መልእክተ ውሉደ ያሬድ
Open in Telegram
ይኽ በደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ቤተክርስቲያን የውሉደ ያሬድ ሰንበት ትምህርት ቤት ለአባላት መልዕክቶችን እንዲኹም ማስታወቂያዎችን የሚያስተላልፍበት የቴሌግራም አውታር ነው!
Show more449
Subscribers
+924 hours
+257 days
+5030 days
Posts Archive
✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!
📣የጠቅላላ ጉባዔ ጥሪ📣
🗓 እሑድ ሰኔ 16/2016 ዓ.ም
🕧 ከ8:30 ጀምሮ
📍 በሰንበት ት/ቤታችን አዳራሽ
የጉባዔው አጀንዳ፦ ለቀጣይ ዓመታት ሰንበት ት/ቤታችንን በሥራ አመራር እና በሥራ አስፈጻሚነት የሚያገለግሉ አባላትን ማስመረጥ
📍ውሉደ ያሬድ ሰንበት ት/ቤት
✨🌿✨🌿✨🌿🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨
ክፍት የሥራ ማስታወቂያ
የእንጨትና የእጅ ሥራ ሙያ
የትምህርት ደረጃ
10 እና 12 የጨረሰ
የሥራ ልምድ
አይጠይቅም
ጾታ
አይለይም
(ሴቶች ይበረታታሉ)
የሥራ ቦታ
አውቶቡስ ተራ
የሥራ ሰዓት
ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ከ2:00-11:00 ስዓት
ደሞዝ
በስምምነት
ለበለጠ መረጃ
0913701540 ወይም
0912394976 ይደውሉ
ለውለደ ያሬድ ሰንበት ት/ቤት አባላት በሙሉ የተላከውን የሰንበት ት/ቤታችንን ደንብና መዋቅር በ2ት ቀናት ውስጥ በማየት እና በመገምገም ይሄ ቢሆን ይሻል የምትሉትን ሃሳብ በመያዝ የተቋቋመው ኮሚቴ ለሚጠይቃችሁ መጠይቅ ዝግጁ እንድትሆኑ በአክብሮት እንጠይቃለን።
🔔🔔🔔የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ🔔🔔🔔
⚡️የሰንበት ት/ቤታችን መተዳደሪያ ደንብ ላይ ማሻሻያ ስለማድረግ
የፊታችን ሐሙስ ግንቦት 22 ቀን 2016 ዓ.ም ከ12፡00 ጀምሮ ማሻሻያ የተደረገበት መተዳደሪያ ደንብ ተወያይቶ ለማፅደቅ ሁላችሁም በሰንበት ት/ቤት ቤታችን አዳራሽ እንድትገኙ ይኹን
የውሉደ ያሬድ ሰንበት ት/ቤት
📣📣ሰላም ዉድ አባላት📣📣
በግንቦት 11 2016 ዓ.ም በተከበረው የቅዱስ ያሬድ ንግስ በዓል ላይ የተነሱ ፎቶዎቻችሁን በዚህ ማስፈንጠሪያ ላይ ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
https://bit.ly/KidusYaridNigesPics
🔔🔔🔔
እንኳን ለቅዱስ ያሬድ ዓመታዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ።
እንደሚታወቀው ከግንቦት 6-11 /2016
በአውደ ምሕረት መርሐ ግብር ተሰናድቷል ስለሆነም ከታች ስማችኹ የተዘረዘራችኹ አባላት በሙሉ በተመደባችኹበት ቀን እና ምድብ በመገኘት የማስተባበር ኃላፊታችኹን እንድትወጡ ይሁን!
መቅረት ፈፅሞ የተከለከለ ነው
አባላት ጉዳይ
🌴🌴🌴🌷🌷🌷🌴🌴🌴🌷🌷🌷🌴🌴
🔔ግንቦት 6/2016
ሰለሞን ቦጋለ
ሮቤል ተስፋዬ
ተክሉ ዓለሙ
ታሪኩ ግርማ
ኑርልኝ ተረፈ
ሀና አድማሱ
መሠረት ወረታ
መቅደላዊት ደርቤ
መቅደስ ካሱ
ሀብቱ ፍቃዱ
መሣይ ብርሃኑ
ቤተልሔም ከተማ
እየሩሳሌም ሞላ
ትዕግስት በዙ
🔔ግንