en
Feedback
Ethio monitor

Ethio monitor

Open in Telegram
1 482
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
የግንኙነት መስመሮች በአብዛኛው የአማራ ክልል ሙሉ በሙሉ እየተዘጉ ነው። ኔትወርክ አጥፍቶ የሚፈፀም የጅምላ ጭፍጨፋ አለ፤ ደብረ ማርቆስ እና ፍኖተሰላም ከተሞች ላይ ጀምረውታል። ቤት ለቤት እየዞሩ ንፁሃንን ረሽነዋል፣ ደፍረዋል፣ ዘርፈዋል። ህዝብ ያሸንፋል!

ብልጽግና ሰራዊቱን ከአማራ ክልል እያስወጣ አይደለም፡፡ ሰራዊቱን መልሶ በማደራጀት ላይ ነው፡፡ የተመናመኑ ክፍሎችን እያሸጋሸገ ነው፡፡ ገዥነት የሌላቸውን ስፍራዎች እየለቀቀ፤ ገዥነት ያላቸውን አዳዲስ ቦታዎች እየሰፈረባቸው ነው፤ ይዞአቸው የነበሩትንም እያጠናከረ ነው፡፡ የሰራዊቱ ክዳት ምክንያት በሰፊ ቦታ መበተኑ እና በተቆራረጡ እዞች ውስጥ መገኘቱ፤ ይሄውም ለእዝ ሰንሰለት መላላት እና ለሳቦታዥ እንዲሁም ለሎጂስቲክስ አቅርቦት እጦት ስላጋለጠው፤ ሰብሰብ ሰብሰብ አድርጎ ስትራቲጅክ ቦታዎች ላይ መጠበቅ አስፈላጊ ነው ብሎ እየሰራበት ነው፡፡ በተያያዘም ህዝባዊነት ያላቸውን አዛዦች ለመለየትም ሰከን ያለ ጊዜና ቦታ አስፈላጊ መስሎ ታይቶታል፡፡ ከሰራዊቱ ስትራቴጅክ ሽግሽግ ጎን ለጎን በሀይማኖት ግጭት ሰፊ ስራ ታስቧል፤ እየተሰራበትም ነው፡፡ በክልሉ ህዝብ ላይ የኢኮኖሚ ጫናን በማሳደር ህዝቡን ማማረር የሚል እቅድም አለበት፡፡ እንደ ትግራይ ሙሉ በሙሉ ኳራንታይን አድርጎ ማገት ባይቻልም ጉዳት በሚያደርስ መልኩ ጥረት ማድረጉ አይቀርም፡፡ ይሄንን ሁሉ በማድረግ በአማራ ክልል ውስጥ ለረዥም ጊዜ የሚዋጋበትን አዲስ እቅድ ነድፎ ነው ወደ ተግባር እየቀየረ ያለው፡፡ አዲሱ ስልት እንደ እድሜ ማራዘሚያ የሚቆጠር ነው፡፡ ባጭር አማርኛ፦ አገዛዙ ሰራዊቱን ከአማራ ክልል እያስወጣ ነው የሚለው ወሬ ማደናገሪያ ወይም ሚስኢንተርፕሬት የተደረገ መልእክት ነው፡፡ ከአማራ ክልል ለቆ እኮ አማራ ክልል ነው የሚገባው፡፡ የት ነው ሚሄደው? ራሱ አዲስ አበባና ዙሪያው አማራ መሆኑ እንዳለ ሆኖ አብይን ኮሌታውን ሊጨመድድ በተዘጋጀው ፋኖ እና በአብይ መካከል እኮ 40 ኪሎሜትር ርቀት ብቻ ነው ያለው፡፡

የአማራ ትግላችን ⁉ ትግላችን የሕልውና ትግል ነው ‼ ሠርክ ተለይቶ መገደል ፣ ሠርክ ተለይቶ መፈናቀል፣ ተለይቶ መሳደድ፣ ተለይቶ መታገት ፣ ... ኑሯቸውን በድንኳን ያደረጉ አማራዎች የእርዳታ ጥያቄ ፣ የፈረሱ ቤተሰቦች፣ ወደፍፁም ድሕነት የገቡ አባወራና እማወራዎች፣ ለልመናና ጎዳና ሕይወት የተዳረጉ አማራዎች የስቃይ ሕይዎት በኢትዮጵያ ምድር የእለት ወሬ ሆነ። ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን የአማራን ሰቆቃ መስማት ደከማቸው !! እንዲህ በማንነቱ ላይ እልቂት የታወጀበት አማራ የሚያደርገው ትግል የሕልውና ትግል ነው‼ የሕዝብ ጠላት የለንም ‼ የሕልውና ትግላችን እንደሕዝብ በአማራነት ቆመን የምንታገልለት እንጂ በማንም ሌላ ሕዝብ ላይ የሚደረግና የሚቃጣ ትግል አይደለም። የሕዝብ ጠላት የለንም። በሕዝብ ስም የተደራጁ ጠላቶች ግን አሉብን!! ከሁሉም ሕዝብ ጋር በሰላምና በልዩ ልዩ መስተጋብሮች የኖረው ሰፊው የአማራ ሕዝብ የሚጠቃው በተደራጁ የፖለቲካ ልሒቃን ክፋት ነው። የሚያጠቁን ቡድኖችና አመለካከቶቻቸው፡ የወጡበትን ሰፊ ሕዝብ አይወክልም። ስለሆነም አገር እና ማንነት የተጋራነው እንጂ ጠላት ያደረግነውና በጠላትነት የምናየው ሕዝብ የለንም ‼ ትግላችን የጋራ እና ፍትሐዊ ነው ‼ በዛሬዋ ኢትዮጵያ በተለያየ ደረጃ እና መጠን የማይጠቃ ሕዝብ የለም !! የማይጠቃ ኃይማኖት ፣ ጥቃት ያልደረሰበት ሕዝብ የለም !! በዚህ አገዛዝ ብዙ ኢትዮጵያውያን በተለያየ ደረጃ የጥቃት ኢላማ ናቸው!! ኦሮሞን ወይ ትግሬን፣ አፋሩን ወይ ሱማሌን ብሎ የማይተው አገዛዝ ነው!!  በሕዝብ ስም እየነገደ ግን ሕዝብን ጠላት ያደረገ ፋሽስታዊ አገዛዝ ነው። የአማራ ትግል ተጨባጭ ስርዓታዊ ጥቃትና ክፉ አላማን የማስቆምና የማስወገድ ነውና ሁላችንም በጋራ የምናደርገው ትግል ነው ‼ የአማራን ጥቃት ወይም የሌላውን ጥቃት ችላ በማለት፣ በማሳነስ፣ በማቃለል የሚጠቀም አንድም ሕዝብ እንደማይኖር መታወቅ አለበት፤ እናውቃለን!! ስለሆነም የእኛ ሕዝብ መጠቃት ጉዳይ የሁሉም ሕዝብ ስሜትና ተቆርቋሪነት ሊኖረው እንደሚገባ ስለምናምን ፍትሐዊ ነው‼ የአማራ ትግል ሕልውናን የማረጋገጥ ፣ ፍትሕ እና ርትዕን የማግኘትና የማረጋገጥ ትግል ነው ‼ እየሞትን፣ እየተሰደድን፣ እየተጨፈጨፍን፣ ዕልቂትን እየቆጠርን መኖር አንችልም ‼ ስለዚህ መሸነፍ አንችልም ‼ ድል ለአማራ ‼ #AmharaStruggle #Justice4Amhara #AmharaGenocide

