ፈለገ ጥበባት +++
Open in Telegram
+++የቀደምት ኢትዮጵያውያን ስልጣኔን ማሳየት እንዲሁም ገዳማት እና አድባራትን ማሳወቅ፡፡+++ የተረሱ አድባራትና ገዳማትን ማስታወስ ፤የ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያንን ጥበብ እውቀትን በምንችለው ሁሉ መመርመር የአባቶቻችን ልጆች በመሆን ትላንት በዛሬ እና በነገ ውስጥ ማስቀጠል ማስቻል ነው።
Show more7 163
Subscribers
-524 hours
-267 days
-7330 days
Posts Archive
7 163
ሆኖም ግን ይህ ሚስጥራዊ ስፍራ ከዚህም በላይ የተደበቀ ማንነቶች እንዳሉተሸ እሙን ነው።
በአገራችን ኢትዮጵያ ውስጥ የምስጢር ፣ የታሪክ እና የጥበብ ማደርያ ከሆኑ ቦታዎች አንዱ አፋር ነው። ስለ አፋር ብዙ ባይባልም ኢትዮጵያን ኢትዮጵያ ያሰኙ የባህር ላይ ተጓዦችን እና ገንቢዎችን ያፈራች ምድር ናት።
አፋር አንድ ወጥ ፍልፍል የሆኑና ግዝፈታቸው ከግብፆቹ ፒራሚዶች የሚልቁ ፒራሚዶችና ምስጢራዊ ገዳማት ተሰውረው እንደሚገኙም ሚስጥር አዋቂወች ይናገራሉ ።
ይህ ፈለገ ጥበባት ነው ያላችሁን ሃሳብ አስተያየት @Nabuti21 ማድረስ ይቻላል።
7 163
አለማችን ላይ አነጋጋሪ ከሆኑ እጂግ አስደናቂ የምርምር ስራወች የሉሲ ወይም ድንቅነሽ ጥንተ ተጸጥሮ ነው...ሉሲ ማን ናት?
ጥንተ ፍጥረቷ ከየት ነው የጥንት የብራና መዛግብቶቻችን ምን ይላሉ አለማችን ያልደረሰችባቸው ምድራችን ላይ የሚኖሩ እጂግ አደገኛ ሰው መሰል ፍጡራን እነማን ናቸው?
የአፍር ኤርታሌ እሳተ ገሞራ ታላቅ ያልተገለጸ ሚስጥር.....
በኢትዮጵዪውያን የዘመን አቆጣጠር በ1981 አካባቢ Donald johanson የተባለ ተመራማሪ አፋር በሚገኘው በአዋሽ ሸለቆ አካባቢ 3.4 ሚሊዮን አመታት በፊት የነበረችን የሰው ዘር እንዳገኘ ስሟም ሉሲ ወይም ድንቅነሽ ተብላ እንደተሰየመች በ ዝገመተ ለወጥ አሁን ያለው የሰው ዘር ያስገኘች እንደሆን አለማቀፋዊ ተቀባይነት ካገኘች 46 አመታትን አስቆጠረች።
ታዲያ በእኒህ የዝግመተ ለውጥ አፈጣጠር ሰው አሁንነቱን እንዳገኘ የሚሞግቱ አሁን አሁን በረከት ብለዋል።
በእርግጥ ይህ ሃሳብ ለ mapalagtics (አቃቤ ኑፋቄ) ኢቮሉሽን ወይም ዝግመተ ለውጥ የሚል አመክንዮ በጊዜ ሂደት ሳይንሳዊ ልብስ ቢያለብሱትም ቅሉ
ፈጣሪ የለሽ አስተምህሮ ጂማሮ እንደነበር ይታወቃል::
ታድያ 3.4 ሚሊዮን አመት ያስቆጠረችው ሉሲ ወይም ድንቅነሽ ማን ናት?
ይህ የዘመን ስሌት ምድር ከተፈጠረችበት የጊዜ ግዝፈት እጂጉን የራቀ ነው። በእኛ አስተምህሮ መሰረት ምድር ከተፈጠች 75114 አመቷ መሆኗን እናምናለን።
ታድያ አሁን አለም በደረሰበት የጊዜ ግዝፈት ልኬታ ምድር ከተፈጠረች ቢሊዮን አመት እንደሆናት ይሞግታል።
ታድያ በሁለቱ መካከል ይህንን ያክል የዘመን ልዩነት እንዴት ሊኖር ቻለ የሚለው ሌላ ጥያቄ ይፈጥራል ።
የሳይንሳዊ የእድሜ ልኬታ የሚታወቀው በ relative and radiometric datting በሚል ሳይንስ ነው። ታድያ መሰረቱን የሚያደርገው በተገኙት ቅሪት አካል ነው።
ታዲያ ይህንን ያክል ዘመን እንዳስቆጠረች የሚነገርላት ሉሲ በቤተክርስትያን ሊቃውንቶቻችን ስትገለጥ በታላቁ ሄኖክ ምዕ 2 ያሉት ከስማዝያ ጭፍሮች አንዱ(አንዷ) እንደሆነች ያስረዳሉ። በዚህው ምዕራፍ ላይ የስማዝያ ጭፍሮች በምድር ላይ በተባዙ ጊዜ በደላቸው ሲበዛ በቅዱሳን መላእክት ሃይል ወደ ጨለማ ሸለቆ ውስጥ እንደተጣሉ ይናገራል።
