en
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Open in Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel የጥበብ ማዕድ

Channel የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 16 140 subscribers, ranking 5 305 in the Religion & Spirituality category and 2 097 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 16 140 subscribers.

According to the latest data from 02 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 637 over the last 30 days and by -3 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 2.97%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.04% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 479 views. Within the first day, a publication typically gains 329 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 11.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 03 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

16 140
Subscribers
-324 hours
+2267 days
+63730 days
Posts Archive
🏆 ለ ኦርቶዶክሳዊያን ብቻ የተከፈቱ በኢትዮጵያ የመጀመርያዎቹ ኦርቶዶክሳዊ ቻናሎች ❤️❤️❤️
🏆 ለ ኦርቶዶክሳዊያን ብቻ የተከፈቱ በኢትዮጵያ የመጀመርያዎቹ ኦርቶዶክሳዊ ቻናሎች ❤️❤️❤️

ነገን ለነገ ምትተወው የዛሬውን በዛሬ ስትጨርስ ነው።ካልሆነ ነገን የዛሬው ይወስድብሃል ያ ማለት አንድ ቀን እንደመክሰር ነው!!!

ምርጫዎች ሲበዙ ለመውደቅ እንደመንገዳገድ ያህል ነው።

የቀደመንን መንገድ መጠየቅ ትተን በራሳችን መጥፋቱ እናም መልፋቱ ለስኬት ያየነውን ውጣ ውረድ ሁሌም አይወክልም! የቀደመ ለልምድ የቀረበ ነው ታላቅም ነው መንገድ እንጠይቅም እንመርምርም!!!!

" ስቅለት " በክርስትና አስተምሮ ይህ ዕለት የአይሁድ ካህናት ያለ በደል ያለ ጥፋት ንጹሕ እና ጻድቅ የኾነውን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰቀሉበት ዕለት ነው። ዕለቱ በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ ኢየሱስ ክርስቶስ የዓለም ዂሉ መድኀኒት ለአዳምና ለልጆቹ ሲል በመልዕልተ መስቀል በቀራንዮ አደባባይ ተሰቅሎ መዋሉን የሚታሰብበት ታላቅ ቀን ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እና ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን #በስግደት እና #በጾም የሚታሰብ ሲሆን በወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረትም በተለያዩ ስነ-ስርዓቶች ታስቦ ይውላል፡፡ በተለይ ደግሞ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከንጋታው ጀምሮ እስከ ማምሻው በዕለቱ የተፈጸሙትን ክስተቶች በሰዓት ከፍላ በልዩ መንፈሳዊ ሥርዓትና በስግደት ታከብረዋለች ፦ ✝ ዓርብ ጠዋት ዓርብ ጠዋት ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ በጲላጦስ ፊት በፍርድ አደባባይ መቆሙ ይታሰባል። የካህናት አለቆችና ሕዝቡ ሽማግሎች ሁሉ ሊገድሉት በኢየሱስ ላይ ተማከሩ፤ አስረውም ወሰዱት ፥ ለገዢው ለጰንጤናዊው ጲላጦስም አሳልፈው ሰጡት። ✝ በ3 ሰዓት ጲላጦስ በወቅቱ በነበረው ሕዝብ ግፊት መሠረት ወንጀለኛውን በርባንን ከእስር አስፈትቶ በምትኩ ኢየሱስን አሳልፎ የሰጠበት፤ አካሉ እስኪያልቅም 6,666 የገረፉት ከሊቶስጥራ - ቀራኒዮ እርጥብ መስቀል አሸክመው የወሰዱበት ነው። ✝ በ6 ሰዓት ኢየሱስ ክርስቶስን እጆቹን እና እግሮቹን ቸንክረው በቀራንዮ ጎልጎታ ተራራ በ2 ወንበዴዎች መካከል የተሰቀለበት ነው። ✝ በ9 ሰዓት በእምነቱ አስተምሮ ይህ ሰዓት ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሱን ከሥጋው በባሕርይ ሥልጣኑ የለየበት ወደ ሲዖል ወርዶም የታሠሩትን ሁሉ ያስፈታበት ነው። ✝ 11 ሰዓት ዮሴፍና ኒቆዲሞስ ከታላቅ ክብር እና ሐዘን ጋር በአዲስ መቃብር የቀበሩበት ነው።

አውቀህ ከምትታላል ሳታውቅ ቢሆን ከሚሰማህ መጥፎ ስሜት ትድናለህ!