በነጻ የስልክ መስመራችን 7307 ላይ በመደወል የሰብአዊ መብቶች ጥሰት አቤቱታ ማቅረብ ወይም ጥቆማ መስጠት ይችላሉ። (የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮምሽን) #Ethiopia🇪🇹 #Amhara #HumanRightsForAll

አማራ ክልል:- ከትጥቅ ግጭት ጋር በተያያዘ አሳሳቢነታቸው የቀጠለ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ... የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከሚያዝያ ወር 2015 ዓ.ም. ጀምሮ በአማራ ክልል የሚታየው የጸጥታ ችግር በተለይ ከነሐሴ ወር 2015 ዓ.ም. ወዲህ ተስፋፍቶ ወደ ትጥቅ ግጭት ማምራቱን ተከትሎ፣ አጠቃላይ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታዎችን በቅርበት መከታተሉን ቀጥሏል፡፡ ግጭቱና የመንግሥት ጸጥታ ኃይሎች እርምጃዎች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ በተለይም በሲቪል ሰዎች ላይ እያደረሰ ያለውንና ሊያደርስ የሚችለውን ጉዳት አስመልክቶ በነሐሴ 8 ቀን 2015 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ፤ ለግጭቱ ሰላማዊ መፍትሔ ማፈላለግን ጨምሮ በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርሱ ጉዳቶችን ለመከላከል አፋጣኝ እርምጃ እንዲወሰድ ማሳሰቡ የሚታወስ ነው። በተጨማሪም ከሐምሌ 28 ቀን 2015 ዓ.ም. ጀምሮ ሥራ ላይ የዋለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በሰብአዊ መብቶች ላይ ያለውን ተጽእኖ በመከታተል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ እና የአዋጁ መርማሪ ቦርድን ጨምሮ የሚመለከታቸውን የመንግሥትና የጸጥታ አካላትን በማነጋገርና ምክረ ሐሳቦች በመስጠት በቅርበት ክትትል በማድረግ ላይ ይገኛል። ኮሚሽኑ ይህን መግለጫ ይፋ እስከአደረገበት ጊዜ ድረስ ባደረገው ክትትል መሠረት፤ በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርሱ ጉዳቶች፣ ከሕግ/ፍርድ ውጭ የተፈጸሙ ግድያዎች እና የዘፈቀደ እስር እጅግ አሳሳቢ ሆነው ከተለዩ ጉዳዮች መካከል ናቸው፡፡ በተለይም በአማራ ክልል ኮሚሽኑ ከነዋሪዎች፣ ከተጎጂዎች፣ ከተጎጂ ቤተሰቦችና ከዐይን ምስክሮች ባሰባሰባቸው መረጃዎች መሠረት የትጥቅ ግጭቱ ወደ ክልሉ ልዩ ልዩ ወረዳዎች መስፋፋቱን ተረድቷል፤ በነዋሪዎች ላይ የሚያደርሰው ጉዳትም ተባብሶ ቀጥሏል። ለምሳሌ ከነሐሴ 19 እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2015 ዓ.ም. ድረስ በተለይም በምሥራቅ ጎጃም ዞን ደብረማርቆስ ከተማ፣ በሰሜን ጎጃም ዞን አዴትና መራዊ፣ በደቡብ ጎንደር ዞን ደብረታቦር፣ በማእከላዊ ጎንደር ዞን ደልጊ፣ በሰሜን ሸዋ ዞን ማጀቴ፣ ሸዋ ሮቢት እና አንጾኪያ ከተሞች እና በአካባቢዎቻቸው በሚገኙ አንዳንድ የገጠር ቀበሌዎች በግጭቱ ዐውድ በርካታ ሲቪል ሰዎች መሞታቸውን፣ ለአካል ጉዳት መዳረጋቸውን እና የንብረት ውድመት እንደደረሰባቸው ለመረዳት ተችሏል። በተኩስ ልውውጦች ወይም በከባድ መሣሪያ ተኩስ ከሚሞቱ ሰዎች መካከል በመንገድና በእርሻ ሥራ ላይ እንዲሁም በቤታቸው ውስጥ የነበሩ ሰዎች ጭምር የሚገኙ መሆኑን ቤተሰቦች እና የዐይን ምስክሮች ያስረዳሉ። በዚሁ የግጭቱ ዐውድ በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች በመንግሥት የጸጥታ አካላት ከሕግ/ፍርድ ውጭ የተፈጸሙ ግድያዎች (extrajudicial killings) እጅግ አሳሳቢ ነው። ለምሳሌ ከሐምሌ 24 እስከ ጳጉሜን 4 ቀን 2015 ዓ.ም. ድረስ በተለይም በአዴት፣ ደብረማረቆስ፣ በደብረ ታቦር፣ ጅጋ፣ ለሚ፣ ማጀቴ፣ መራዊ፣ መርጦ ለማርያምና ሸዋ ሮቢት ከተሞች ተስፋፍተው በተፈጸሙ ከሕግ/ፍርድ ውጪ የሆኑ ግድያዎች ሰለባ ከሆኑ ሰዎች መካከል ቤት ለቤት በተደረገ ፍተሻ የተያዙ ሰዎች፣ በግጭቱ ወቅት መንገድ ላይ የተገኙ እና ያልታጠቁ ሰዎች፣ “የጦር መሣሪያ ደብቃችኋል አምጡ” በሚል የተያዙ ሰዎች፣ የሰዓት እላፊ ገደቦችን ተላልፈው የተገኙ ሲቪል ሰዎችና በቁጥጥር ስር የዋሉ የታጣቂው ቡድን (በተለምዶ ፋኖ በመባል የሚታወቀው) አባላት የሚገኙበት ሲሆን፤ በኮሚሽኑ እና በአስቸኳይ ጊዜ መርማሪ ቦርዱ አማካኝነት የተሟላ ምርመራ ሊደረግበት የሚያስፈልግ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የአስቸኳይ ጊዜ መምሪያ ኮማንድ ፖስት በይፋ ካሳወቃቸው እስሮችና ቦታዎች ውጪ በተለይ በአማራ ክልል፣ በኦሮሚያ ክልል እና በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በአስቸኳይ ጊዜ ዐውዱ የተስፋፋና የዘፈቀደ እስር የተፈጸመ ሲሆን፣ ለምሳሌ በአማራ ክልል በባሕር ዳር፣ ደብረ ታቦር፣ ደብረ ማርቆስ፣ ፍኖተ ሰላም፣ ጎንደር፣ ላሊበላ፣ መካነሰላም፣ ቆቦ እና ሸዋ ሮቢት ከተሞች፤ በኦሮሚያ ክልል በተለይ በሸገር ከተማ እና በአዲስ አበባ ከተማ የተፈጸሙ የዘፈቀደ እስሮች ይገኙበታል፡፡ ከእነዚህ ታሳሪዎች ውስጥ በደቡብ ክልል ፖሊስ ማሰልጠኛ ኮሌጅ ግቢ (በተለምዶ አቦስቶ በመባል የሚታወቀው ቦታ) የነበሩ ታሳሪዎችን ጨምሮ ከተለያየ ጊዜ መጠን በኋላ የተለቀቁ መኖራቸውን ማወቅ የተቻለ ቢሆንም፤ በአንጻሩ ገና ቁጥራቸው በትክክል ያልታወቀ ሰዎች ይህ መግለጫ እስከወጣበት ጊዜ ድረስ በእስር ላይ ይገኛሉ። በመንግሥት የጸጥታ አካላት የሚታሰሩ ሰዎች በአብዛኛው “ለታጣቂ ቡድኑ ድጋፍ ታደርጋላችሁ” እና/ወይም “የጦር መሣሪያ ደብቃችኋል” በሚል ምክንያት ነው፡፡ በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ ውስጥ ሲዳ አዋሽ ወረዳ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የሚገኘው ጊዜያዊ ማቆያ ማእከልን በተመለከተ በዚህ ማእከል ውስጥ ተይዘው የነበሩ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በፊትና በኋላም ከተለያዩ ክልሎች የመጡ ሕፃናትና ሴቶችን ጨምሮ በርካታ ውሏቸውን ጎዳና ላይ ያደረጉ ነዋሪዎች ከጎዳና ላይ ተነስተው እንዲቆዩ የሚደረግበት ቦታ መሆኑን፣ በቅርቡ ወደ ማእከሉ ከተወሰዱት ውስጥ 29 ሰዎች በመታወቂያ ካርዳቸው ተለይተው እንዲለቀቁ መደረጉን፣ የተወሰኑት ደግሞ በመልሶ ማቋቋም ፕሮግራም ወደየመጡበት አካባቢዎች እንዲመለሱ የተደረገ መሆኑን፣ በጣቢያው ውስጥ ተከስቶ የነበረው ተላላፊ በሽታ በቁጥጥር ስር የዋለ መሆኑን ኮሚሽኑ በክትትሉ ተመልክቷል። እንዲሁም የጎዳና ላይ ተዳዳሪዎችን በተለይም ሕፃናትን በተመለከተ በችግሩ ዘላቂ መፍትሔ ላይ ከዚህ በፊትም ኮሚሽኑ ያቀረባቸውን ምክረ ሐሳቦች አፈጻጸም ክትትሉን ይቀጥላል፡፡ በኮማንድ ፖስቱ ትእዛዝ በእስር ላይ መሆናቸው ከሚታወቁት ሰዎችና ቦታዎች ውስጥ ኮሚሽኑ በአዋሽ አርባ የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የምዕራብ ዕዝ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ ውስጥ ተይዘው የሚገኙትን ታሳሪዎች ነሐሴ 26 ቀን 2015 ዓ.ም. መጎብኘቱና ማሳወቁ የሚታወስ ሲሆን፤ በሌሎቹም ቦታዎች ተመሳሳይ ክትትል ያደርጋል። ስለሆነም ኢሰመኮ ከዚህ በፊትም ባቀረበው ጥሪ እንደገለጸው ግጭቱን በዘላቂነት ለመፍታት ላሉት ሰላማዊ አማራጮች በሙሉ ቅድሚያ መስጠትን ጨምሮ፤ 1) በየትኛውም ወገን የሚወሰዱ እርምጃዎች ሲቪል ሰዎችን ወይም የመሠረተ ልማቶችን ዒላማ ከማድረግ ሙሉ በሙሉ እንዲቆጠቡ፣ የማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ እንዳይቋረጥ መከላከል ጨምሮ ለሲቪል ሰዎች ተገቢው ጥበቃ እንዲደረግ፤ በማናቸውም ሁኔታ ሊገደቡ የማይችሉ መብቶችን በተለይም በሕይወት የመኖር መብት እና ከኢ-ሰብአዊ አያያዝ የመጠበቅ መብት እንዲከበሩ፣ 2) በሲቨል ሰዎች ላይ ግድያ በፈጸሙና በዘፈቀደ እስራት ላይ በተሳተፉ አካላት ላይ አስፈላጊው ምርመራ ተደርጎ ተጠያቂነት እንዲረጋገጥ፣ 3) ከአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዙ ትእዛዝ ውጪ የታሰሩ ሰዎችን በሚመለከት ጉዳዩ በመደበኛው የወንጀል ፍትሕ አስተዳደር መከናወኑ እንዲረጋገጥ፤ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መሠረት የታሰሩ ሰዎችም የተጠረጠሩበት ወንጀል ምርመራ በአስቸኳይ በማጠናቀቅ ፍትሕ የማግኘት መብታቸው እንዲረጋገጥ፣ 4) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለመተግበር የሚወሰዱ እርምጃዎች በሙሉ በተለይም እስራትና የሰዓት እላፊ ገደብ ማስፈጸም በአስፈላጊነት፣ ተመጣጣኝነት፣ ከአድልዎ ነጻ የመሆን እና ሕጋዊነት መሠረታዊ መርሖች እንዲመሩ እንዲደረግ ያሳስባል፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዛሬ ሌሊቱን ከጂግጅጋ ኤርፖርት ወታደሮችን ወደ ባህርዳር ሲያመላልስ አድሯል። ትናንት በተመሳሳይ ከጎዴ ኤርፖርት 6 ያህል በረራዎች ወደ ባህር ዳር ተደርገዋል። ከዚህ ጋር የ
+1
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዛሬ ሌሊቱን ከጂግጅጋ ኤርፖርት ወታደሮችን ወደ ባህርዳር ሲያመላልስ አድሯል። ትናንት በተመሳሳይ ከጎዴ ኤርፖርት 6 ያህል በረራዎች ወደ ባህር ዳር ተደርገዋል። ከዚህ ጋር የተያያዙ የቪዲዮ ማስረጃዎች ደርሰውናል። አየር መንገዱ በዚህ የአማራ የዘር ማጥፋት ኦፕሬሽን ቀዳሚ ተባባሪ ሆኖ ቀጥሏል። አሁን ላይ ሁሉም የአገሪቱ የመከላከያ ዕዞች አማራ ክልል ገብተዋል፤ በተጨማሪም የኦሮሚያ ልዩ ሃይልና ፌደራል ፖሊስ ሸዋ ውስጥ እንዲገባ ተደርጓል። ድል ለፋኖ! /ምስጋናው ዘ-ግዮን/