ታላቁ ሄኖክ እኒህ ኔፍሊም ወይም ራዕይት የሚባሉ ግዙፋን የሰው መልክና ቁመና ያላቸው አስከ 3ሺ ክንድ ርዝማኔ እንደነበራቸው ይገልጻል። ይህ ማለት እጂግ ጠንካራ እና ብርቱ አጥንት አካል እንደሚኖራቸው ይታመናል።
የእኒህ ግዙፋን እድሜ ሳይንሳዊ በሆነው relative and radiometric dating ሲሰላ ከግዝፈትና ከጥንካሬያቸው የተነሳ ቅሪት አካላቸው እጂግ በርካታ አመታትን ያመለክታል። በዚህ የተነሳ አፋር አዋሽ ሸለቆ የተገኘችው/የተገኘው ከ ኔፍሊሞች አንዱ/አንዷ እንጂ ሚሊዮን አመት የኖረች ሰው አይደለችም።
የሳይንሱ ከለም እንደሚለዎ የሉሲ ናሙና ቀደምት ኦስትራሎፒቴክሲን ነ 3.2 ሚሊዮን ዓመታት በፊት የነበረ እንደሆን ይነገራል ። አፅሙ ትንሽ የራስ ቅል ሆሚኒን ካልሆኑት ዝንጀሮዎች ጋር ተመሳሳይነት ያለው፣ በተጨማሪም የሰው ልጅ (እና ሌሎች ሆሚኒን) የሚመስል የእግር ጉዞ ማስረጃን ያሳያል። ይህ ጥምረት ከሁለትፔዳሊዝም በፊት የነበረው የአንጎል መጠን መጨመር የሰውን የዝግመተ ለውጥ እይታ ይደግፋል።[4][5] የ2016 ጥናት እንደሚያመለክተው አውስትራሎፒተከስ አፋረንሲስ እንዲሁ በስፋት በዛፍ የሚኖር ነበር፣
"ሉሲ" ስሟን ያገኘችው በ1967ቱ ‹Lucy in the Sky with Diamonds› በ Beatles ዘፈን ሲሆን ይህም ምሽቱን በሙሉ ቁፋሮ ቡድኑ በማገገም ቦታ ላይ የስራ ቀን ከጀመረ በኋላ በጉዞ ካምፕ ውስጥ ጮክ ብሎ እና ደጋግሞ ይጫወት ነበር። ግኝቱን በይፋ ካወጀ በኋላ ሉሲ ብዙ የህዝብ ፍላጎትን በመያዝ በወቅቱ የቤተሰብ ስም ሆነ።
በሙት ባህር ውስጥ በሚገኘው በኩምራን ዋሻዎች ውስጥ ከተገኙት የመጀመሪያዎቹ ሰባት ጥቅልሎች መካከል “የጃይንት መጽሐፍ” የሚል ስያሜ የተሰጠው ጥቅልል ይገኝበታል። ጃይንትስ፣ ልክ እንደ መጽሐፈ ሄኖክ፣ እራሱን የሚመለከተው ኔፊሊሞች፣ እነዚህም የወደቁ የመላእክት ዘር ናቸው፣ እነሱም ጠባቂዎች ይባላሉ ይላል ።
የጽሑፉ ሁለት ዋና ስሪቶች አሉ። የሙት ባህር ቅጂ የተፃፈው በአረማይክ ነው። ሌላ እትም በመካከለኛው ፋርስ ተጽፎ ተገኝቷል፣ ከአረማይክ የተስተካከለ ከማኒቺያን ሃይማኖት ጋር ይስማማል። ሁለቱም እትሞች ይፈተሻሉ። መጽሐፈ ጃይንትስ በአንድ ወቅት የሄኖክ ክፍል እንደነበረ የሚገምቱትን ንድፈ ሐሳቦች ይቀርባሉ።
የጂያይንት መፅሐፍ ከመፅሐፈ ሄኖክ ጋር በሚመሳሰል መልኩ በዘፍጥረት የዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ በሚገባ የሚያሰፋ የአዋልድ አይሁድ መጽሐፍ ነው።
ለመጽሃፉ በጣም የታወቁት ሃሳቦች በሙት ባህር ጥቅልሎች መካከል ባለው የጋይንት መፅሃፍ በአረማይክ ቅጂዎች የተገኙ ናቸው። የጃይንትስ አፈ ታሪክ ማጣቀሻዎች በሚከተሉት ውስጥ ይገኛሉ፡- ዘፍጥረት 6፡1-4፣ የሄኖክ መጽሃፍቶች (ኢትዮጵያዊ፣ ስላቮኒክ፣ ዕብራይስጥ፣ ግሪክ)፣ ኢዮቤልዩ፣ ዘፍጥረት አፖክሪፎን፣ 2 እና 3 ባሮክ (ስላቮኒክ)፣ በደማስቆ ሰነድ እና ራእዮች ዳንኤል 7፡9-14። ይህ መጽሐፍ ስለእነዚህ የቀድሞ ኃያላን ኃያላን እና የአባቶቻቸውን ጠባቂዎች (ግሪጎሪ በስላቮን 2 ሄኖክ ይባላሉ)፣[ የእግዚአብሔር ልጆች ወይም ቅዱሳን (ዳንኤል 4:13, 17) ይነግራል። ) የተከለከለውን ጥብቅ “የፍጥረት ድንበሮች” በመጣስ በፍትወታቸው “ከሰው ሴት ልጆች” ጋር ሲጣመሩ በሰማይ ላይ ያመፁ ይላል።
