en
Feedback
Ethio monitor

Ethio monitor

Open in Telegram
1 482
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
የተፈናቀልክ እና ልትፈናቀል የታጨህ አማራ ሆይ ....‼ በጠላቶች ክፋትና ዘር አጥፊ ዓላማ የተነሳ ከኑሮህና ከቤትህ እየተገፋህ ያለህ አማራ ከጠላት ደጅ ምሕረት አታገኝም። ገዳዮችህ፣ አፈናቃዮችህ በፖለቲካ ዓላማ የፈፀሙት ነውና። ተሳስተው፣ ሕግ ማስከበር ፈልገው፣ ወይም ከአቅማቸው በላይ የሆነ ታጣቂ ስላለ አይደለም። የሞቱት እና የተፈናቀሉት ሁሉ የዘረኛውን ልሒቅ የፖለቲካ ዓላማ ለማሳካት የሚሠሩ ናቸው። የምትድነው ይሔንን ጠላት ሊታገሉ ዱር ቤቴ ያሉ የአማራ ልጆችን ስትቀላቀል ብቻ ነው ‼ ወለጋ በታጣቂያቸው ያስገደሉህን እና ያፈናቀሉህን፤ አዲስአበባ ዙሪያ ላይ ቀጥለውታል።  ወለጋ ላይ ሕገወጥ ታጣቂ በሚል ያስፈፀሙትን፣ መንግስት ነን ብለውም  "ሕግ ማስከበር" በሚል ሽፋን  ማፈናቀልና ማራቆት ሥራዬ ብለው ይዘውታል። የፖለቲካ ዓላማ እና ዕቅድ ተይዞለት የሚፈፀም ነው ‼ ወለጋ ላይ ካስታጠቁት ቡድን ጋር ስምምነት ልናደርግ ነው ቢሉም የአማራ ጥቃት ይቀጥላል። "ሕገወጥ ቤት" የሚል ጥሩ ሽፋን አግኝተዋል። በወለጋው ጭፍጨፋ እና በኦሮሚያ ከተሞች በሚፈፀመው መካከል ልዩነት የለም።  ተፈናቃዩ እና ሟቹ አማራ ነው፥ ገዳዩና አፈናቃዩ ዘረኛው የኦሮሞ ልሒቅ ነው።  ልዩነቱ ሰበብ ብቻ ነው። ገዳይ ታጣቂ ያሰማሩት፣ ማፈናቀያና መግደያ ሰበብ ቸግሯቸው ስለነበር ነው። ወለጋ ላይ ቢስማማማም የአማራ ጥቃትና መፈናቀል ይቀጥላል‼️ አማራውን  በቀጣይነት  የማፈናቀልና ሜዳ የመጣል አላማቸውን በ600  ከተሞች በመንግስታዊ መዋቅር ሊፈፅሙት ተዘጋጅተዋል። "ከተሞቻችንን ነፍጠኛ ይዞብናል" ሲሉ የኖሩት ዝም ብለው አይልነበረም። አሁን የሚያደርጉት ሲተርኩት እንደኖሩት  "ከተሞቻቸውን ከነፍጠኛ የማፅዳት" እንጂ ሕግ የማስከበር አይደለም። ሕግንማ ሲጫወቱባት እየዋሉ ነው‼️ ንፁሕ ዜጋን በቀን ከሌት እያፈነ የሚሠውር መንግስት ሕግ እያስከበረ ከመሰለህ ትልቁ ሞኝ አንተ ነህ!! ሕግና ፋሽዝም አይተዋወቁም ‼ ዘር እያፀዳ ነው‼️ ከአማራ እና መሠሎች የፀዳች ኦሮሚያ እየተሠራች ነው ‼ የፋሽስቱ ሽመልስ አብዲሳ መንግስት በኦሮሚያ ከ127ሺህ በላይ ንግድ ፈቃዶች ሕገ ወጥ ናቸው እያለ ነው። "ኢኮኖሚውን ይዘውብናል" ሲል የኖረ በመሆኑ ከኢኮኖሚ ሥራ ሊያፈናቅልህ እየተዘጋጀ ነው። ነዋሪንም ፣ ነጋዴንም በማፅዳት ከአማራና መሠል ሠርቶ አዳሪ ማሕበረሰብ የፀዳች ኦሮሚያን እየፈጠረ ነው። የምትድነውም የምትበቀለውም  የወንድሞችን ትግል በመቀላቀል ነው‼️ ስለሆነም ተፈናቅለህና ሜዳ ወድቀህ የሰው እጅ የምታይበት ዘመንና ሁኔታ ሊያጥር የሚችለው  የአማራ ወታደራዊ አደረጃጀቶችን እየተቀላቀልክ ጠላትን መዋጋት ስትችል ብቻ ነው። በስቃይህ የሚስቅ እንጂ ስቃይህን የሚያስቀር መንግስት የለም። በውርደትህ የተዘጉ አንደበቶች እንጂ፣ ለምን የሚል ሕግና ሞራል በኢትዮጵያ ሰማይ ነጥፏል። የሚያድንህ ሜዳ ወድቀህ፣ በአገርህ ስደተኛ ጣቢያ ገብተህ የአፈናቃይህን ስንዴና እጅ መጠበቅ አይደለም፤ የሚያድንህ ክንድህ ብቻ ነው !! ድል ለአማራ !! #AmharaStruggle #Justice4Amhara #AmharaGenocide