"ፋኖ ሁለተኛውን ዙር ጠላትን የማሽመድመድ ዘመቻውን በሁሉም አቅጣጫ እየከወነ ይገኛል:: ይህ የሚጠበቅ ነው:: በሸዋ ግንባር ደራ በፋኖዎች ቁጥጥር ስር ሆናለች!  የሸዋ አርበኞች ቁንጮ የሆኑት የራስ አበበ አረጋይ ልጆች በመጀመሪያው ዙር ነፃ ያደረጉትን ወረዳዎች የመንዝ የይፋትና የመሀል ሜዳ ወዘተ ወረዳዎች ዛሬም እንደተቆጣጠሩት ይገኛል:: በሰሜን ሸዋ በኩል ፋኖ እየገፋ ነው ያለው የኦሮሙማ ፋሺስት ቡድን  ሸኖ ላይ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰራዊት እያከማቸ ነው:: ይህ ሰራዊት ከሚሉት ይልቅ  በ አለም አቀፍ ሩጫ ላይ ቢያሳትፉት ይመረጥ ነበር:: በጎጃም ግንባር እየተደረገ ያለው ተጋድሎ እጅግ በጣም የሚያስቀና እኔስ መች ይሆን ከነዚህ ጀግናዎች ጋር የምሰለፍ ብሎ የሚመኝበት ወቅት ደርሰናል:: ጎጃም ከባህር ዳር በስተቀር ዛሬ 90% በፋኖዎች ቁጥጥር ስር ነው:: ፋኖ ደብረማርቆስና የጁቤ ላይ ከፍተኛ ገድል ፈፅመው የፋሺስቱን ጦር ብትንትኑን አውጥተውታል:: የገናናው አርበኛ የበላይ ዘለቀ እስትንፋሶች በርግጥም  የበላይን ስጋና ደም ልብና ወኔን ተላብሰው ተፈጥረዋል:: በአስር ሽዎች የሚቆጠሩ የበላይ ልጆች ጎጃም ላይ የሚፈፅሙት ጀብድ ወደፊት በፊልም ተቀርጾ ለታሪክ የሚቀመጥ ይሆናል:: ብቸና ደጋ ዳሞት ቡሬ ዳንግላ ማርቆስ ሉማሜ አማኑዔል መራዊ አቸፈር  ደንበጫና ሌሎች እዚህ ያልተጠቀሱ አካባቢዎች ያሉ ፋኖዎች የሰሩት ጀብዱ እጃችንን አፍ ላይ አሁን ድረስ አስጭኖናል:: በጎንደር ግንባር የኢትዮጵያ ባል የኢየሩሳሌም እጮኛ ተብለው የሚጠሩት የገናናው ንጉስ የመይሳው ካሳ ልጆች በደቡብ ጎንደር በደብረታቦር በማክሰኚት በእብናት በሁሉም ፋርጣ ወረዳዎች ጠላትን እንደ ተርብ እየተገተጉት ውልቅልቁን አውጥተውታል:: የጎንደር ፋኖዎች አርሶ አደሩን ሙሉ በሙሉ ከጎናቸው  እንዲሰለፍ አድርገዋል:: በአሁኑ ወቅት የፋሺስቱ ጦር በደብረታቦር በጥቂት ሆቴል ላይ መሽጎ መውጫው ጠፍቶት ተከቦ ይገኛል:: ሁለተኛ እንዳይሞክር አድርጎ ብትንትኑን የወጣውየፋሺስቱ ጦር በዚህ ጦርነት በጀግኖቹ የጎንደር ፋኖዎች ከፍተኛ ምትና ሽንፈት ደርሶበታል:: በወሎ ግንባር የንጉስ ሚካኤል እስትንፋሶች ጠላትን በሁሉም ግንባሮች በሚያስገርም ሁኔታ እያንቀጠቀጡት ሲሆን በላሊበላና በቆቦ የጠላት ሀይል ላይ ባሳረፉት ምት የጠላት ሰራዊት እንዳይሆን ሆኖ ብትንትኑ እንዲወጣ ተደርጓል:: ላሊበላ ላይ ከሶስት ቀን በፊት የአንድ አማራ ወጣት ብልት የቆረጠው primitive የኦሮሙማ እኩይ ሰራዊት ከወሎ ቤተ አማራ ምድር በህይወት እንዳይወጣ እንደሚሰሩ ጀግኖቹ የአሳምነው ልጆች የምስራቅ አማራ ፋኖዎች ቃል ገብተዋል:: ጃውሳ እንዲህ ከሆነ አዎ ሺህ ግዜ ጃውሳ ነኝ ያውም የሰማይ በራሪ ንስር!!! ድል ለሰፊው የአማራ ህዝብ!!!"

