክሯል። ከምንም በላይ የጎንደር እናቶች ለፋኖ ስንቅ በማብሰል፣ ወጣቶች አስተማማኝ ደጀን በመሆን፣ የማህበራዊና የፋይናንስ ተቋማት እንዳይዘረፉ ከፋኖ ጎን ሆኖ በመጠበቅ፣ ምሁራን የህልውና ትግሉን ከስር ከስር በመገምገም ለፋኖ ታክቲካዊ ውሳኔዎች አጋዥ በመሆን፣ የኃይማኖት አባቶች በጸሎት፣ የሕክምና ባለሙያዎችና የአንቡላስ ሹፌሮች ቁስለኞችን በማንሳትና ተገቢውን የህክምና ድጋፍ በመስጠት ከሙያና ከሰብዓዊ ግልጋሎት ባሻገር የአማራ ሕዝብ የህልውና ትግል አካል በመሆን ትግሉን ሕዝባዊ በማድረጋችሁ የአማራ ፋኖ በጎንደር የትግል ተነሳሽነቱ ጨምሯል። ባለፉት ሰባት ቀናት ያለማቋረጥ ባደረግነው ተጋድሎ አማራ አንገቱን ቀና ያደረገበት፣ በአስር ሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ተስፋ የጣሉበት፣  ዓለም የተደመመበት የህልውና ጦርነት አድርገናል። ያለበቂ ተተኳሽ ጦርነት ውስጥ ገብተን መሳሪያ ከጠላት፣ ስንቅ ከወገን በማግኘት ያደረግነው ተጋድሎ አማራ የማይተካ ቆንጆ ትውልድ መፍጠሩን በተግባር ታይቷል። በዚህም የአማራ ሕዝብ የህልውና ትግል ወደማይቀለበስ ደረጃ ደርሷል። የአማራ ፋኖ በጎንደር፣ በጎጃም፣ በሸዋና በወሎ በሚንቀሳቀስባቸው ነጻ መሬቶች አንድም ባንክ አልተዘረፈም፤ ይልቁንም ነጻ በወጡ አካባቢዎች ጥበቃዎች እንዲጠናከሩ የማድረግ ስራዎች ተሰርተዋል። ይህም የፋኖ የትግል ግብ የአማራ ሕዝብ ህልውና በዘላቂነት መከበር፣ ነፃነትና ፍትሕ እንጂ ጊዜያዊ የቁስ ፍላጎት እንዳልሆነ በተግባር ተረጋግጧል። ይህ ከራስ በላይ ለአማራ ልዕልና መታመን የፋኖ እሴት ሆኖ ይቀጥላል። በሌላ በኩል፣ በጎንደሩ ሕዝባዊ ጦርነት ብቻ ሳይሆን በመላ አማራ በተቀጣጠለው የህልውና ትግል ላይ የመከላከያ ሰራዊቱ የሀገር ሳይሆን የአንድ ድርጅት ወንበር ጠባቂ  የብልጽግና ሚሊሻ መሆኑን አሳይቷል።  የአማራ ሕዝብ በሰሜኑ ጦርነት የመከላከያ ሠራዊቱ አስተማማኝ ደጀን፣ አልባሽና አጉራሽ፣ ቁስሉን ፈዋሽ ሆኖ እንዳልተገኘ፣ አማራ በደምና በላቡ ለከፈለው ለውለታው ምላሹ የከባድ መሳሪያ ጥይት አረር ሆኗል። የብልጽግና ሚሊሻ (aka መከላከያ) ቁስሉን ላጠበለት  አማራ፣ ጥይት አዝንቦበታል። በኦሮሙማው አገር አፍራሽ ኃይል ይህ ታሪካዊ ክህደት እንዲፈጸም አባሪ ተባባሪ ሆነው የተሰለፉ የብአዴን ብልጽግና አመራሮች በሕዝባዊ ትግሉ ተገቢውን ቅጣታቸውን በማግኘት ላይ ናቸው። የአማራ ፋኖ በጎንደር ከሰሞኑ የሰነበተበትን የህልውና ትግል በገመገመበት ወቅት በውስጥ ጠላቶቻችን ላይ ጦርነት ማወጅ የግድና አስፈላጊ ሆኖ አግንቶታል። ስለሆነም፦ 1ኛ) የአማራ ሕዝብ በገጠመው የህልውና ትግል ላይ እንቅፋት የሆኑበትን፣ የጠላት-ኦሮሙማ ኃይል መንገድ መሪና ጠቋሚ የሆኑ የሥርዓቱ አገልጋዮች ላይ የማያዳግም እርምጃ መውሰዱ ተጠናክሮ ይቀጥላል!! 2) አንዳንድ የአማራ ሚሊሻ፣ አድማ ብተናና መደበኛ ፖሊስ አመራሮችና አባላት ወደሕዝባችሁ ቃታ ስባችኋል፣ የጅምላ ፍጅት እንዲፈፀም በሀሳብና በተግባር እጃችሁን በደም ያጠባችሁ የፖለቲካና የፀጥታ ሰዎች ትግሉ ሕዝባዊነት ደረጃ በመድረሱ ከዚህ ጥፋታችሁ ታርማችሁ ሕዝቡን እስካልተቀላቀላችሁ ድረስ በተገኛችሁበት ቦታ ተገቢው ፍርድ እንዲሰጣችሁ፣ የአማራ ሕዝብ ጠላትህን እና የጠላትህን ፊት መሪዎች ጠንቅቀህ እወቅ ስንል የትግል መመሪያ እናስተላልፋለን!!