ሰሞኑን ስልክ እየከፈቱ ናቸው፤ በሁሉም ቦታ ለሁለት ወይም ለሶስት ቀን ይከፍታሉ፡፡ አላማቸው በፋኖውች እና በህዝብ፣ በህዝብ እና በህዝብ መካከል የሚካሄደውን ልውውጥ መሰረት አድርጎ የመጨረሻ ላሉት ዘመቻ "ማፕ"ለመስራት ነው፡፡ ስለዚህ ስልክ ፋኖውች በተለይ ስልክ መጠቀም ማቆም፡፡ ህዝቡም ሴንሲቲቨ የሆነ፣ ትግልን እና ፋኖን የተመለከቱ ቃላትን በንግግሩ እንዳይጠቀም፡፡ ከተራ ንግግሮች ውጭ ምንም የረባ ነገር እንዳያወራ፡፡ ምን ያህል ታማኝ ነው የሚለው እንዳለ ሆኖ የሚከተለው መልእክት የተወሰነ ትርጉም አለው፡፡ ስለዚህ መጠንቀቁ ይበጃል፡፡ ጽሁፉ እንደወረደ ነው፡፡ ቢጣራም ባይጣራም መልእክቱ ጠቃሚነት ስላለው ነው ሼር ያደረግኩት፡፡ <<በዚህ ሳምንት ዉስጥ በመላዉ አማራ ዳታና ሙለ የስልክ አገልግሎት ለ 1 ቀን ወይም 2 ቀን በመላዉ አማራ ይለቀቃል  ምክንያቱም 1ኛ የፋኖ አባላት ያሉበትን ቦታ ጂፒs አክሰስ ለማድረግ ወዲያኑ ስልክ እንደተለቀቀ ስልክ ያላቸዉ የፋኖ አባላት በተለይም የፋኖ አመራሮች የመረጃ ልዉዉጥ ይጀምራሉ የትግል ስትራቴጂ ይለዋወጣሉ ቤተሰብ ደዉለዉ ይጠይቃሉ በዚህ ኮሚኒኬሽን ፋኖዎች የት ቦታ እንዳሉ የጂፒs አክሰሱ ሬጅስተር ይደረጋል ስለዚህ አማራ ክልል ላይ የት ቦታ ላይ ፋኖ እንደተቀመጠ ለማወቅ ስለተቸገረ ዳታዉ የግዴታ አስፈላጊ ስለሆነ ከተቻለ በ 1 ቀን ካልሆነ  ግንበ 2 ቀን ዳታዉን ሰብስቦ ለመጨረስ መሳሪያ ተገጥሞ ዳታ ሚሰበስቡ ሰዎች ሰልጥነዉ ላብራቶሪዉ ሴት አፕ(ተዘጋጅቶ)  እየተጠባበቁ ነዉ ለሙከራ ዛሬ ለ 30 ደቂቃ ሙሉ የስልክ አገልግሎት ተለቆ ነበር አማራ ክልል ላይ የተዘጋጀዉ ላብራቶሪ በትክክል እየሰራ መሆኑን ለማረጋገጥ 2ኛዉ የተቀረፁ ቪዲዮዎዎች በተለይ መከላከያ ጭካኔ የተሞላበት ግድያ ሲፈፅም የተቀረፁ ቪዲዮዎች በማህበራዊ ሚዲያ እንዲለቀቁ #ምክንያቱም ወዲያዉ ዳታ እንደመጣ ቪዲዮ የቀረፁ ሰዎች ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ሲለቁት የመከላከያ የበላይነት መምጣት ሚችለዉ ጭካኔዉ በህብረተሰቡ ዘንድ ሳይኮሎጂ ተፅኖ ሲፈጥር ነዉ ተብሎ ስለታሰበ የተቀረፁት ቪዲዮዎዎች ሚለቀቁበት ምክንያት እኛ ያንን ስናይ እዲሰቀጥጠን እና እንድንፈራ ሳይኮሎጂካሊ የተሸናፊነት ስሜት ኖሮን እንደዚህ በጭካኔ ከምንገደል እንደበቅ ይቅርብን ብለን ሳይኮሎጂካሊ የተሸናፊነት ስሜት እንዲኖረን ለማድረግ ነዉ 3ኛዉ ከዉጪ ያለዉ ዲያስፖራ እየደወለ ያለዉን የመልእክት ልዉዉጥ ለመጥለፍ ነዉ ዳታ ሲለቀቅ ቤተሰብ ጋርም ሆነ የፋኖ አባላት ጋ እየደወሉ ስለፋኖዎች ሚወራዉን መረጃ ለመጥለፍ ታቅዶ ነዉ>>