The UAE President Mohammed Bin Zayed has already dispatched two Antonov munitions that have arrived in Addis today. Please ex
The UAE President Mohammed Bin Zayed has already dispatched two Antonov munitions that have arrived in Addis today. Please expose UAE for its connivance with Abiy to murder Amharas.

ኦባሳንጆ አወያይና አሸማጋይ ሆነው መቀሌ ተገኝተዋል። እነ ደብረፅዬን፣ጌታቸው ረዳ በስብሰባው ታድመዋል። ስብሰባው በተጠናቀቀ ከሰአታት በታች በሆነ ልዩነት ከኦባሳንጆ ጋ ለስብሰባ ተቀምጠውበት የነበረው ቦታ በድሮን ተመታ። እነ ደብረፅዬንና ጌታቸው ረዳ በድሮን ጥቃቱ ይኖሩ፣ይሙቱ ለማወቅ ቀናት ወስዶ ነበር። ዛሬ በዳንኤል ክብረት መሪነት ከመንግስት በኩል የተጀመረ የአደራድሩን ጨዋታ አለ። የኦባሳንጆ እግር እንደወጣ ድሮን ማዘዝ የቻለው አብይ አህመድ በነ ዳንኤል ክብረት ሽምግልና ቢኖረው ኑክሌር ከመጠቀም የሚመለስ መሪ አይደለምና የሽምግልናዋን ወጥመድ መጠንቀቅ ይበጃል!

ዛሬ ጠዋት ጀምሮ የድሮን ቅኝት እየተደረገባቸው ያሉ አካባቢዎች ናቸው:- 1. ደብረታቦር፥ ፋርጣ እና አካባቢው ሙሉውን 2. አማራ ሳይንት 3. አጅባር 4. መካነ ሰላም 5. ቆቦ - በአካባቢው የሚንቀሳቀስ የፋኖ ሀይል ካለ የቦታ ለውጥ ወይም የክምችት ማሳሳት ማድረግ ይኖርበታል ። - የፋኖ አባላት በብዛት በግልፅ በሚታይ የጭነት መኪና መጠቀም የለባቸውም - ከቤት ውጪ እና ከቤት ውስጥ የሚደረግ ስብሰባ አለማድረግ ፥ ወታደራዊ የስልጠና ቦታዎች ላይ በብዛት የሰው ሀይልን አለማሰባሰብ - ከአብይ ጦር የተማረኩ ከባድ የጦር መሳሪያዎችን ፋኖዎች በብዛት ከሚገኙበት ቦታ ማራቅ እና ቅጠል ማልበስ ይገባል ።

መንግስታዊ ሽብር ነው!! አብይ አህመድ ብሽቀቱን መቆጣጠር ተስኖት የሽብር ስራዎች እንዲፈፀሙ ትዕዛዝ አስተላልፏል። በዚህም መሠረት አዲስ አበባ ውስጥ በፋኖ ጥቃት ተፈፀመ ለማለት የሽብር ይዘት ያላቸውና ትግሉ በዓለማቀፍ ሚዲያዎች የሚሰጠውን ሽፋን ቅርፅ ለመቀየር ይረዳል የተባለ ጥፋት በመንግስት የመፈፀም እድሉ ከፍተኛ ነው። በተለይ በአማራው ትግል አሉታዊ ሚና ያላቸውና የምንቃወማቸው እንደ ዳንኤል ክብረት የመሠሉ ሰዎች በአብይ ሰዎች ተመራጭ ኢላማዎች ይሆናሉ። አክቲቪስቶች እንደዚህ ያሉ ክስተቶች ቢፈጠሩ የNarration ማስተካከያ ማድረግ ይኖርብናል። /ምስጋናው ዘ-ግዮን/