በጣም ብልሹ የሆኑት ዘሮቻቸው፣ ግዙፎቹ፣ ከዚያ በኋላ ኔፊሊም፣ ጊቦሪም ወይም ረፋይም ተብለው ተጠርተዋል፣ ከእግዚአብሔር እና ከጻድቃን ተከታዮቹ ጋር የተዋጉ ምድራዊ ከፊል ዘር በመሆናቸው ዓለም በተንኮል በክፋት በተጨናነቀች ጊዜ ቁጥራቸው እየቀነሰ ነበር። የማኒካውያን ፍርስራሾች ለእነዚህ ክፉዎች አጠቃላይ ስም አጋንንት የሚል ስም ሰጥተዋቸዋል (በግሪክ ሄኖክ ጨካኞች ይላቸዋል)። ምንም እንኳን የጠባቂዎች እና የዘሮቻቸው ቃላቶች በተለያዩ ትርጉሞቻቸው እና ድግግሞሾቻቸው ውስጥ ብዙ ጊዜ ግራ ቢጋቡም፣ በጥቅሉ እነዚህ ዓመፀኛ ዘሮች በአዋልድ ምንጮች እንደ ወድቀው መላእክት ተጠርተዋል፣
ስለዚህ አፍር የተገኘችው ሉሲ ሚሊዮን አመታት ያስቆጠረች ሳይሆን ሶስት አራት ሺ ያስቆጠረች የስማዝያ ዝርያ እንደሆነች ይታመናል።
ሌላው ስለ አፍር ኤርታሌ ያልተነገረ እውነት ብዙ መባል ይችላል ።
ስለ አፋር ኤርታሌ አካባቢ ስላለው ቦታ የተለየ እና የተደበቀ ሚስጥራት እንዳለ ይነገራል ይህም አፋር አካባቢ ያለው ኤርታሌ እሳተ ጎሞራ ልዩ የሆነ ስፍራ እንደሆነ በሚስጥር አዋቂወች ይጠቀሳል ፡
በሰማይ መላክቶች በነበረው ጦርነት ወደዚህ ኤርታሌ እሳተ ጎምራ ሳጥናኤል ና ጭፍሮቹ ወደ ዚህ ጥልቅ ስፍራ እንደተወረወሩ እና አሁንም እዚሁ እንዳሉ እስከ አለም ፍፃሜም ድረስ እዚሁ ኤርታሌ እነንደሚኖሩ ታሪክ ያስረዳል፡፡
7 163
ከደቂቃወች በኋላ ሚሊዮን አመታት ያስቆጠረችው ሉሲ ማና ነት በሚል አስደናቂ ርእስ የጥንት ብራናወች ምን ይላሉ የአፋር ምድር ሚስጥራዊ እውነት ሲገለጥ እጂግ አስገራሚ ፕሮግራም በዩቲቭ ቻናላችን ይዘንላችሁ እንመጣለን ።
7 163
በዩቲብ መከታተል የምትችሉ ሊንኩን በመንካት በቀጥታ ተከታተሉን ዩቲቪ መከቲተል ለማትችሉ ተከታዮቻችን ደግሞ በጹሑፍ የሚቀርብ ይሆናል ።
አላማችን እውነትን መግለጥ ነውና አብራችሁን ሁኑ...
ዝንቱ ውእቱ ፍኖት አበው ዘበአማን
ይህ ያልተበረዘ ያልተመረዘ የእውነተኞች የአባቶቻችን መንገድ ነው!
https://youtu.be/m4JIL1qEaYU
7 163
እጂግ አስደናቂው የአለም ሃያላን የሚፈሯት የ ተሰወረችው ኢትዮጵያ እና ታሪኳ !
ከደቂቃወች በኋላ ይህንን እጂግ ሚስጥራዊና አስደናቂ መረጃ ይዠላችሁ እቀርባለሁ..
ፈለገ ጥበባትን በመቀላቀል ላይክ ሳብስክራይብ ና ሸር በማድረግ ሃላፊነታችሁን ተወጡ!
7 163
በመቀጠል የፊንሐስን ጦር እየዞረ ገደለ የክርስቲያኖችን ደምን ተበቀለ የድሉም ደስታ ወደ እስክንድርያ እና ቆስጠንጥንያ የክርስቲያን ሃገሮች ደብዳቤ ተላከ በሃዘን ላይ የነበሩት ክርስቲያን ሃገራትም ሃዘናቸው በደስታ ተለወጠ። ንጉስ ካሌብም አርያት(አቡ ሐሴም) የሚባለውን የሰንዓ ንጉስ ብሎ ሾመላቸው አርያትንም በየአመቱ ለአክሱም እንዲገብር ትእዛዝ ሰጠው። ቤተክርስትያናትን ስሰራና ሲያድስ እንደነበር እና ይዞት የተጓዘውን ታቦተ ቅዱስ ገብርኤል በዚሁ ምድር ላይ በሚገኙ አድባራት ትቶ እንደመጣ ይነገራል።
የፈረሱትን ቤተ ክርስቲያኖችን ሲያድስ እና አዳዲስ ቤተ ክርስቲያኖችን ሲያሰራ አጼ ካለብ ጥቂት ቀናት በየመን ተቀመጠ ።
አንታርክቲካ ያለው ታቦት የኢትዮጵያ ለመሆኑ ማስረጃ ይቅርብ ከተባለ በርካታ ማስረጃወች ማቅረብ ይቻላል። በአለም ላን ታቦት ቀርጻ በክብር አንብራና አክብራ ለመንፈሳዊ አገልግሎት የምትተቀም ከጥንት ጀምሮ ኢትዮጵያ ብቻ መሆኑ ታላቅ ማስረጃ ነው።
7 163
የመጨረሻው ዘመን መፍለሚያ ይሉታል
መለኮታዊ የጦር መሳርያም በማለት ስሙን ያነሱታል!