የጠለምት አማራ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ ሰብሳቢ መምህር ፀጋዬ እሸቴ የጠለምት ጉዳይ ለሕዝበ ውሳኔ እንዲቀርብ ተስማማ የማትስማማ ከሆነ እርምጃ ይወስድብሃል መባሉን ከቅርብ ሰዎች ማረጋገጥ ተችሏል። ይ
የጠለምት አማራ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ ሰብሳቢ መምህር ፀጋዬ እሸቴ የጠለምት ጉዳይ ለሕዝበ ውሳኔ እንዲቀርብ ተስማማ የማትስማማ ከሆነ እርምጃ ይወስድብሃል መባሉን ከቅርብ ሰዎች ማረጋገጥ ተችሏል። ይህ ማስጠንቀቂያ የተሰጠው በሰሜን ጎንደር አስተደደር ዲያቆን ሸጋው ውቤ አዛገ በኩል ነው። ፀጋዬ "የጠለምት ሕዝብ ማንነት ለሕዝበ ውሳኔ አይቀርብም" በማለት ባሕርዳር ስብሰባ ረግጦ መውጣቱ ይታወሳል። ፀጋዬ ብልጽግና የጠለምትን ሕዝብ አሳልፎ የሚሰጠው ከሆነ ሕዝብ የራሱን እርምጃ እንዲወስድ ጥሪ ማቅረቡን ተከትሎ አዳርቃይ በመከላከያ ካምፕ ታስሮ እየተሰቃዬ ይገኛል። ከሁለት ቀናት በፊት ወደ ደባርቅ አምጥተው ለፌደሬሽኑ በሕዝብ ውሳኔው ተስማምቻለሁ ብለህ ፈርም ተብሎ የቀረበለትን ጥያቄ አልቀበልም በማለቱ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶት በቀዝቃዛ ክፍል ታስሮ ይገኛል። ህዝብ ያሸንፋል! /ምስጋናው ዘ ግዮን/

በአዊ ዞን ባንጃ ወረዳ 6 ህፃናትን ጨምሮ 21 ንፁሃን በገዳዩ የብልፅግና ሰራዊት ተጨፍጭፈዋል። አገውና አማራ የማይነጣጠል እጣ ፈንታ አለው፤ ደስታችንም ሆነ መከራችን የጋራችን ነው። ይህንን ሃቅ በመሸሽ የአብይ አህመድ ወታደሮች ጎጃም ውስጥ አዊ ዞንን እንደምሽግ እንዲጠቀሙ ያመቻቹት እንዲሁም ሚሊሺያ መልምለው ያሠማሩ ከሃዲ ካድሬዎች የእጃቸውን ያገኛሉ። አማራ ያሸንፋል!!