ሰበር ዜና❗️ አቶ ዮሃንስ ቧያሌው ባህርዳር ላይ መታፈናቸው ተሰማ:: የአማራ ክልል ምክር ቤት አባሉና ጉምቱ ፖለቲከኛው አቶ ዮሃንስ ቧያሌው በአማራ ክልል ርእሰ መዲና ባህርዳር በመንግስት የፀጥታ ሃ
ሰበር ዜና❗️ አቶ ዮሃንስ ቧያሌው ባህርዳር ላይ መታፈናቸው ተሰማ:: የአማራ ክልል ምክር ቤት አባሉና ጉምቱ ፖለቲከኛው አቶ ዮሃንስ ቧያሌው በአማራ ክልል ርእሰ መዲና ባህርዳር በመንግስት የፀጥታ ሃይሎች ታፍነው መወሰዳቸውን ሮሃ ከታማኝ ምንጮቿ አረጋግጣለች። አቶ ዮሃንስ በፀጥታ ሃይሎች ታፍነው የተወሰዱ ቢሆንም ወደ የት እንደተወሰዱ ግን ማረጋገጥ አልቻልንም። የአማራ ብልፅግና አባሉ አቶ ዮሃንስ የብልፅግና መንግስትን ከውስጥ ሆነው መሞተገት ከጀመሩ ከራርመዋል። ጠ/ሚ አብይ የሚመሩትና የውስጥም የውጭም ሙግት የሚፈራው ብልፅግናም አቶ ዮሃንስን እሰከጥግ ገፍቷቸዋል። አቶ ዮሃንስም በሚዲያም ፣ በአማራ ክልል ምክር ቤትም ብልፅግናን ለመተቸት ወደ ኋላ አላሉም። ታዲያ አቶ ዮሃንስ በመጨረሻው የአማራ ክልል ምክር ቤት ስብሰባ አነጋጋሪ ንግግር በማድረግ የሳቸው ጉዳይ አየሩን ሞልቶት ነበር። በዚህ በዝግ በተካሄደው የክልሉ ምክር ቤት ስብሰባ የአማራ ህዝብ በየአቅጣጫው እየደረሰበት ያለውን ግፍና በደል በማንሳት ሲሞግቱ ተሰምተዋል። በአማራ ጉዳይ የሚሰሩ ጋዜጠኞች ፣ፖለቲከኞች ፣ ምሁራን፣ የማህበረሰብ አብቂዎችና ወጣቶች ላለፉት ወራት ለእስር ተዳርገዋል። ለአብነትም ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ፣ መስከረም አበራ ፣ ረዳት ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቸው፣ ዶ/ር ወንድወሰን አሰፋን ጨምሮ በርካታ ሰዎች ለወራት የታሰሩ ሲሆን፣ ከሳምንት በፊትም የፓርላማ አባሉ አቶ ክርስቲያን ታደለና የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባሉ ዶ/ር ካሳ ተሻገር ያለመከሰስ መብታቸው ሳይነሳ ታስረዋል።

የምንታገለው ጠላታችንን በሚገባ ለይተን ፋሽስታዊ ስርዓቱን ነው፤ ከዚያ በዘለለ የምንታገለው ህዝብ የለም። በእርግጥ ስርዓቱ በህዝብ ለመደበቅ ሲንደፋደፍ ይስተዋላል። ያም ሆነ ይህ ከእኛ የሚጠበቅ ነገር አለ። በእኛ ትግል insecurity የሚሠማው የፖለቲካ ሃይል ከኖረ የማስረዳት ግዴታ አለብን። ኢትዮጵያ ውስጥ የበዛ እና በተቃርኖ የተሞላ የፖለቲካ ፍላጎት መኖሩን ከግምት ማስገባት ከዚያም አልፎ እነዚህን የፖለቲካ ሃይሎች አግባብቶ ስርዓቱን የጋራ ጠላት ማድረግ ይገባል። እያንዳንዱ ነገድ የራሱ የሆነ የፖለቲካ ፍላጎት አለው። ያንን ማጥናት/ ማወቅና ከጉልሃኑ ጋር መሻረክ ተገቢ ነው። ሚዲያ ላይ የምትቀርቡ/ የምትፅፉ ሰዎች ይሄንን ዲፕሎማሲያዊ አካሄድ እንደመርህ መቀበል አለባችሁ። ሌላው በዚህ ስርዓት ላይ ጠጠር የሚወረውር ሁሉ ቢያንስ [በወረወረበት ቅፅበት] አጋር ነው። ሁኔታዎች ቶሎ ቶሎ በሚቀያየሩበት የኢትዮጵያ ፖለቲካ እነዚህን ቅፅበቶች በአግባቡ መጠቀም፤ ቀጣይነት እንዲኖራቸው መኮትኮት ያስፈልጋል። ህዝብ ያሸንፋል!

በማንነታቸው ምክንያት ከስራ ቦታቸው እየታፈኑ የሚወሰዱ ወገኖቻችን እየተመረጡ እየተገደሉ ነው። በተለይ አዲስ አበባና አዲስ አበባ ዙሪያ ባሉ አካባቢዎች ከፍተኛ ግፍ እየተፈፀመ ይገኛል። ቤተሰብ ታፍሶ
በማንነታቸው ምክንያት ከስራ ቦታቸው እየታፈኑ የሚወሰዱ ወገኖቻችን እየተመረጡ እየተገደሉ ነው።  በተለይ አዲስ አበባና አዲስ አበባ ዙሪያ ባሉ አካባቢዎች ከፍተኛ ግፍ እየተፈፀመ ይገኛል። ቤተሰብ ታፍሶ የጠፋባችሁ፤ ወይም ወደ ኦሮሚያ ክልል ተወስደው የታሰሩባችሁ  በአስቸኳይ ወደቀይ መስቀል ቢሮዎች አመልክቱ፤ በተለይም የአለማቀፍ የቀይ መስቀል ቢሮ ብታመለክቱ ይመረጣል። በተጨማሪም ለሰብዓዊ መብት ኮሚሽን እና ለሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ብታመለክቱ ይመከራል። በተለያዩ ማጎሪያዎች ጠያቂ የሌላቸውን ልጆች ሌሊት እያወጡ እየረሸኑ ይገኛሉ። ማስታዋሻ፦ በሟች ቤተሰብ ላይ መንግስት ሊያደርስባቸው የሚችለውን ጫና ከግምት በማስገባት የሟቾቹን ስም መጥቀሱ ቀሪ እንዲሆን ታምኖበታል። ህዝብ ያሸንፋል!