አንዳንዶቹም ወደ መጣበት እናት አገሩ ኢትዮጵያ መልሱትም ይላሉ!
አለማችን እጂግ ሚስጥራዊ እውነቷ ያልተፈታ ረቂቅ ናት ። ከምናየውና ከምንሰማው ባሻገር እጂግ ረቂቅ የሆኑ የአለም ስልጣኔ ያልደረሰባቸው አስደናቂ የምድራችን ሚስጥራዊ ቦታወች አሉ ።
ከእነዚህ መካከል አንታርክቲካ አንዱ ሲሆን አንታርክቲካ፣ ደቡባዊው አህጉር እና የደቡብ ዋልታ ቦታን የሚሸፍን ፣ ሰው የማይኖርበት፣ በበረዶ የተሸፈነ መሬት ነው። ወደ አህጉሪቱ የሚደረጉ አብዛኛዎቹ የባህር ጉዞዎች ወደ ደቡብ አሜሪካ የሚዘረጋውን አንታርክቲክ ባሕረ ገብ መሬት ይጎበኛሉ።
በተለያየ ጊዜ የሚገኙ አስደናቂ ግኝቶች ፒራሚዶች የመወጣጫ መሰላሎች የተለያዩ ግዙፍ የፊት አጽሞች እና የዳይኖሰር ቅሪት አካል የተለያዩ የባዕድ ፍጡራን አጽም የደም ፏፏቴ ያልተፈቱ አለማቀፋዊ ሚስጥር ሁነዋል ....ታዲያ በዚህ አስደናቂ ቦታ አንድ ሌላ አስደናቂ እውነት ተፈጥሯል።
የአለም ሚዲያ የዘገቡት በደቡብ የምድራችን ዋልታ ጫፍ በበርዶ ማማ በሚስጥር የተቀመጠው የኢትዮጵያ ቅርስ , አንታርክቲካ, ሩሲያ እና ሳውዲያረቢያ!
በቅርቡ ታቦተ ገብርኤል ስለተባለው ነገር አስገራሚ ተከታታይ የሚመስሉ ዜናዎች ብቅ አሉ ይላሉ የዜና ምንጮች ።
እሱም "የገብርኤል መመሪያ ለመሐመድ" ተብሎ የሚጠራ ሲሆን በሳውዲ አረቢያ የጅምላ ሞት, የሩሲያ ወታደራዊ ስራዎች, በአንታርክቲካ ውስጥ ምስጢራዊ ማዕከሎች እና በጣም በቅርብ ጊዜ, የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መሪ ጋር ተያይዞ ተጠቅሷል. ታቦተ ገብርኤል ምንድን ነው እና ለምን በድንገት በዜና ቀረበ?
ስለ ታቦተ ገብርኤል በመረጃ የተደገፈ ማጣቀሻ የሌለው ቢመስልም ብዙ ያልተረጋገጡ ተረቶች አሉ።
ያ የአምልኮ ቦታ በመካ፣ ሳውዲ አረቢያ የሚገኘው ታላቁ መስጊድ (መስጂድ አል-ሃራም መስጊድ) ሲሆን ይህም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ በየዓመቱ የሚጎበኘው እንደሆነ ይታመን ነበር። እ.ኤ.አ. በ2015 ታላቁ መስጊድ እየተስፋፋ ነበር፣ በሴፕቴምበር 11፣ ክሬን ወድቆ 107 ሰዎች ሲሞቱ፣ የግንባታ ሰራተኞችን ጨምሮ። አንደኛው ወሬ በግንባታው ሠራተኞች የታቦተ ገብርኤልን አግኝተው “በፕላዝማ ልቀት” ተገድለዋል የሚል ነበር። ሁለት ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ፣ በሴፕቴምበር 24፣ 4,000 የሚጠጉ ምእመናን ሙተዋል ፣ በይፋ መታተም ተብሎ በሚጠራው እና ይፋዊ ባልሆነ መንገድ ከታቦቱ ጋር የተያያዘ ሌላ “ፕላዝማ ልቀት” ተብሎ ተጠርቷል።
በክሬምሊን ከተሰራጩት እጅግ በጣም አስገራሚ ዘገባዎች አንዱ ነው ብለን መደምደም የምንችለው የመከላከያ ሚኒስቴር የአለም አቀፍ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መሪ የሞስኮ ፓትርያርክ ኪሪል አንታርክቲካ በታላቅ እጀባ ሃይማኖታዊ ስርአት ሲከውኑ መታየታቸው ነው ።
ከሰፊው የፌዴሬሽኑ የባህር ኃይል አርማዳ ጋር በመሆን ከሳዑዲ አረቢያ በሁለቱ ቅዱስ መስጊዶች የበላይ ጠባቂነት ለሩሲያ እንክብካቤ የተሰጡትን ምስጢራዊውን “ታቦተ ገብርኤል” በማጓጓዝ ከ“ሚስጥራዊ ጽሑፍ” የተነበበውን “ጥንታዊ ሥነ ሥርዓት” አደረጉ። በማለትም በርካት አለማቀፍ ድህረ ገጾች ዘግበውታል።
በዚህ ዘገባ መሰረት፣ በአድሚራል ቭላዲሚስኪ የምርምር መርከብ ከዚህ በፊት ታይቶ የማያውቅ ተልእኮ የተጀመረው እ.ኤ.አ. በኖቬምበር 6 ከክሮንስታድት የፌዴሬሽኑ የአንታርክቲካ ጉዞ በ30 ዓመታት ውስጥ ሲነሳ እና በMoD እንዲህ ያለ “ወሳኝ ወታደራዊ-ሃይማኖታዊ” ጠቀሜታ እንዳለው ገልጿል።