ሁለተኛው እና የመጨረሻው ማጥቃት እስኪ ከፈት የእኛ ስራ እና ተግባር መሆን ያለባቸው - ፡ - ለፋኖ ያለማንም እና ምንም ቀስቃሽ ሃላፊነት በተሞላበት ሁኔታ የሚዲያ ሽፋን መስጠት ፥ የብልፅግናን የሚዲያ ፕሮፓጋንዳን መከላከል እና ማጥቃት ፡፡ - ለፋኖ ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ማድረግ ። የፋይናስ ፥ ሎጅስቲክ ፥ የሙያ ፥ የሞራል ድጋፍ በስፋት ከእኛ ይጠበቃል ። - የፋኖ ነፃ መሬት የአማራ ህዝብ ልብ ነው ፤ የፋኖ የመጨረሻ ዋሻ ደግሞ የእያንዳንዱ አማራ ቀየ እና ቀበሌ ነው ። ለፋኖ ልባችንን እና ቤታችንን ፥ቀበሌችንን ከፍተን መቀበል ፥ ሚስጥር መጠበቅ ፥ የጠላትን እንቅስቄው ተከታትሎ መረጃ መስጠት ጊዜ በላያችን ላይ የጣለብን የታሪክ እና የሞራል ግዴታዎች ናቸው ። - አንድነታችንን እንጠብቅ ፡፡ ለንድነታችንን ጠንቅ ከሚሆኑ አሉቧልታ እና ሃሜት ራሳችንን ማራቅ። - ስለፋኖ ትግል እና አላማ ለምናገኛቸው ለውጭ ሃገር ሰዎች እንዲሁም ከአማራ ውጭ ለሆኑ ብሄሮች እናስረዳ ወዳጅነት እንመስርት ። - ይህ ጦርነት የጾታ ፥ የማህበራዊ ክላስ ፥ የሃይማኖት ልዮነት ሳይደረግበት በሁሉም አማራ ተሳትፎ የሚመራ በመሆኑ ፋኖን መቀላቀል ፥ በየ አካባቢያችን ወታደራዊ ስልጠናዎችን መውሰድ ይገባናል ። - ሁሌም ማሰብ ፥ ውስጣችሁንም ማሳመን ያለባችሁ ያለማንም የውጭ እና የሀገር ውስጥ ድጋፍ ብቻችንን በራሳችን ማተሪያል ፥እውቀት ፥ ድካም እና ደም ታግለን ነፃ መውጣትን ነው ። በራሳችን አቅም እና እውቀት መተማመን ይገባል ። ጥገኝነት እና ከሌላ ወገን ጠባቂነት ትግሉን ይጎዳል ። አይዞን የነፃነትና የእኩልነት ቀን ቅርብ ነች ። በ ኤልሻዳይ የግዮን ልጅ #AmharaRevolution