Who would have thought in less than two years Abiy Ahmed Ali would have sent more people to their death than Mengistu, Meles and Emperor Haile Selassie combined: 1 million deaths and counting -Millions displaced - 25+ billion in destruction including the largest social infrastructure destructions in the #Amhara region. Š Dawit

እየተዋጋ ካለው ኃይል በላይ እየሰለጠነ ያለ ኃይል መኖሩን ስትረዳ የድልን አይቀሬነት ትረዳለህ ‼

የፋሽስቱ የዐቢይይ አህመድ ብሔራዊ የጸጥታ ምክር ቤት አማራን ለመጨፍጨፍ ያወጣው የውጊያ እቅድ‼️‼️ ፋሽስቱና ሰው በላው ዐቢይ አህመድ የጸጥታ መዋቅር የአማራ ሕዝብ በጭካኔ ለማረድ የሚከተሉት የውጊያ እቅዶች አውጥቷል 1ኛ. በወልቃይት ግንባር ከኤርትራ ጋር የለውን ወሰን በአየር ወለድ: ኮማንዶ: ሜካናይዝድና በድሮን በመታገዝ በሩን መዝጋትና ለአማራ የነፃነት ተዋጊዎች ምንም ዓይነት እርዳታ ከኤርትራ እንዳይደርስ ማድረግ:: በዚህ ግንባር የወልቃይት ሕዝብ ሊዋጋን ይችላል በሚል ስጋት የትግሬ ወራሪ ኃይል እንደ አማራጭ መጠቀምና ትህነግ በሽሬ ግንባር በተጠንቀቅ እዲቆም ማድረግ። እንደ አስፈላጊነቱ በኤርትራ ላይም ከትህነግ ጋር በጋራ ማጥቃት ለመክፈት ታቅዷል:: 2ኛ. የአማራ ሕዝብ የዞን ከተሞችን በአየር ወለድና በኮማንዶ ተዋጊዎች ብቻ የውጊያ ማድረግ። በሁሉም የዞን ከተሞች ኮማንዶና ብረት ለበስ ተዋጊዎች መንገድ ከሚመሩ የብአዴን የከተማ ከንቲባዎች ጋር በመጣመር ከተማ ውስጥ ያለን ሕዝብ መጨፍጨፍና ውጊያውን በኮማንዶና ብረት ለበስ ብቻ እንዲሆን ወስኗል። 3ኛ. የወረዳ ከተማዎችንና የገጠር ከተሞችን የመከላከያ እግረኛ ኃይል: አድማ በታኝ: ሚሊሻና ተላላኪ ባንዳ አመራርን በመንገድ መሪነት በመጠቀም በገጠሩ ያለውን ፋኖ በሽምቅ ውጊያ መዋጋት:: የገጠሩን ፋኖ ለመዋጋት ለሚሊሻና ለካድሬዎች ከፍተኛ ገንዘብ በመክፈል መንገድ መሪ ማድረግ:: አልዋጋም ብሎ የሚያፈገፍግ ሚሊሻና አድማ ብተና ካለ መከላከያ ከኋላ ሁኖ እርምጃ እንዲወስድበት ተወስኗል::ሁሉም የዞንና የወረዳ አመራር ውጊያውን በመምራት እንዲሳተፍ ቀጭን መመሪያ ተላልፏል! 4ኛ. በወረዳና በገጠር ከተሞችና ቀበሌዎች በፋኖ ስም ዝርፊያ የሚፈፀም ኃይል ማደራጀትና ሕዝቡ እንዲማረርና ፋኖን እንደ ዘራፊ እንዲቆጥረው ማድረግ::ፋሽስቱ የሚያደራጃቸው ቡድኖች ባንክ የሚዘርፉ: የሃይማኖት ተቋማትን የሚዘርፉ: መንገድ ላይ መኪና አስቁመው የሚዘርፉ እንዲሆኑ ተደርጎ እንዲደራጅ ተውስኗል። 5ኛ. የወረዳና የገጠር ከተሞችን የመብራት መስመሮች በፋኖ ስም በመቁርጥ የከተማ ነዎሪዎች የመብራት: የስልክና የውሃ እገለግሎት እንዳያገኙ በማድረግ ህዝቡን ማማረር::በገጠር አካባቢ በሚውሉ ክፍት የገበያ ቦታዎች ላይ ተኩስ መክፈት: የግለሰብ መሳሪያዎችን የሚቀማ የአካባቢውን ሰው መመልመልና አማራውን እርዕስ በርሱ ማገዳደል: ሰዎችን የሚገድልና ሴቶችን የሚደፍር ኃይል ማሰማራት የጦርነቱ አካል እንዲሆን ተደርጏል 6ኛ. በቴሌቪዥንና በማህበራዊ ሚዲያ ራሳቸው አቀናብረው በሕዝቡ ላይ የሚፈፅሙትን ወንጀል ፋኖ አደረገ በማስባል ሚዲያውን መቆጣጠርና ሕዝቡን ማደናገር: ማወናበድ ወዘተ በከፊል የጦርነቱ ዕቅድ እንዲሆኑ ተወስኗል። ማሳሰቢያ: አንዳንድ ወሳኝ መረጃዎችን ለፋኖ ጠቅላይ መምሪያ ብቻ ስለሚያገለግሉ አልጠቀስኳቸውም። መፍትሔዎች ጀግናው የአማራ ሕዝብ ሠራዊት ፋኖ በየትኛውም አካባቢ ያለን ባንዳ ያለ ምንም ምሕረት እርምጃ መውሰድ::ስልጠና የሚሰለጥንን ሚሊሻ ያለ ምንም ምሕረት እርምጃ መውሰድ:: ለምሳሌ ደቡብ ወሎ ከፍተኛ ሚሊሻ እያሰለጠነ ነው: ይህንን መንጋ ያለ ምንም ምሕረት እርምጃ መወሰድ:: ከእናንተ ጋር ነን እያሉ የሚያሾከሹኩ ባንዳዎች ላይ ምሕረት የለሽ እርምጃ መውሰድ ።ቴዎድሮስን የመሰለ ጀግና ደብረታቦር ላይ: ኪሩቤልን የመሰለ ጀግና ጎንደር ላይ የገደለብን ባንዳ ነው! ሌላው የአማራ ሕዝብ አንድነቱን ማጠናከርና ለጠላት ፕሮፖጋንዳ ሳይሸበር በጀግንነት መዋጋት ይጠበቅበታል! እያንዳንዷን እንቅስቃሴ እየተከታተልን ለሕዝባችን መረጃ እናቀርባለን EthioMereja