💕ከዘማሪያን የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይ ፈ ል ጋ ሉ ? 🔔 💕 [┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ [┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ዘማሪ አቤል መክብብ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕ዘማሪት ሲስተር ህይወት ተፈራ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕ዘማሪ ዲያቆን ሙሉቀን ከበደ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ዘማሪት ፋሲካ ድንቁ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ 🌷👥 የሁሉንም ዘማሪያን መዝሙር ለማግኘት 🔔 👇 🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧

✞ ሰሙነ ሕማማት  ✞ ✔️ በዚህ ሳምንት ያሉት ዕለታት ስያሜያቸውና በየአንዳንዳቸው ዕለታት የተፈጸሙት ምን ምን ናቸው ? ✔️ ጌታችን በመስቀሉ ከ6-9 ስዓት በመስቀል ላይ ሳለ የተፈጸሙት ተአምራቶች ምን ምን ናቸው ? ✔️ ጌታችን በመስቀሉ ከ6-9 ስዓት በመስቀል ላይ ሳለ የተናገራቸው 7ቱ የፍቅር ቃላት ምን ምን ናቸው ? ሰሞነ ሕማማትን አስመልክቶ ለሚቀርቡ ጥያቄዎች በሙሉ መልስ ያገኙበታል 💖 #join  💖  ይበሉ👇🏽👇🏽👇🏽 https://t.me/addlist/isQbYInIIR0zNTc0

Repost from N/a
📍 ሕማማት 📍 📍በዲያቆን ሄኖክ ሃይሌ ተጽፎ በ ቢኒያም ብርሃኑ የተተረከውን ሕማማት የተሰኘውን መጽሐፍ በትረካ ለማግኘት 👇👇👇
📍 ሕማማት 📍 📍በዲያቆን ሄኖክ ሃይሌ ተጽፎ በ ቢኒያም ብርሃኑ የተተረከውን ሕማማት የተሰኘውን መጽሐፍ በትረካ ለማግኘት 👇👇👇

መልካም ዜና ለአእላፍት ዝማሬ ቤተሰቦች ❤️‍🔥 የአእላፍት ዝማሬ መዝሙሮችን በነፃ የምታገኙበት አዲስ ቻናል ተገኝቷል፣ በቀላሉ ቻናሉን ለማግኘት 👇
መልካም ዜና ለአእላፍት ዝማሬ ቤተሰቦች ❤️‍🔥 የአእላፍት ዝማሬ መዝሙሮችን በነፃ የምታገኙበት አዲስ ቻናል ተገኝቷል፣ በቀላሉ ቻናሉን ለማግኘት 👇

✞ ሰሙነ ሕማማት  ✞ ✔️ በዚህ ሳምንት ያሉት ዕለታት ስያሜያቸውና በየአንዳንዳቸው ዕለታት የተፈጸሙት ምን ምን ናቸው ? ✔️ ጌታችን በመስቀሉ ከ6-9 ስዓት በመስቀል ላይ ሳለ የተፈጸሙት ተአምራቶች ምን ምን ናቸው ? ✔️ ጌታችን በመስቀሉ ከ6-9 ስዓት በመስቀል ላይ ሳለ የተናገራቸው 7ቱ የፍቅር ቃላት ምን ምን ናቸው ? ሰሞነ ሕማማትን አስመልክቶ ለሚቀርቡ ጥያቄዎች በሙሉ መልስ ያገኙበታል 💖 #join  💖  ይበሉ👇🏽👇🏽👇🏽 https://t.me/addlist/isQbYInIIR0zNTc0

በ30 ሰከንድ ውስጥ ስለሚጠፍ ምርጥ ቻናል ነው ይቀላቀሉ 👇 https://t.me/addlist/isQbYInIIR0zNTc0
በ30 ሰከንድ ውስጥ ስለሚጠፍ ምርጥ ቻናል ነው ይቀላቀሉ 👇 https://t.me/addlist/isQbYInIIR0zNTc0

✞ ሰሙነ ሕማማት  ✞ ✔️ በዚህ ሳምንት ያሉት ዕለታት ስያሜያቸውና በየአንዳንዳቸው ዕለታት የተፈጸሙት ምን ምን ናቸው ? ✔️ ጌታችን በመስቀሉ ከ6-9 ስዓት በመስቀል ላይ ሳለ የተፈጸሙት ተአምራቶች ምን ምን ናቸው ? ✔️ ጌታችን በመስቀሉ ከ6-9 ስዓት በመስቀል ላይ ሳለ የተናገራቸው 7ቱ የፍቅር ቃላት ምን ምን ናቸው ? ሰሞነ ሕማማትን አስመልክቶ ለሚቀርቡ ጥያቄዎች በሙሉ መልስ ያገኙበታል 💖 #join  💖  ይበሉ👇🏽👇🏽👇🏽 https://t.me/addlist/isQbYInIIR0zNTc0