~ ባለ ድሉ አማራ ! ከዚህ በኋላ በአማራ ምድር አድራጊና ፈጣሪው ፋኖ እና በዙሪያው ያለ አደረጃጀት ብቻ ነው! ሌላው ግሪሳ ሁሉ ወራሪ ነው። ጠላት በሚስተናገድበት አግባብ ብቻ ይስተናገዳል። በቀጣይ ፋታ ወስደን ትግሉን ሀገራዊ እያደርገዋለን! ሥርዓተ መንግስት ነኝ ብሎ የሚያስብን ሀይል በዚህ ፍጥነት መሠባበራችን ለተቀረው አለም ትልቅ ትምህርት ሠጪ ነው። አማራ ድል አድራጊ ነው!

አማራ ነኝ ማለት ወንጀል አይደለም! ብልፅግና ቤትና መሬት እየሰጠ ባስቀመጣቸው ሰዎቹ ዘመቻ አስከፍቶብኛል። ከዛም አልፎ ሪያድ ያለው አምባሳደር ሌንጮ ባቲ እኔን በ15 ቀን ውስጥ ለኢትዮዽያ መንግስት
አማራ ነኝ ማለት ወንጀል አይደለም! ብልፅግና ቤትና መሬት እየሰጠ ባስቀመጣቸው ሰዎቹ ዘመቻ አስከፍቶብኛል። ከዛም አልፎ ሪያድ ያለው አምባሳደር ሌንጮ ባቲ እኔን በ15 ቀን ውስጥ ለኢትዮዽያ መንግስት እንዲያቀርብ ትዕዛዝ ተሰቶት ወደ ስራ ገብቷል። እነዚህ ሰዎች አብደዋል። እኔ ማንንም አልተሳደብኩ አልዘረፍኩም አንድም ወንጀል የለኝም አማራ ነኝ ብየ መታገሌ ብቻ ነው ወንጀል ሆኖ እንዲህ አይነት ዘመቻ ያስከፈተብኝ። እነዚህ አረመኔዎች ሚዲያቸውን አፈር አብልቸ በአለም ፊት ነውራቸው እንደማሰጣው ያቃሉ። በሁለት ቀን ብቻ የአማራን ጉዳይ ለ21 የአለማችን ሚዲያ አጀንዳ አስደርገነዋል። የትዊተር ዘመቻው ከአፍሪካ በበላይነት እየመነው ነው። አዎ EBC fan walita ተደምረው እጥፍራችን ስር አይደርሱም። ቢሊየን ብር ተበጅቶላቸው ግን ከኛ መፎካከር አይችሉም። የሌባችና የአምባገነኖች ስብስቡ ብልፅግና ወደዚህ ትግል ስገባ በጉልበታቸው ላይ ቀዝቃዛ ውሀ ነው የደፋሁባቸው። ምክኒያቱም እንተዋወቃለን። አንድ መናገር እምፈልገው ነገር ግን ስጋየን እየመተራችሁ ትበሉትምደሁ ብሉት እንጅ በየቀኑ እናተን ከመቀጥቀጥ ወደኋላ አልልም። ዘረኝነት ለናተ የተፈቀደ ለኔ የተከለከለ አደም። ይህ ደሞ ዘረኝነት አደለም ለፍትህና ለሀቅ መቆም እንጅ። በመጨረሻም እናተ ሜቴክ ከሰራው ቤት እየተሰጣችሁ የምትዘምቱብኝ፣ እናተ የኦሮሞን ገበሬ መሬት በቦታ ስም እየተሰጣችሁ አንድ ፁሁፍ Copy እያደረጋችሁ ዘመቻ የጀመራችሁ ሰዎች የበለጠ ዝመቱብኝ። መጨረሻ ላይ ግን የተሰጣችሁም የህዝብ ሀብት ለባለቤቱ ይመለሳል ምክኒያቱም ስትገፉኝ ነው ጠንካራ የምሆነው። ሱሌማን አብደላ