~ የድሮን ጥቃቶችን አሁንም ጥንቃቄ ያስፈልጋል! ቀጣይ ታርጌቶች ደብረታቦርና ደባርቅ ናቸው፡፡ ይሄንን የሚመሩት ዋኘውና ጥላሁን ደጀኔ መሆናቸው ካሁን በፊት ተነግሯል፡፡ አሁንም እነዚህ ናቸው ሀላፊነት ወስደው በድሮን ለማስመታት እየተንቀሳቀሱ ያሉት፡፡ ዋኘው የራሱ አድማ ብተና ሀይል እንዳለው ይታወቃል፡፡ የእሱ ድክመት ነው ተብሎ በተገመገመ ውጤት ጎንደር ላይ ብዙ ቀይ ቦኔቶች ረግፈዋል፡፡ ይሄንን ለማካካስ አሁን የድሮን ጥቃቶችን እያቀነባበረ ይገኛል፡፡ ዋኘው በተጨማሪም በቀጥታ ከአብይ ብዙ ገንዘብ ተሰጥቶት ሚሽን የተቀበለ መሆኑም ሊሰመርበት ይገባል፡፡ ባስቸኳይ ፋኖዎች ቦታቸውን እንዲለዋውጡ፤ ተሰባስበው እንዳይገኙ፤ ከተሞች አካባቢ እንቅስቃሴያቸውን እንዲገድቡ፤ በመኪና እንዳይንቀሳቀሱ መንገር ያስፈልጋል፡፡ ለሁሉም የአማራ አካባቢ ፋኖዎች! ድሮን አስተኳሾች በየከተማው ያሉ ብአዴኖች ናቸው፡፡ ስለዚህ ከተሞች አካባቢን እና ብአዴንን መጠንቀቅ ያስፈልጋል፡፡ ከዚህ በኋላም ሰፊ የድሮን ጥቃት ይቀጥላል፡፡ አሁን የመሬቱን ውጊያ ስላልቻሉበት በድሮን እና በከባድ መሳሪያ የበላይነት ለመውሰድ እና ህዝቡን ለማሸማቀቅ ነው እየሞከሩ ያሉት፡፡ አማራ ያሸንፋል!

~ The International Community and Media Institutions must be aware that the fascist Abiy Ahmed killed dozens of captive federal forces in a drone attack in Bure town today. Moreover, several civilian deaths have also been reported in a similar drone attack in Finote Selam town, the capital city of West Gojjam. አለም አቀፉ ማህበረሰብና የሚዲያ ተቋማት ዛሬ አብይ አህመድ በቡሬ ከተማ ባካሄደው የድሮን ድብደባ በርካታ ምርኮኛ ወታደሮች እንደተገደሉ ሊያውቅልን ይገባል። በተመሳሳይ ጥቃትም በፍኖተሰላም ከተማ በርካታ ንፁሃን እንደተገደሉ ታውቋል።

ፍትሕ አዋቂው የጉራጌ ሕዝብ‼ ....... በወልቂጤ ከተማ በአማራ ተወላጆች ላይ የሚደረገው የጅምላ እስራት ከፍተኛ የሕዝብ ቁጣ ቀስቅሷል። በወልቂጤ ከተማ ሰሞኑን በአማራ ተወላጆች ላይ እየተፈፀመ ያለውን የጅምላ እስራት በመቃወም የከተማው ታዋቂ ሽማግሌዎች ከንቲባ ዞን አስተዳደር በመግባት ማነው ይህንን የሚያደርገው ብለው ጠይቀዋል። ሁሉም የሥራ ኃላፊዎች በአካባቢው የሚኖሩ የአማራ ተወላጆች በማንነታቸው ብቻ መታሰር ለጉራጌ ሕዝብ ነጣይ እንቅስቃሴ እንደሆነ ተናግረዋል። ከፌደራል ደህንነት ጋር እየተላለከ ይህን ያደረገው የሠላምና ደህንነት ሠራተኛ በሽማግሌዎች እየተፈለገ ነው። በአማራ ተወላጆች ላይ የሚደረገው ጅምላ እስራት የማይቆም ከሆነ ሽማግሌዎች ሕዝቡን እየመሩ አደባባይ እንደሚወጡ ለአስተዳደሩ ማስጠንቀቂያ ተሰጥተዋል።

~ በሁሉም አካባቢ የሚገኝ የፋኖ ጦር ለድሮን ጥቃት አመቺ ባልሆነ መንገድ ይንቀሳቀስ! ሁሉም በሚባል ደረጃ የእግር እንቅስቃሴዎችን ብቻ ያድርግ። በቅርቡ ደግሞ የድሮን መቆጣጠሪያዎችን አገልግሎት እንዳይሠጡ እናደርጋለን። እስከዚያው ጥንቃቄ !