~ ከትናንት ወዲያ በነበረው የብአዴኖች ስብሰባ "እስከ 200,000 ህዝብ አልቆም ቢሆን የህግ የበላይነት ይረጋገጣል" ብለዋል።   እነዚህ ሰዎች በአንድ ድምፅ ወስነው ከትናንት ጀምሮ መከላከያ ሰብል እያወደመ፣ ንፁሃንን እየረሸነ ይገኛል።  ለምሳሌ ላሊበላ ብልባላ አካባቢ ንፁሃንን ኢላማ ያደረገ ጥቃት ተፈፅሞ የ5 ዓመት ህፃንን ጨምሮ እናቶች እና በግብርና ስራ ላይ የነበሩ ገበሬዎች ተጎድተዋል። ይሄ ከታች በምስሉ ያለ ስብስብ 200,000 (ሁለት መቶ ሽህ) አማራዎች እንዲጨፈጨፉ በሙሉ ድምፅ ወስኗል።  በስፍራው የነበሩ የአሚኮና የብአዴን ኮምኒኬሽን ጋዜጠኞችም የድምፅና የተንቀሳቃሽ ምስል ዜና እንዳይሰሩ ተከልክለዋል።  ሆኖም እያንዳንዷን ንግግራቸውን፣ ማን ምን አለ? የሚለው ሳይቀር ደርሶናል። ፋኖዎቹም አስቸኳይ ጉባኤ ተቀምጠው ውሳኔ አሳልፈዋል። የታወጀውን ጀኖሳይድ በመቀልበስ ጠላት በገባበት የሚቀርበት ስትራቴጂ ተቀይሶ ስራ ተጀምሯል።  እናሸንፋለን #WarOnAmhara ምስጋናው ዘ-ግዮን