ይህን አስገራሚ ተልዕኮ ያነሳሳው፣ ይህ ዘገባ የሚያብራራው፣ በሴፕቴምበር 25 የሞስኮ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ኪሪል በመካ፣ ሳውዲ አረቢያ የሁለቱ ቅዱሳን መስጊዶች የበላይ ጠባቂ ተወካዮች ስለተገኘው ሚስጥራዊ ጥንታዊ “መሣሪያ/መሳሪያ” ግንኙነት ነው።
የታላቁ መስጂድ ተላላኪዎችን አሳሳቢነት በከፍተኛ ሁኔታ ያነሳው ይህ ዘገባ በሴፕቴምበር 12 ቀን ይህ ሚስጥራዊ "መሳሪያ''* በ15 ሰው መሿለኪያ መርከበኞች በተገኘበት ጊዜ እና እሱን ለማንሳት ባደረጉት ሙከራ ወዲያውኑ በተገደለበት ወቅት ነው። ግዙፍ የፕላዝማ ልቀት ከመሬት ተነስቶ የግንባታ ክሬን ወድቆ ቢያንስ 107 ሰዎችን ከሞቱ በኋላ በሰፊው መነጋገርያ ሁኗል።
በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ድንጋጤ ውስጥ የከተተ - ነገር ግን የሳውዲ ባለስልጣናት በግርግር መፈጠሩን ተጠያቂ አድርገዋል።
ይህን ሚስጥራዊ “መሳሪያ/መሳሪያ” ለማስወገድ ሳዑዲ ባደረገችው ሁለተኛ ሙከራ ጋር ተያይዞ ከደረሰው አሰቃቂ ሞት በኋላ፣ ይህ ዘገባ እንደሚያመለክተው፣ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ኪሪል ሩሲያውያን በያዙት ጥንታዊ እስላማዊ የእጅ ጽሑፎች ውስጥ የታላቁ መስጂድ መልእክተኞች አነጋግረውታል።
እንኳን በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ኪሪል እና በታላቁ መስጊድ ተላላኪዎች መካከል ስለተደረገው ውይይት ምንም ባይጠቅስም ይህን ሚስጥራዊ "መሳሪያ/መሳሪያ" በተመለከተ፣ ፕሬዚዳንት ፑቲን ስለዚህ አስከፊ ሁኔታ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲነገራቸው፣ መስከረም 27 ቀን ለአድሚራል ቭላዲሚስኪ የምርምር መርከብ ወደ አንታርክቲካ ተልእኮውን ወዲያውኑ ማዘዝ ብቻ ሳይሆን ከ 3 ቀናት በኋላ በተጨማሪ መስከረም 30 ቀን የኤሮስፔስ ሃይሎች በሶሪያ እስላማዊ መንግስት አሸባሪዎችን እና ኢላማዎችን ማፈንዳት እንዲጀምር አዘዘ።
ይህ ሚስጥራዊ “መሳሪያ/መሳሪያ” ምን እንደሆነ እንዳይዘገብ የተከለከልነው እኛ በአሁኑ ጊዜ እንድንሰራ ከተፈቀደልን ከክሬምሊን ግድግዳዎች በስተጀርባ ያለውን ትንሽ ጨረፍታ እንኳን ለማተም እንዲፈቀድልን በሚደረግ ጥብቅ ቁጥጥር ምክንያት ነው።
በዚህ ታላቅ ሃኖል ያለው የቅዱስ ገብርኤል ታቦት ወደ ደቡብ የምድራችን ጫፍ በታላቅ እጀባ ተወስዶ በ አንታርክቲካ ተቀምጧል።
ይህ ታቦት ጥንተ መገኛው ከወዴት ነው መባሉ አይቀርም የታሪክ ድርሳናትን ስናገላብጥ ጥቂት የብራና ላይ ጹሑፎች ከ ሺ አመታት ቀደም ባሉት ጊዜ የተከወነ አንድ አስደናቂ ጉዳይ ነበር።
አፄ ካሌብ በነገሰበት ዘመን ፊንሐስ የሚባል አይሁዳዊ የየመን ንጉስ ነበር ይህ ንጉስ ወደ ስልጣን ከመጣ በኋላ በየመን ይኖሩ የነበሩ ክርስቲያኖችን እንደ በግ በመግደል ሃይማኖታችሁን ለውጡ ክርስቶስን ካዱ እያለ በብዙ ሺ የሚቆጠሩ ክርስቲያኖችን ገድሏል ። ለአብነትም በአንድ ቀን ብቻ 20000(ሃያ ሺ) የሚበልጡ ክርስቲያኖችን ገድሏል። ይለናን ታሪኩ
በዚህ ጊዜ ቶማስ የሚባለው የክርስቲያኖች ጳጳስ አምልጦ ወደ አክሱም በመምጣት ለንጉስ ካሌብ ይነግረዋል በዚህ ጊዜ አፄ ካሌብ በጣም አዝኖ 72 ታላላቅ መርከቦችን እና 70000(ሰባ ሺ)የሚሆነውን ጦሩን አደራጅቶ ወደ የመን ተጉዘ ... ሲጓዝ ግን ገቢረ ታምራትን የሚያደርገውን የቅዱስ ገብርኤልን ታቦት ይዞ ነበር የተጓዘው....እጂግ በሚያስደንቅ ሁኔታ ዛሬ አክሱም አካባቢ በሚገኝ አንድ ቦታ ወታደሮቹ በሴት እየተመሩ ዛሬም ድርስ በሚገኝ ሚስጥራዊ ዋሻ ውስጥ ተጓዙ ። ይህም ማን መራቸው እንዴት ተጓዙ ከእሱ ጋር ለውግያ ከተሰለፉ መካከል ከ ሰው ተፈጥሮ ያሉሆኑ ወታደሮች ሁሉ ነበሩ....