~ ለምኒሻውና ለፖሊሱ እስከዛሬ ያቀረብነው ጥሪ ከበቂ በላይ ነው! ማዳበሪያ አጥተህ በባዶ እግርህ እየተንከራተትህ ለአንተ ህልውና የሚታገል ወንድምና ልጅህን መንገድ እየመራህና ተኩሠህ እየገደልህ ስናይ አዝነን ብቻ ዝም አንልም። እንደ አመጣጥህ ትስተናገዳለህ፤ ኢላማችንም አድርገንሃል! ከአማራነት በላይ ምንም የምንታገልለት አላማ የለም!

~ የአሸባሪው ግሪሳ ቀበሌ 14 ሙሉጌታ real estate (የዘሜ መኖሪያ ቤት) የራሳቸውን ሰዎች ፋኖ አስመስለው በጣም ዘመናዊ መሳሪያ በማስያዝ ፎቶ እያነሱ፣ ቪዲዮ እየቀረፁ እንደሆነ ሰማሁ። የጉድ ሀገር ! በየትኛው ሲኒማ ቤት ለእይታ እንደሚቀርብ ግን የተገለፀ ነገር የለም። እንደምታሳውቁን ተስፋ እናደርጋለን!

#ጎንደር ጎንደር ላይ ምን ተከሰተ? ማን ምን አደረገ? ማን ዩኒቨርስቲ ውስጥ መሽጎ ተዋጋ? ማን ከዩኒቨርስቲ የተማሪዎችን ዩኒፎርም አስወልቆ (የሴቷን) ለራሱ ለብሶና መሳሪያውን ጥሎ ፈረጠጠ? ማን በ20 ደቂቃ ውስጥ አንድ ጊዜ ወንዝ፣ እንደገና ተመልሶ ወደ ተራራ እየወጣ ተቅበዘበዘ...ማን የራሱን ቁስለኛና በዲስ እየጣለ አስፋልት ለአስፋልት ተገረፈ...? የሚሉትንና ሌሎች ጥያቄዎች በሌላ ቀን እንመልሳቸዋለን። ነገርግን ጎንደር ከተማ ላይ የተዘረፈ የመንግሥትም ሆነ የግል ንብረት ምንም የለም። መርፌ የጠፋው የለም። ሌላው ቀርቶ ጎዳና ላይ ሲጨስና ሲቃጠል የነበረው ከየሰፈሩ የተሰበሰበ ቆሼ ነበር። ተኩስ እና active ጦርነት በነበረበት ሰዓት ክሊኒኮችን፣ ፋርማሲዎችን እና ምግብ ቤቶችን ከፍተው ሲያገለግሉ የነበሩ ግለሰቦችን ወጣቱ ሲያበረታታና ድጋፍ ሲያደርግ ነበር። የጎንደር ዩኒቨርስቲ ኃላፊነት ወስዶ ከ4 ዞኖች በአደራ የተቀበላቸውን ከ16 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ያለ ምንም ማሳሰቢያና ድጋፍ ወደ ከተማው ሲበተኑ በየቤቱ ተቀብሎ እያስተናገደ ያለው የጎንደር ሕዝብ ነው። ብዙ ብዙ የምለው ነገር ነበረኝ...አማራ ይሄንን አሰቃቂ ዘመን አልፎ፣ አንዳንድ ሰው መሳይ ሾካኮችን like DK (በውስጤ ያሰብኩትን ሁሉ ባደረጋቸው ደስ ይለኛል። መውጫ፦ የአማራ ሕዝብ ጠላቶቹን አንበርክኮ ቀና ብሎ መሄድ የሚችልበት ጊዜ እንደተቃረበ ግን መሬት ላይ ሆነን አይተናል!!! እንመሰክራለንም!!!