አገዛዙ የመጨረሻ የተባለለት ዘመቻ በጎጃምና በሸዋ ለማድረግ እየተሯሯጠ ነው!! እኛም የመጨረሻ ድጋፍና እገዛ በማድረግ ፋሽስቱን ወደመቃብር ለማውረድ በምንችለው እንረባረብ!! ጥቅምት የአማራ ነፃነት ወር ይሆናል ‼

እንካ ጀብዱ...‼️ የዐቢይ አህመድ ሰራዊት በፖሊስ፣ አድማ ብተና እና ሚኒሻ በመታጀብ ባህርዳር ጎርደማ ገብርኤል አካባቢ ወደ አንድ ግለሰብ ቤት መሳሪያ እናስወርዳለን ብለው ሄደው ነበር፤ ቀድሞ የመከላከያ አባሉ ወደ ግለሰቡ ቤት ሲገባ ግለሰቡ የነበረው ቦንብ ብቻ ነበር፥ ቀድሞ የገባውን የምርኮኛውን ብርሃኑ ጁላ ሰራዊት በቦንብ አጋዬው፤ ከዛም ከሞተው መከላከያ መሳሪያ አንስቶ ቀሪውን የዐቢይ ሰራዊትና ባንዳዎችን የፖሊስና የሚኒሻ አባላትን ዋጋቸውን ሰጥቷቸዋል። በሰነዘረው ጥቃትም የሁለተኛ ፖሊስ ጣቢያ ኮማንደር ና አንድ አድማ ብተና በጠቅላላ 3 ሰዎች ላይ ጉዳት አድርሷል። የመከላከያ አባሉ ወዲያውን ሲሞት፣ ፖሊስ እና አድማ ብተና ሆሲፒታል ገብተዋል ግን አይተርፉም ሲል የአይን እማኙ መረጃውን አድርሶኛል። በመጨረሻም ለ30 ደቂቃ ተዋግቷቸው፤ የመውጫ በር አመቻችቶ የማረከውን መሳሪያ በመያዝ ከበባውን ሰብሮ መውጣት ችሏል። ይህን የተመለከተው የሰባት አሚት ገበሬና ህዝብም መሳሪያውን እየያዘና እየተኮስ ወደ አባይ ወንዝ ተሻግሯል። ድል ለአሳረኛው ፋኖ!

ምዕራብ ጎጃምና ምስራቅ ጎጃም በሙሉ የስልክ አገልግሎት ተቋርጧል። Txt ራሱ ማድረግ አይቻልም። ወንበዴው የአብይ አህመድ ሰራዊት ቤት ለቤት እየዞረ ወጣቱን ለመረሸን እንዳሰበ ቀድመን ሰምተናል አሁን ይሄን ለማድረግ ይመስላል።

~ ለሁሉም ኤምባሲዎችና የውጪ ሀይሎች! በአሁኑ ሠዓት ሁሉም የአሸባሪው መንግስት ባለ ስልጣናት በከባድ ወንጀል የሚፈለጉ ስለሆኑ ወደ ሀገራችሁ ለመሸሽ ቪዛ ቢጠይቁ በመከልከል ከአሸባሪ ወንጀለኞች ጋር ትብብር የማታደርጉ መሆኑን እንድታሳዩ በአክብሮት እንጠይቃለን። ህዝብ ያሸንፋል፤ ወንጀለኞችንም ለፍርድ ያቀርባል! ~ To all Embassies and foreign powers! We respectfully request to show that you will not cooperate with terrorist criminals by denying them a visa to flee to your country, as all officials of the terrorist regime are currently wanted for serious crimes. The people will win and bring all the criminals to justice!