የፊንሐስን ጦር አሸንፎ ፊንሐስን ፊት ለፊት በጨበጣ ፈረሶቻቸው ላይ ሆነው ሲዋጉ ካሌብ ፊንሐስን ወግቶ ከፈረሱ ላይ በመጣል ወደ ባህር ገፍትሮ ገደለው።
7 163
ከደቂቃወች በኋላ በዩቲቪ ቻናላችን ይጠብቁን!
አስደናቂወ የመጨረሻው ዘመን መፍለሚያ ይሉታል
መለኮታዊ የጦር መሳርያም በማለት ስሙን ያነሱታል!
አንዳንዶቹም ወደ መጣበት እናት አገሩ ኢትዮጵያ መልሱትም ይላሉ!
የአለም ሚዲያ የዘገቡት በደቡብ የምድራችን ዋልታ ጫፍ በበርዶ ማማ በሚስጥር የተቀመጠው የኢትዮጵያ ቅርስ , አንታርክቲካ, ሩሲያ እና ሳውዲያረቢያ ያስጨነውቀው የአለም ሚዲያ መነጋገርያ የሆነው የኢትዮጵያ ቅርስ !
7 163
እጂግ አስደናቂ እና ታምራዊ ስለ ሆነው የአለማችን የሚስጥር መዝገብ ክምችት ከሆነው ያልተፈታ አስደናቂ ሚስጥር ባለቤት '' አንታርክቲካ'' ስለ አልተገለጸው እውነት የአለም ሳይንቲስቶች ሆነ የጥንት መዛግብቶቻችን ምን ይላሉ?
በዚህ ጉዳይ ተሰምቶ ማይታወቅ ከኢትዮጵያውያን ጋር የሚያገናኘው '' የመጨረሻው ዘመን መፋለሚያው'' በሚል የዜና ሽፋን ስለ ተነገረው ሚስጥራዊ መረጃ ሁሉ እናያለን ።
ዝንቱ ውእቱ ፍኖተ አበው ዘበአማን!
7 163
የጠፍችው አትላንቲስ
ምድራችን እጂግ አስደናቂና ሚስጥራቸው ያልተፈታ እንዲሁም ውስብስብ የሆኑ በርካታ ነገሮችን በውስጧ ይዛለች።
የእኒህን አስጀናቂ ነገሮችን ሚስጥር ለመረዳት አለም በመሰረታዊነት የጥንት መዛግብቶችን በመመርመርና በማጥናት የእንቆቅልሾችን ሁሉ ጠቋሚ መንገድን ያገኛል።
ከእነዚህም በዋናነት የኢትዮጵያውያኑ የጥንት መዛግብት ተጠቃሽ ነው።
እኒህን የጥንት መዛግብትን በመ መርመርና በመፈተሽ የተገኘው የምርምር ስራ የ ጠፋችውን የአትላንቲስ ከተማ ጉዳይ ነው ።
አለም ላይ ዘመን ተሻጋሪ አነጋጋሪ ከሆኑት ዋና ነገሮች አንዱ ስለ ጠፋችው አትላንቲስ ከተማ ሁኔታ ነው።
የጠፋችው አትላንቲስ.... ማን ናት
የዚች ከተማ ታሪክ መነሻ ግኝት በ360 ከ ቅድመ ልደተ ክርስቶች በፊት ፕልቶ በተባለ ፈላሰፋ ነበር።
ይህ ፈላስፊ ዋቢ አድርጎ ጀምስ የተባለ የኒውዮርክ ፕሮፈሰር ሲገልጽ።
ይህ ከተማ በ ሳራ በርሃ አካባቢ አካባቢ ሲሆን በዛን ዘመን የሚገኙ የሰውና የአማልክት ገጸ ያላቸው ፍጡራን መኖርያ እንደነበር ይገልጻል። እኒህ የተለዩ የሆኑ ፍጡራንም የ Uthiopia የተባለ ስልጣኔ ያስፋፉ ሲሆኑ በባህር ሀይል የተካኑ ጠቢባን ገናና ፍጡራን እምደነበሩ ይገልጻል። የሚኖሩትም በደሴት መካከል ከሀይቅ ስር ነበር። በዚህም አካባቢ ከፍተኛ የወርቅና የብር ክምችት ሲለሚገኝ ገናና የመሆናቸውን መንገድም እንዳጸናላቸው ይገልጻሉ ታዲያ አትላንቲስ ማን ናት ?