~ ባህር ዳር አየር ማረፊያ ! አሸባሪው አገዛዝ የባህር ዳር አየር ማረፊያን አገልግሎት እንዳይሠጥ አድርጎ ጉዳት አድርሶበታል። በዛሬው እለትም "ነገ በረራ እጀምራለሁ" እያለ ይገኛል። ይህም አንድም  አውፕላኑን አየር ላይ እያለ ለመምታት፤ በሌላ በኩል ደግሞ አውሮፕላኑ ሲያርፍ አደጋ እንዲደርስበት በማድረግ  " ፋኖ በአየር መንገድ ተጓዦች ላይ ጥቃት አደረሠ" የሚል ዜና አሠርቶ በአውደ ውጊያ የደረሠበትን ሽንፈት ለማለባበስና ፋኖን በሽብርተኝነት ለመፈረጅ እንደሆነ ከዚያው ከአሸባሪው አገዛዝ ጉያ ከወጣው መረጃ ተረድተናል። በመሆኑም በባህር ዳር ብቻ ሳይሆን በሌሎች አየር ማረፊያዎችም ተመሳሳይ አሻጥር ሊኖር ስለሚችል መንገደኞች ይህንን አውቃችሁ ለደህንነታችሁ ስትሉ ሌሎች አማራጮችን እንድትጠቀሙ እናሳስባለን! በአማራ ምድር ውስጥ አገዛዙ ተራ አሸባሪ ወንበዴ  እንጂ ዋስትና ሠጪ መንግስት አይደለም። ከአሸባሪው እንጠበቅ! አማራ ያሸንፋል!

~ ሠበር ዜና ‼️ በዛሬው ውጊያ አንድ የአሸባሪው አገዛዝ አዋጊ ኮሎኔል በዳባት ጀግኖች ተሸኝቷል! የኮሎኔሉ ጭፍሮች በድንጋጤ እውር ድንብሩን ስድስት ሞርታር ቢጥሉም የገበሬ ማሳ ከማደባዬት ያለፈ ግብ አልመታላቸውም። የጨነቀ'ለት አሉ! ተዓምር ነው መቼም!

~ በባህር ዳር ያለው የኦነግ ኃይል ክፍፍል ውስጥ ገብቷል! ባህርዳር ያለው የፋሽስቱ አብይ አህመድ ሰራዊት በዋናነት በሶስት እንደተከፈለ ታውቋል። ክፍፍሉ በአጠቃላይ በኦሮሞና ኦሮሞ ባልሆኑ የሰራዊት አባላት መካከል እንደሆነም ታውቋል። አንደኛው ቡድን ፈፅሞ አልዋጋም/ እንዳለፈው የቁማር ሰለባ አልሆንም የሚል ሲሆን፣ ሌላኛ ቡድን ደግሞ በንፁሐን ነዋሪዎችና በከተማው ላይ ከባድ መሳሪያዎች መተኮሱን የሚቃወም ነው፣ ሶስተኛውና የኦህዴድ አመራሮችን የያዘው ቡድን ደግሞ በንፁሃን ላይ ከባድ መሳሪያ መተኮሱን የሚደግፍና ትዕዛዝ ሰጭ አካልን የያዘ ነው። ክፍፍሉ እጅግ በመካረሩ ምክንያትም የአየር ወለድና ኮማንዶ ም/አዛዥ ጀኔራል አበባው እና የኮማንዶ ክፍለጦር አዛዥ ጄኔራል እሸቱ የተባሉ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዦች ከትናንት በስቲያ ለመጥፋት ሙከራ ሲያደርጉ ተይዘው አሁን የተሃድሶ ስልጠና ላይ እንዳሉ ምንጮቻችን አስረድተዋል። (ይህን መረጃ ላለማውጣት አስበን የነበረ ቢሆንም አሁን ግን የግድ ሆኗል)