"አዲስአበባ ሰሚት ፍየል ቤት የሚገኘው በሻሌ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስራ ሁለተኛ ክፍል ተማሪዎችን ወደ ቡራዩ ሄዳችሁ እሬቻን ታከብራላችሁ ካላበለዝያ አስራ ሁለተኛ ክፍል ማትሪክ አትፈተኑም እያሉ ነው" /zehabesha/

የዋዜማ ዘገባ የሰሜኑን የኢትዮጵያ ክፍል ከአዲስ አበባ ጋር የሚያገናኘው የደብረ ብረሃን አዲስ አበባ መንገድ የሚያቋርጡ ተጓዞች፣ ሸኖን አልፈው እንዳይሄዱና ወደመጡበት እንዲመለሱ ሲገደዱ በስፍራው የነበረው ሪፖርተራችን ተመልክቷል፡፡ ተሸከርካሪዎችን አስቁመው ከተጓዦች መካከል የአማራ ክልል መታወቂ ያላቸውን ተጓዦች ለይተው ወደመጡበት እንዲመለሱ የሚያስገድት፣ የቀድሞው የኦሮሚያ ክልል ልዩ ኃይል መለዮ የለበሱ የጸጥታ ኃይሎችና የታጠቁ ሚሊሺያዎች ናቸው፡፡ ወደ አዲስ አበባ አታልፉም ተብለው ከተሳፈሩበት ተሸከርካሪ ተለይተው ከሚቀሩ ሰዎች መካከል፣ የተወሰኑት በቦታው ላይ ሲጉላሉና ቀሪዎቹ ደግሞ ለሸኖ ቅርብ ወደሆነችው ደብረ ብርሃን ባገኙት የትራንፖርት አማራጭ ሲመለሱ ታዝበናል፡፡

photo content
+1

ከዲያስፖራ ረብጣ ገንዘብ ይልቅ የአርሶአደር እፍኝ ጥሬ የምትበልጥበት ታጋይ ሲፈጠር ነፃነት ትቀርባለች። ገንዘብ ያሰባሰበ ሁሉ በስሙ የሚጠራ ታጣቂ የሚያደራጅበት የድንቁርና ምዕራፍ መዘጋቱ አይቀርም።

የአማራን ጥያቄ ሊመልስ እና ሊያስከብር የሚችል መሪ ዐብይ አሕመድ ነው ስትሉ የነበራችሁ የብዐዴን ርዝራዥ ገረዶች ከመንገዳችን ዘወር በሉ !! እናውቃችኋለን!! የፖለቲካ ድሃዎች መሆናችሁ አልገባችሁምና አወቅን ብላችሁ ነበር። ዛሬም አታፍሩም መካሪ ልትሆኑ ትመኛላችሁ!! በወያኔ ዘመን መውደቃችሁ ሳያንስ ፤ በዐብይ አሕመድ በቁምህ ተሸጥክ !! ፖለቲካ ይነስርሃል!! ውጣ ከሕዝባችን መንገድ !!

ንስሃ ግቡ ‼ ► አማራዎች በማንነታቸው ሲጨፈጨፉ አትፃፉ፥ አትናገሩ፥ እያሉ የአማራን ብሔርተኞች በማብጠልጠል አልፎም በወያኔነት በመወንጀል ስም ስትሰጡ የነበራችሁ ፤ ► አብይ አሕመድን በማምለክ ፣ በመደገፍ፣ በመከላከል፣ ክፉ አላማው ቀድሞ ገብቷቸው የሚተቹትን ሁሉ እንደአላዋቂና አፍራሽ በመቁጠር ሲታብጠለጥሉ የነበራችሁ ፤ ► የሕልውና ጥቃቶች ያዋለዱትን የአማራ ብሔርተኝነት በማነወር ተሰልፈው የኖሩ፥ የአማራን የሕልውና ጥቃትም ራሱን የአማራን ማንነታዊ ሕልውናም ክዳችሁ የኖራችሁ ፣ ቢያንስ ለራሳችሁ ንስሃ ግቡ!! አልገባንም ነበር !! ለካ ቀድሞ የገባቸው ነበሩ!! በሉና እነዚያን ያብጠለጠላችኋቸውን ስሟቸው !!