ፍላስፍዎ ፕሌቴ ከ ክርስቶስ ልደት 350 አመት ቀደም ብሎ ሲጽፍ የአትላንቲስ ግዛት የኢትዮጵያ ግዛት እንደለሆነች እና በአባይ ወንዝ ተፍስስ እንደምትገኝ ገልጿሌ።
ሌላው ጃክሰን የተባለ የተሪክ ተመራማሪ ሰላማዊቷ ዩቲዮጵያ በማለት አትላንቲሰሰ የኢትዮጵያ ግዛት እንደነበረችና እነደተሰወረች በማስረጃ ይሞግታል።
ላላው ጀርመናዊኤውገን the adventure of human kind በሚል መጻህፉ ላይ ከአትላንቲስ መጥፍት በኋላ የጀመረው ስረው መንግስት አዲሱን የጥቁር ዘር በሚወክሉ ኢትዮጵያውያን መሆኑ እስከ ደቡብ አውሮፖ ኢሲያና መካከለኛው ምስራቅ ዘልቀው የገቡ ጥቁር ነገስታት በመሆን በግርክና ሮማ እስከ መመለክ ደርሰው ነበር በማለት የ አትላንቲስ ሴልጣኔ የጥቁር ኢትዮጵያውያን ስልጣኔ ነው ይላል።
ይህንን እና በርካታ ማስረጃወችን በማቅረብ ይሞግታሉ ..እኔ ደግሞ የኢትዮጵያ ማንነት እንዴውም ከዚህ በላይ ነው እላለሁ..
ቶማስ ሙር ዮትጵያ ያላት እንዲሁም ፕሌቶ አትላንቲስ ያላት የቃል-ኪዳን ምድር ኢትዮጵያ ናት።
ፍራርሲክ ቤከን እኮ "ዘ ኒው አትላንቲክ" ያላት በኋላም ፕሮክለስ የተባለ 415-482 ዓ.ም የነበረ እንዲሁም የፕሌቶን አስተሳስብ የቀረፀ ሰው እንዲህ ይለናል "ፕሌቶ አትላንቲስ ፍፁማዊ አገር የሰላም አገር የፍቅር አገር :የበረከት አገር ያላት ፊክሽናል አለም ሳትሆን #የኢትዩጵያ_ግዛት ነው" ብሎ ያኔ ፅፋታል።>>
:
በጥንት ልደተ ክርስቶስ የፐርሻዎ ንግስት እኮ ኢትዩጵያን ለመውጋት ዘምታ ጦሯን አስጨርሳ ተመለሰች ይላል ።ታላቁ እስክንድር 127 ሀገራትን ሲገዛ ኢትዩጵያን አልገዛም።ንግስት ማክዳ እኮ ጠቢቡ ሰለሞንን የጠየቀች ጠቢብ ነች።
: ኢትዮጵያ በግብፅ 18 የነገስታትን አንግሳለች። ሜምኖን የተባለዉ ኢትዮጵያዊ የግብፅ ንጉስ ከ1320 አ.አ እስከ ሴፕዩምስኬኩረስ 170 አ.ም የቆመ ሀዉልት እንደነበረዉና ሀዉልቱም ጠዋት ጠዋት ፀሀይ ሲያርፍበት የክራር ድምፅ ያሰማ እንደነበር ሄሮዱተስ በፓፒረስ ወረቀት ላይ አስፍሮት ይገኛል።
:
ከማንም አገር ያልተዳቀለ የራሳችን የሆነ ይህም ብቻ ሳይሆን ለዓለም ፊደላት መሰረት የሆነ ፊደል፣ አሀዝ፣ የቀን መቁጠርያ ለአለም የሠጠች።ከአለም መጀመሪያ እግዚያብሔርን ስታመልክ የኖረች እስከ አለም መጨረሻ የምትኖር እና የምታሳምን ኢትዮጵያ ናት ምክንያተም የቃል-ኪዳን ምድር ናት።
አሐሜኔስ የተባለ ኢትዮጵያዊ ለመጀመሪያ ጊዜ ፕላኔቶች እንዳሉ የተናገረ ሰው ነው። ይህ አሐሜኔስ የተባለው ኢትዮጵያዊ 16 ፕላኔቶች እንዳሉ የተናገረ ሲሆን፤ ፀሀይን ለመዞር ስንት ግዜ እንደሚፈጅባቸው፤ በስንት ምህዋር እንደሚዞሩና በውስጣቸው ያሉትን ፍጥረታትን ጽፍል።NASA እንኳን አስካሁን እርገጠኛ የሆነው ዘጠኝ ፕላኔቶች እንዳሉ ነው ነገር ግን ገና 7 ፕላኔቶች ይቀራሉ።
:ከአራራት ተራራ ግርጌ ከግዮን መፍለቂያ ጀምረው ሜዴትራንያንን ተሻግረው እስከ የመን ድረስ ሰፊ ግዛት የነበራቸው የዛሬዎቹን የአትላንቲክና የሕንድ ውቅያኖሶችን ጨምሮ መላው አፍሪቃን በስማቸው የሰየሙ።ውቅያኖስን አቋርጠው በዛሬዎቹ አማሪካና አውሮፓ : ኢስያን ቀድመው የሰፈሩ።
:
በጥንት ስሟም ምሥር የተባለች የምትጠራዋን ግብጽን ኢትዮጵያኖች ለመጀመሪያ ጊዜ ምሥርን ስላበቀሉባት ምሥር እየተባለች እንጥትጠራ ያደረጉ። #ኢትዮጵያ ከሌሎች የዓለም ሀገራት በተለየ የምስጢራት እና የጥበባት መገኛ ነች ፡፡ ለዚህም ዋንኛው መንስኤ በምድራዊ ሰማያትና በሰማያተ ሰማያት በሚገኙት መላእክት ቅዱሳን አባቶች ብሎም የአዳም ልጆች መካከል ግንኙነት ከሚፈጠርባቸው በምድር ላይ ከሚገኙት ሰባቱ የክብር ቦታዎች መካከል አራቱን ይዛ መገኘቷ ይህ እኔ ሌሎቹ ያልተነገር ታሪክ ያላት ናትና ወደ ፊት እንገልጣታለን!