~ ልዩ የጥንቃቄ መረጃ‼️ ይሄን አገዛዝ አምናችሁ ወደ አማራ ክልል የአውሮፕላን በረራ እናደርጋለን የምትሉ አካላት ካላችሁ ጥንቃቄ እንድታደርጉ እገልጻለሁ። አገዛዙ ፋኖን ለማጥፋት የአስር ቀን እቅድ ይዞ የገባ ቢሆንም አንድም ፋኖ ሳይማርክ ወታደሮችን አስማርኮና አስደምስሶ፤ መሳሪያውን ደግሞ አስረክቦ የሚይዘውን የሚጨብጠውን አጥቷል። ቃል ለገባላቸው አገራት በአስር ቀን ውስጥ ጦርነቱን አጠናቅቂያለሁ፤ ቃል የገባችሁልኝን እርዳታ ስጡኝ ለማለት የተለያዩ የፕሮፓጋንዳ ስልቶችን ነድፎ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል። አማራ ክልልን ተቆጣጥሪያለሁ ለማለት በረራዎች ይጀምራሉ ብሏል። ከዚህ ጋር ተያይዞ የተሸረበም ሴራ አለ። አገዛዙ አውሮፕላኑን አየር ላይ በምመታት፤ ንጹሃንን ፋኖ ጨፈጨፈ ለማለትና ትኩረት ለማስቀየር እየሰራ ነው። ይሄንን ሴራ በመረዳት ራሳችሁን ከአገዛዙ ሴራ እንድትጠብቁ ማሳሰብ እፈልጋለሁ። አገዛዙ ያሰማራው ኃይል በአማራ ምድር በሁሉም ግዛቶች የራሱ ነጻ ቀጠና የሌለው የግሪሳ ጦር ሁኗል። በፋኖ ከባድ በትርም እየተደቆሰ ይገኛል። አገዛዙ አማራ ምድር ላይ ቦታ የለውም፤ እየሰራን ያለውም ይሄን ነው። ከሶስት ቀን በኋላ ደግሞ ሰርፕራይዝ አለን።

የአማራ ህዝብ የጠየቀው ቀላል ጥያቄ ለማንኛውም ኢትዮጵያዊ ግልፅ ነው። እንደ ህዝብ ህልውናዬ ይከበር፣ በሀገሬ አልሳደድ፣ አልገደል፣ አልፈናቀል፣ የደረሰብኝን በደል ስተነፍስ እንኳ አገዛዙ ይገንዘበኝ ነው! ይህ ቀላል ጥያቄ የእብሪት ምላሽ ተሰጠው። ኢፍትሃዊነት እና የለየለት ውንብድና የስርዓቱ ገፅታ ሲሆን ማመፅ ሰው የመሆን ማገርና ካስማ ነው። አማራ ሆይ! ለነፃነት አልከፍልም የምትለውን ህይወት፣ በዚህ ፋሺስት አገዛዝ በባርነት ትከፍለዋለህ! በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል ያለህ አማራና የአማራ ወዳጅ ሁሉ ለነፃነትህ ቁም‼

~ በደጀን፣በደብረ ብርሃን፣ በሚሌ-ኮምቦልቻ፣ በመተማ፣ በሁመራ እና በአድርቃይ በኩል የሚገኙ ሁሉም አይነት መንገዶች ይዘጉ! የአርማጭሆ፣ ሸበል በረንታ፣ ተንታ አጅባርና መሐል ሜዳ ህዝብ የፈፀምከውን ጀብድ ታሪክ አይረሳውም! አማራነት አሸናፊነት!