ተማር ለለዉጥ ሚዲያ
"እውቀትን በስልጣን እና በመኩራራት ተምሮ የሚሳካለት አንድም ሰው የለም። ነገር ግን ራሱን መስዋእት አድርጎ፡ በችግር እና ምሁራንን እያገለገለ የተማረ ይሳካለታል።" ኢማሙ ሻፊዒ (አላህ ይዘንላቸው) https://t.me/temarLelewutmedia ስናሳምር ያበራቱን ስናጠፋ ያርሙን ከታች ባለዉ በአስተያየቶቻችሁ መሥጫ ያገኙናል ጀዛኩሙሏሁ ኸይር 👇 https://t.me/Temarrmediabot
Show more1 791Subscribers
No data24 hours
-77 days
-5430 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Show all...
ለ1444 አመታት በፅናት የዘለቀ ዲናችን (እምነታችን) በአምባ ገነኖች ወከባ አይናወጥም ቆፍጣናዉ መግለጫ!!!
#ethiopia ##fetadaily #djibuti #minbertv #afar #amhara #harun_media #wollo
Repost from ተማር ለለዉጥ ሚዲያ
Show all...ፌደራል መጅሊሥ ዝምታዉን ሰበረ ! ቁጣዉ ተቀሰቀሰ...!!
#ethiopia #djibuti #harun_media #wollo #fetadaily #zehabesha #amhara #oromo #mesjid #hijab #afar
Repost from ላኑፈሪቁ ኢላ የዉመል ቂያማ የዳዕዋ ቻናል
Show all...ይድረስ ለሁሉም ለሚመለከተዉ በሙሉ....!!
#harun_media #djibuti #ethiopia #fetadaily #seifu_on_ebs #minbertv #wollo #ahmedargoba#Abdi_wollo_tube
Show all...
ግፉ ሞልቶ ፈሰሰ / እብሪቱም ጥግ ደረሰ !!
#ethiopia #fetadaily #djibuti #seifu_on_ebs #Ahmedargoba
Repost from Minber TV
" በአስቸኳይ መስጂዶችን ማፍረስ አቁሙ ፤ የፈረሱትንም በፍጥነት መልሳችሁ አሰሩ ፤ ሕዝበ ሙስሊሙንም በይፋ ይቅርታ ጠይቁ " - የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት
የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በአዲሱ "በሸገር ከተማ " መስጂዶች እየፈረሱ መሆኑን በመግለጽ ይህ ድርጊት በአስቸኳይ እንዲቆም አሳሰበ።
ምክር ቤቱ ለኦሮምያው ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በፃፈው ደብዳቤ ነው ይህንን ማሳሰቢያ ያስተላለፈው።
ጠቅላይ ምክር ቤቱ በደብዳቤው ፤ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት እየፈረሱ ያሉ መስጂዶች በአስቸኳይ እንዲያስቆም ብሏል።
ከዚህ ባለፈም ፤ የፈረሱ መስጂዶች በሸገር ከተማ አስተዳደር በፍጥነት እንዲሰሩና ሕዝበ ሙስሊሙን አስተዳደሩ በይፋ ይቅርታ እንዲጠይቅ አሳስቧል።
የኦሮሚያ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ፥ ለጠቅላይ ምክር ቤቱ በተፃፈው ደብዳቤ :-
1. በሸገር ከተማ ኮዬ ፈጬ ክፍለ ከተማ ዉንዴሳ ወረዳ ልዩ ስፍራ ቀርሳ በቀን 14/07/15
2. በሸገር ከተማ ሰበታ ክፍለ ከተማ መጉላ ቶውፊቅ መስጂድ 19/08/15
3. በሸገር ከተማ መልካ ኖኖ ክፍለ ከተማ ወረዳ ልዩ ስሙ አን ኢ ሳይት ሰላም መስጂድ በቀን 24/08/25
4. በሸገር ከተማ ቡራዩ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ አሸዋ ሜዳ በቀን 25/08/15 መፍረሳቸውና ጉዳዩ ከአቅሙ በላይ መሆኑን አሳውቋል።