ይህ ፈለገ ጥበባት ነው !
ሃሳብ አስተያየታችሁን @Nabuti21 ላይ አድርሱኝ
7 163
እጂግ አስደናቂ ስለሆነው ስለ ጠፋችው ከተማ አትላንቲስ ሚስጥራዊ ማንነት ይዠላችሁ እመጣለሁ !
ዮቲብን ላይክና ሳብስክራይብ ማድረግወን አይዘንጉ!
7 163
እንዲሁም በልዩ ስፍራ የሚገኘው መካነ መቃብር የዐፄ ገላውዴዎስን ጨምሮ የስድስት ነገስታትና የአራት እጨጌዎች ተሰብስቦ ይገኛል፡፡ በተጨማሪም የጥንታዊያን ነገስታትና ጳጳሳት ከወርቅና ከብር የተሰሩ አልባሳትና የነገስታት ዘውድ እንዲሁም የቅዱስ የሬድ ድጓ እና ጊዩርጊስ ወልደ አሚድ፣ ገድለ አዳም ከታላቅነቱ የተነሳ ሁለት ሰው ከቀኝ ከግራሆኖ የሚዘው ባለ ገበታ የብራና መጽሀፍ እና ሌሎች በርካታ ጥንታዊን መጸፈህት በቅርስነት ተመዝግበው በተድባበ ማርያም የሚገኙ የመንፈሳዊ እሴት ማንጸባረቂያዎች ናቸው፡፡
ከ7ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ እሰከ 11ኛው ድረስ የጨለማው ዘመን በመባል ይታወቃል፡፡ ይህም የግእዝ ሥነ ጽሁፍ የተዳከመበት ዮዲት ከተከታዮቿ ጋር በመሆን ባደረሰችው ወረራ ሰነ ጽሁፍ የጠፉበት የትርጉም ስራዎች እንደቆሙ ተደረገበት ወቅት ነበር፡፡
#በ9-15ኛው ክፍለ ዘመን
በዘጠነኛው መቶ ክፍለ ዘመን 40 ዓመታት መሉ ቤተ ክርስቲያንን ስታቃጥል መጸህፍትንና ሌሎችንም የቤተ ክርስትያን ንዋያተ ቅድሳት ሁሉ ተደምሰሱ፡፡ አያሌ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት (ካህናት) አብረው ተቃጠሉ፡፡ በዚህም ጊዜ በኢትዮጵያ የስብከተ ወንጌል አገልግሎት በዕጅጉ ተዳክሞ ነበር ነገር ግን በዚች ጥንታዊት ገዳም ምንም አይነት ወረራ አልደረሰባትም በ15ኛው ክፍለ ዘመንም ግራኛ የተነሳበትን በመሆኑ ቱርክ እየተላላከ ባስመጣው መሣሪያና በድብቅ ያስለጠነውን ወታደር አሳልፎ ኢትዮጵያን መውረር ሲጀምር 15 አመት ያህል ያለማቋረጥ በኢትዮጵያ ላይ የቱርክ ጥይት እንደ እሳት ሲነድ ከዮዲት ጉዲት ወራራ ተርፈው የቀሩና ከርእርሷም በኋላ የተተኩት የቤተክርስቲያን ቅርሶች በግራኝ ወራራ ጨርሰው ሲወድሙ የግራኝ ወራራ በቤተክርስቲያንና በምዕመናና ሕይወት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሲያስከትል አያሌ ገዳማትና አድባራት ሲቃጠሉና ሲመዘበሩ ይህቺ ታላቅ የታሪክና የቅርስ ባለቤት የሆነችው ርእስ አድባራት ወገዳማት ተድባበ ማርያም ምንም አይነት ቃጠሎና የቅርስ ዝርፊያ አልደረሰባትም፡፡ ከዚህም አልፎ በአጼ ሱስንዮስ ዘመነ መንግስት ካቶሊካዊያን በየገዳማቱና በእየአድባራቱ እንዲሁም በእየቤቱና በእየለቅሶው ቤት በእየገበያው እየዘሩ የካቶሊክን ሀይማኖት ለማስፋፋት ሲጥሩ የኢትዮጵያ ቅዱሳን ዓጽም ካረፈበት እየወጣ መቃጠል ሲጀምር ብዙ ካህናትና መነኮሳት ሊቃውንትና ምእመናን ልጅ አዋቂ ሳይባል የተዋህዶ ሀይማኖት ልጆች የሆኑ ሁሉ ባሉበት እየታደኑ አሰቃቂ ድርጊት ሲፈጸምባቸው የርእስ አድባራት ወገዳማት ተድባበ ማርያም ሊቃውንትና ካህናት መነኮሳት ግን እግዚአብሔርን አጋዥ በማድረግ በፆምና በፀሎት ፀንተው መከራውንና ችግሩን በመቋቋም ተዋህዶ ሀይማኖታቸውን አቅንተው እስከ አሁኗ ሰዓት ድረስ ታሪካቸውንና ቅርሳቸውን በመጠበቅ ይገኛሉ፡፡
ይህ ፈለገ ጥበባት ነው ሃሳብ አሴተያየታችሁን @Nabuit21 ላይ አድርሱኝ ።