Repost from N/a
📍 ሕማማት 📍 📍በዲያቆን ሄኖክ ሃይሌ ተጽፎ በ ቢኒያም ብርሃኑ የተተረከውን ሕማማት የተሰኘውን መጽሐፍ በትረካ ለማግኘት 👇👇👇
📍 ሕማማት 📍 📍በዲያቆን ሄኖክ ሃይሌ ተጽፎ በ ቢኒያም ብርሃኑ የተተረከውን ሕማማት የተሰኘውን መጽሐፍ በትረካ ለማግኘት 👇👇👇

🏆 ለ ኦርቶዶክሳዊያን ብቻ የተከፈቱ በኢትዮጵያ የመጀመርያዎቹ ኦርቶዶክሳዊ ቻናሎች ❤️❤️❤️
🏆 ለ ኦርቶዶክሳዊያን ብቻ የተከፈቱ በኢትዮጵያ የመጀመርያዎቹ ኦርቶዶክሳዊ ቻናሎች ❤️❤️❤️

ለመንገደኛ ሰው መንገድ አትሁን።

ሰሞነ ሕማማት ! ከሆሳዕና በዓል (እሁድ) ስድስት ሰዓት እስከ አርብ (ስቅለት) ማታ ድረስ ያሉት ቀናት ሰሞነ ሕማማት ናቸው። ሳምንቱ " ዘመነ ፍዳ " የሚታሰብበት ጊዜ ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሰሞነ ሕማማት ወቅት " የፈጣሪን ህመም " ታሳቢ ያደረግ ልዩ ህግና ስርዓት አለ። ቤተክርስቲያን ወትሮ የምታከናውናቸው ስርዓቶች በሕማማት ቀናት አይከናወኑም። ህዝበ ክርስቲያኑ በሰሞነ ሕማማት የፈጣሪውን መከራ በማሰብ በተለየ ስርዓት ነው ቀናቱን የሚያሳልፈው። በሰሞነ ሕማማት የትኞቹ የቤተ ክርስቲያን ስርዓቶች አይተገበሩም ? በሰሞነ ሕማማት በቤተ ክርስቲያን " ግብረ ህማማት " የሚባል መጽሀፍ ይነበባል ፤ ለሳምንቱ የተዘጋጀ ልዩ ጸሎት ይደረጋል። የሌሎች ስርዓቶች ክዋኔ ይገታል። በሰሞነ ሕማማት ፦ - ቅዳሴ አይቀደስም (ከጸሎተ ሀሙስ ውጭ) - ማህሌት አይቆምም - ጸሎተ ፍትሀት አይደረግም - መስቀል አይሳለምም - ክርስትና አይነሳም - ኑዛዜ አይሰጥም አይቀበልም እነዚህ ስርዓቶች በሆሳዕና ዕለት አስቀድመው የሚከናዎኑ ናቸው። ምዕመናን ሰሞነ ሕማማትን በምን ስርዓት ይከውናሉ ? በቤተ-ክርስቲያኗ " የመከራ ዘመን " የሚባለውን 5500 ዓመትን በመወከል አምስት ቀናት ተኩል የሆነው ሰሞነው ሕማማት በምመናን ዘንድ በተለያዩ ድርጊቶች ይታሰባል። የሚተገበሩት ድርጊቶች ሀዘንን ለመግለጽ እንዲሁም ከአስተምሮ ጋር መልዕክ ያላቸው ናቸው። ምእመናን በሰሞነ ሕማማት ፦ - ከመጨባበጥና መሳሳም በመራው - በባዶ እግር በመቆም - በስግደት - በጸሎት - ራስን ዝቅ ማድረግ ያስባሉ። አባቶች በሕማማት ሳምንት ምዕመኑ ፦ ° ወደ ራሱ ጠልቆ በመግባት መጸለይ እንዳለበት ° ሰው ስለ ኃጢያቱ ማሰብ እንዳለበት ° ስለ ሀገሩ ማዘን እንዳለበት ° ለሰላም መጸለይ እንዳለበት ° የሰው ልጅ ሰላም እንዲያገኝ ሰላም ያጣው ህዝብ ሰላም እንዲያገኝ መጸለይ እንዳለበት ° ፈጣሪ የተቀበለውን መከራ በማሰብ ለሀገር ሰላም እንዲሰጥ ህይወታችንን ያስተካክል ዘንድ መለመን እንዳለበት - ከኃጢያታችን ይቅር እንዲለን መጸለይ እንዳለበት ያስገነዝባሉ። (መላከ ገነት ክብሩ ገ/ጻድቅ - ከዚህ ቀደም ለአል አይን ከሰጡት ቃል)