0913 85 7718" ፕሮ. ዶ/ር ኢ/ር መሐመድ አብዶ  09 11 23 62 66 አቶ መላኩ ፈንታ ቻይ  0966114676 ዶ/ር መሠረት ሞላ ካሳሁን  "0911252320 0911863052" ዶ/ር መሠረት ዘላለም ታደሠ  0929 172560 አቶ መስፍን ዳኜ ታፈሰ  0914612050 አቶ ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ  0930003752 ዶ/ር ማስተዋል መኮንን ስዬነህ  0913 29 1805 ዶ/ር ሞላ ፈለቀ ደስታ  09 11 75 50 46 ወ/ሮ ሰዋሰው ትዛዙ አባተ  0910 92 8545 አቶ ሰይድ መሐመድ ሁሴን  09 11 5244 48 ወ/ሮ ስመኝሽ ሣህሉ ጥዑም  0913524723 ወ/ሮ ሶስና ጌታሁን አዘነ  0921638175 ወ/ሮ ቅድስት አርአያ ጣሰው  0911740903 አቶ በጋሻው ተክሉ አለማየሁ  0911 98 8125 አቶ ባያብል ሙላቴ ፍትጉ  0911 55 1870 አቶ ተስፋሁን ስመኝ ከበደ  0918554354 አቶ ተስፋሁን ቦጋለ ጀምበር  0911588051 አቶ አለሙ ጌታሁን ሲሳይ  0913086609 አቶ አልማው መንግስት አምባየ  09023406 አቶ አልማው ጥጋቡ መለሠ  የህ/ተ/ም ወ/ሮ አምሳል መንግስቱ አለሙ  0918731124 አቶ አምሳል አማረ አባተ  0918700561 አቶ አሰማህኝ አስረስ ባንቴ  0913381642 ወ/ሮ አቡኔ አለም ተመስገን  0918135633 ዶ/ር አወቀ አምዛዬ አሦማ  0911382765 አቶ አዳነ ተሸመ ጌታሁን  0913778467 ወ/ሮ አፀደ ማሞ ጣምያለው  0922239681 አቶ እጅጉ መላኬ ገ/መስቀል  0930821514 ዶ/ር ኢ/ር. ከማል መሀመድ ዘይኑ  0911 71 4896 ወ/ሮ ከድጃ ያሲን መሀመድ  0911954825 ወ/ሮ ወርቅሰሙ ማሞ መኮንን  0914302373 አቶ ዘላለም ታደሰ አያሌው  0913003312 ዶ/ር ዘውዱ ታደሰ ወንድምኩን  0913058736 ዶ/ር ዘገየ ሙሉዬ አስረስ  0978781395 ወ/ሮ የሺሀሳብ ፀጋው ወለላው  0918720059 ወ/ሮ የዝና ሙላት ዘለቀ  0942045029 ዶ/ር ደረጀ ተክለማርያም ገ/መስቀል  0920044488 ወ/ሮ ደብሪቱ ታደገ መንገሻ  0918306994 ወ/ሮ ደጅይጥኑ አለነ ዘውዴ  0918762675 ወ/ሮ ገነት  ቤተ ጌራወርቅ  0912886526 ፕ/ሮ ጌትነት ታደለ ተፈራ  0911445100 ወ/ሮ ፀሀይነሽ ገብሬ ወ/ሚካኤል  0914 60 34 50 ~ አዲስ አበባ የተመረጡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ስምና ስልክ ። ነገ የአማራን ህዝብ ጭፍጨፋ ህጋዊ ለማድረግ ይሰበሰባሉ እና ደውላችሁ አናግሯቸው። ስልክ ካልመለሱ የጹህፍ መልዕክት ላኩ !! ዶ/ር ሊያ ታደሰ ገብረመድህን  0986 01 96 77 ወ/ሮ ሙሉ ይርጋ ሣህሌ  0904636802 ወ/ሮ ሳህርላ አብዱላሂ ባህደን  09 44 34 49 33 ዶ/ር ከይረዲን ተዘራ አደራ  09 11 94 32 53 ዶ/ር ዲላሞ አቶሬ ፈረንጅ  091180069 0911514286 አምባ. ዲና ሙፍቲ ሲድ  0920057699 "ኢ/ር   ህይወት ሞሲሳ ዴሬሳ"  0911670715 አቶ መሀመድ መሀመድ ከማል አሊ አልአሩሲ  0964444496 ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ አውላቸው  0944116580 ዶ/ር ቤተልሄም ላቀው ሲሳይ  0911157323 ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጤና ዘመንፈስ  0911 487816 ወ/ሮ ትዕግስት ውሂብ ፀጋ  0911431602 አምባ. ቶፊቅ አብዱላሂ አህመድ  0911200334 ረ/ፕ እንዳልካቸው ለሊሣ ዲሬሣ  0917821845 ወ/ሪት ያስሚን ወሀብረቢ ሰኢድ  0911 38 71 34 አቶ ዳንኤል ክብረት ብርሃኔ  0911474503 ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ በቀለ  0911220970 ዶ/ር ስንታየሁ ወ/ሚካኤል ዮሃንስ  ትእግስት ውሂብ ጸጋ  ፕሮ. ሂሩት ወ/ማርያም ተከተል  0986  89 45 98 ዶ/ር ወንድሙ ተክሌ ሲጐ  0978148444 "ሐ"  ም አለች 😎 ~ አፋር  ክልል የተመረጡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ስም እና ስልክ ። ነገ የአማራን ህዝብ ጭፍጨፋ ህጋዊ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል ። እየደወላችሁ አናግሯቸው ። ካልመለሱ የጹህፍ መልዕክት ይላክ ወ/ሪት ፋጡማ አሊ ኢብራሂም  0938497202 አቶ ሀመዱ ገአስ መሀመድ  0945759636 ኢ/ር ሀስና ሀንፈሬ መሀመድ  0919362824 ወ/ሮ አሲያ አብዱልቃድር በረከት  0932369009 አቶ አብዱ ሀሰን ሙሀመድ  0913910829 ኢ/ር አይሻ መሀመድ ሙሣ  0944720399 ~ ሲዳማ ክልል የተመረጡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ስም እና ስልክ ቁጥር ። ነገ የአማራ ህዝብ ላይ የተፈጸመውን ጭፍጨፋ ህጋዊ ለማድረግ ፓርላማ ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል። በጨዋ ደንብ ደውላችሁ አስረዱ። ስልክ ካልመለሱ የጹህፍ መልዕክት ይላኩ ። ወ/ሮ መሠረት ማሞ ጋሙሮ  0925342655 ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ካማሌ  0944 34 6720 አቶ አኔሳ መልኮ ሄበሮ  0916582144 አቶ አዲሱ ቃሚሶ ጋራንባ  0911033873 ወ/ሮ አዳነች ናሹራ ሣማጎ  0913828258 ወ/ሮ ዝናሽ ፀጋዬ ካሎ  0984786190 አቶ ገረመው ጋርጄ ጊደቦ  0911264619 ወ/ሮ ፀሀይ በቀለ ታፈሰ  0912047281 ወ/ሮ መሰለች ካዊሶ ካዬ  0916851539 አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ ኮርሲሳ  0935979164 አቶ ሰለሞን ላሌ ካሎ  0941863415 አቶ በቀለ ፎሌ ሣሬ  0916840505 አቶ ብርሃኑ ሃካራ ሐጢያ  0916856685 ወ/ሮ ዓለሚቱ አበበ ኢቲሣ  0986839180 ወ/ሮ የሺ ሙካ ዋቆያ  0916307786 አቶ ደሴ ዳልኬ ዱካሞ  0935979156 አቶ ጥራቱ በየነ ቢልቱ  0911382513 ዶ/ር ፍጹም አሠፋ አዴላ  0911 22 0914 ~ ቤኒሻንጉል ክልል የተመረጡ የተወካዮች ምክር ቤት አባላት ይደወልላቸው "አቶ   ሙስጠፋ ኤልያስ ሙስጠፋ"  0914819755      0908977508 "አቶ    አቦሽ ሙስጠፋ ሙሣ"  0913264630 ወ/ሮ ነፊሳ አልማሀዲ አልአቅብ  0911281453