To Nationalities of Ethiopia: #Afar, #Kaffa, #Gurage, #Sidama, #Wolayta, #Tigre, #Somali, #Gamo, #Gofa, #Hadiya, #Kambata, #Gumz, #Harare, #Hamer, #Amaro, #Konso, #Gedeo… * TPLF/EPRDF made sure that you will never be the top leader of Ethiopia. Instead, they created an apartheid system that will keep you forever at the bottom of Ethiopia’s political power. You were never allowed to be a citizen of your country. Hailemariam Desalegn was no more than a mistake of TPLF. Note that Tigray enjoyed leadership not because the system TPLF designed was right for them but because the TPLF used the opportunity of seizing power against its own rule. Now, Tigray is the victim of TPLF's own mistake. And that shall be corrected in the way stated here. So, Ethiopia’s political arrangement in no way gave you an opportunity to enjoy the highest power. The TPLF system precisely resembles the relationship between the patron and the subject. For that reason, TPLF made most of you as Agar party. The concept of Agar refers to a lower status. With this framework, you were blatantly de-Ethiopianized. Now, the Prosperity Part has come and made you more de-Ethiopianized than ever before. That SNNPRS is disintegrated into various fragments has stripped off any southerner to even be a mistake like Hailemariam Desalegn. Now, the Oromo Prosperity Party envisions to install an eternal Oromo apartheid rule. Even if another group with the same mentality and greater number, say even the Amhara, comes in, your fate will be the same.  You are again made that you will never come close to the highest position of Ethiopia. TPLF’s deleterious designation of you as “anasa” nationality is now used against you in the most peripheralizing way. TPLF era apartheid system designed to keep you a patronage of the few majority master groups is being used vigorously by the Oromo PP. Any healthy person shall take into consideration you are all Ethiopians. You must therefore enjoy the right to be a citizen of this country with no limit put over your head. You must shatter this or that ethnic group’s hegemonial aspiration, an aspiration of keeping themselves your master forever, and be free. How? The Fano Amhara forces are fighting this apartheid, dehumanizing system. The Fanos stand for the simple fact that you all belong to the Ethiopian state; therefore, you shall enjoy your rights from the top position to the bottom of it. The Fanos are fighting to end ethnic hegemonial orders that permanently blocked the smaller numbered groups from moving upward. Therefore, it is at the heart of your interest to stand with the Fano, support the struggle, and become the citizens of your country. The only right way for your future aspirations is the Fano way!

እንድረስላቸው! አቃቂ ቃሊቲ ወረዳ 3 (በተለምዶ ዋናው ንግድ ባንክ) በር ላይ በእግረኛ መንገድ ስር ከተቀበረ ቱቦ ውስጥ የፊጥኝ ታስረው የታገቱ ሰዎች መኖራቸውን አረጋግጠናል። ከንግድ ባንኩ ፊት ለ
እንድረስላቸው! አቃቂ ቃሊቲ ወረዳ 3 (በተለምዶ ዋናው ንግድ ባንክ) በር ላይ በእግረኛ መንገድ ስር ከተቀበረ ቱቦ ውስጥ የፊጥኝ ታስረው የታገቱ ሰዎች መኖራቸውን አረጋግጠናል። ከንግድ ባንኩ ፊት ለፊት የፖሊስ ጣቢያ ያለ ሲሆን ፖሊሶች ሌሊት ላይ ሰዎችን ከተለያዬ ቦታ እያፈኑ ቱቦው ውስጥ እንደሚከቱ ተረጋግጧል። ATM የሚጠቀሙ ሰዎች "ውሃ ... ውሃ" የሚል ድምፅ ሰምተው የቱቦውን በር ሲከፍቱ በርካታ ሰዎች የፊጥኝ ታስረው ተመልክተዋል። የዓይን ምስክሩ "የተጎሳቆሉና ለሞት የሚያጣጥሩ እጅና እግራቸው የታሠሩ ሰዎችን አይቻለሁ፤ ውሃ ገዝተን ስናቀብል ፖሊስ መጥቶ አባረረን" ብሎኛል። ATM የሚጠቀሙ እናቶች እያለቀሱ ቢያንስ ምግብ እንስጣቸው ቢሉም ፖሊሶች እየደበደቡ በትነዋቸዋል። በአቅራቢያው ያላችሁ ወገኖች ሂዳችሁ ማረጋገጥ ትችላላችሁ። ህዝብ ያሸንፋል!