ዶ/ር አለሙ ጎንፋ ሮቢ  0911397348 ወ/ሮ አልማዝ ወዳጆ አዲሞ  0936548182 ሲስተር አሚራ መሐመድ አህመድ  0913252699 አቶ አሹ ጐሎልቻ ኦዳ  0916427755 ወ/ሮ አበቡ ደምሴ ከምሱር  0921079184 ዶ/ር አብዱልቃድር ገልገሎ ቦሩ  0944305056 አቶ አብዱልፈታህ አብዱረህማን መሐመድ  ዶ/ር አብድሰመድ ሁሴን አቦ  "0917 23 2690 0911 33 5638" አቶ አየለ ነገሪ ጊቦ  09 11 89 73 40 ዶ/ር አዱኛ ደበላ ቦቴ  0913254073 ዶ/ር ኡሼጦ ሆብቾ ዳበሎ  0913070458 አቶ ኢብራሂም ዑመር አሊይ  09 13 97 8380 ወ/ሮ ኢትዮጵያ ሻንበል ደንቦባ  0924350659 አቶ እስክንድር አሊይ አብዱላ  0911 70 44 61 ዶ/ር እንዳሉ ሙላቱ ለሚ  0940760547 ኢስታዝ ካሚል ሸምሹ ሲራጅ  0911 26 66 16 ወ/ሮ ካባ መብራቱ ዳኜ  "09113705350 930 36 16 00" ወ/ሮ ወርቅነሽ ብሩ በዳሳ  0911220529 አቶ ወጌ ቁፋ ቡጤ  0911371318 ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ ሁርሳ  "0911 10 8676 0944 30 6542" አቶ ዲታ ኑራ ቴሮ  912192062 "ዶ/ር ድሪባ ገለቲ ጫሊ "  0930469511 አቶ ጀማል አልይ ሙመድ  0913278981 ዶ/ር ገረመው ሁሉቃ አመኑ  0917841782 ዶ/ር ጉሻ በለኮ ቢርቢርሳ  "0966 04 39 50 0911 51 91 41" ዶ/ር ጫላ ዋታ ደርሶ  09 66 21 59 56 ዳ/ር ጭምዶ አንጫላ ቡልቻ  09 11 86 59 85 ወ/ሮ ፅጌ ደንቦባ አያኖ  "0921 21 1147 0923 12 1661" ወ/ሮ ፈሪዳ ሸምሰድን መሐመድ  0920921169 ወ/ሮ ፈትያ አህመድ ኢብራሂም  0966 36 96 21 አቶ ፈቶ ኢስሞ በሪሶ  0939816061 አቶ ፈይድ ሸራብ ሸሪፍ  0911843756 ወ/ሮ ፋንታዬ ለገሠ ወ/ጊዮርጊስ  0913 11 6818 ዶ/ር ፍቃዱ መንግስቱ አሸሚ  09 11 77 53 59 ዶ/ር ኢሉባቦር ቡኖ ጤኮ  0912190412 ዶ/ር ኤባ ሚጀና ነገሮ  0911110148 ወ/ሮ መገርቱ መሐመድ አማን  0912806886 ወ/ሮ ሳዲያ ኡስማ ሺካ  0920901218 ዶ/ር እሸቱ ተመስገን ገላን  0911208020 ~ ነገ የአማራ ህዝብ ላይ የሞት ፍርድ ለማጽደቅ ፓርላማ ይገኛሉ ተብለው የሚጠበቁ የህዝብ እንደራሴዎች ስም ዝርዝር እና ስልክ ቁጥራቸው ነው።  ሁላችንም እየደወልን ስለጉዳዩ አደገኛነት እናስረዳለን ። ስልክ የማይመልሱ ከሆነ የጹህፍ መልዕክት እናስቀምጥ በቅድሚያ ከአማራ ክልል ተመርጠው የመጡ ዶ/ር ይናገር ደሴ በላይ  0929907114 አቶ ደሳለኝ ወዳጆ ዘመነ  0918353624 አቶ እውነቱ  አለነ ያለው  0929932332 አቶ ዘመነ ሀይሉ መኮንን  0918784460 "ወ/ሮ   ሉባባ ኢብራሂም አሠን"  941314394 "አቶ   መስፍን እርካቤ ምራጭ"  0978786000 "አቶ   ሙሉቀን አድማሱ እምሩ"  0912004515 "አቶ   ተዋቸው አበበ ይመር"  "0918747482 0975181342" "ወ/ሮ   አልማዝ ተመስገን ሲሳይ"  0985509533 "አቶ   አስቻለ አላምሬ መለሠ"  0920768029 "አቶ   አበረ አዳሙ ተፈሪ"  0911 20 1695 "አቶ   ዘላለም መላክ ቦጋለ"  0918713416 "አቶ   ዝናዬ ነጋሽ ዘመዱ"  0913316237 ዶ/ር ሂሩት ካሣው ወንድም  0930415430 ዶ/ር ህሊና አከለው ታደሰ  0910740551 ወ/ሮ መሰረት ሀይሌ ማስረሻ  0911036256 ወ/ሮ መዓዛ አሰፋ እርገጤ  0914341332 ወ/ሮ መዓዛ አስማረ አብተው  0910347916 ወ/ሮ መዓዛ ጥጋቤ ዓለሙ  0930416354 ወ/ሮ ሙላት ተላይነህ አስራቴ  0918015726 ወ/ሮ ሰናይት አስራደው ኮከቤ  09 18 19 67 86 ዶ/ር ሰኢድ ኑሩ ዓሊ  0921 418606 ወ/ሮ ሹርቤ ገመዲ ኑና  0912030426 ዶ/ር ባለው ባዬ አሰፋ  0911 43 3595 አቶ ተመስገን አምባቸው ቢረሳ  0919926719 አቶ ተስፋሁን ሲሳይ መንግስቱ  0912877706 አቶ ተሾመ ዋለ ገሠሠ  0911095101 አቶ ተውቦ ምህረት ሞላ  0918 01 69 70 ወ/ሮ  ታለፍ ፍትሃወቅ እንደሻው  09 13 94 95 48 ዶ/ር ታደሰ በዛ ገ/ፃዲቅ  "0926532640 0967302251" አቶ ታደሰ ጌጡ አለሙ  0918 00 23 30 ዶ/ር ንጉሴ ምትኩ ጋላው  0940248888 አቶ አህመድ ሀሰን መሃመድ  0913514504 አቶ አለሙ ዳምጠው አሸናፊ  0920857502 አቶ አለሙ ጀምበሩ አያሌው  0914736819 ረ/ፕ አበባው አያሌው ገላ  0911 44 4557 አቶ አባተ አረጋ አታላይ  0911 64 0337 ዶ/ር አየለ ተሾመ ጐንቼ  "0944 75 1309 0911 65 4645" ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ አሊ  0944306803 አቶ አዳነ ማዴ ዳምጠው  0918049481 አቶ አጉማሴ አንተነህ ውቤ  0911593015 አቶ እሱባለው መብራት ተሠማ  0910 18 95 90 ወ/ሮ እታፈራው ዘገየ አምባው  0920783426 አቶ ክንድያ አይችሉህም አታላይ  0918260694 አቶ ወንድወሰን አድማሴ ታደሰ  0913139972 አቶ ውበቴ ታደገ ንብረት  0910 86 6697 ወ/ሮ ውዳላት ምንውዬ ባይህ  0911683197 ወ/ሮ ዘላለም ታደሠ አያሌው  አቶ የሱወርቅ ታፈሰ ጎሹ  0922145355 ዶ/ር የሺመብራት መርሻ ካሣ  0964 65 7470 ዶ/ር የሺእመቤት ደምሴ ሰዋገኘሁ  "0911048047 0930586969" ወ/ሮ የዝባለም ካሴ ይስማው  0918 23 1502 አቶ ዮሐንስ መስፍን ገበየሁ  0918713990 አቶ ደስታዬ ጥላሁን ምስክር  091051 0622 አቶ ደበበ አድማሱ ይልማ  0914736577 አቶ ጀማል አበጋዝ አደም  0914071449/ 0914071449 አቶ ጀምበር አያልነህ ብሩ  0918068536 ወ/ሮ ገዙ ምናዬ ቸኮል  0918282380 አቶ ጋሻው ዳኘው ላቀው  09 18 67 11 60 አቶ ጌታሁን ልመንህ አበጋዝ  09 18 12 91 50 ወ/ሪት ጥሩዓይነት ተመስገን አያሌው  0920103596 አቶ ፍሰሃ ወ/ሰንበት ተገኝ  0914310445 ወ/ሪት ፍቅር ዓባይ አናወጥ  0963645374 "ወ/ሮ   ሐረገወይን ይመር አህመድ"  0914739622 "አቶ   መሃመድ ሀሰን አቡ"  0912885300 "ዶ/ር   ማህተመ ኃይሌ ወርቅነህ"  "0914 71 1759 0904 66 7797" "ወ/ሮ   ሱመያ ደሳለው ሞላ"  0963640496 "ወ/ሮ   ራህመት አወል መሀመድ"  0925016754 "ወ/ሮ   ተስፋነሽ ተፈራ አስረስ"  0918076296 "አቶ   የመንግሥት ፀጋው ዋለልኝ"  0918 71 0832 "ዶ/ር   ደስታው መኳንንት ማዘንጊያ"  0920664097 "አቶ   ጥላሁን ታምትራ ሙሉ"  0973966486 አቶ ሀብተማርያም መኮንን አሊ  0914078660 ኢ/ር ሀብታሙ ተገኘ ደስታዬ  0911273839 ወ/ሮ ሉባባ ሰይድ ለጋስ  "0914 36 30 73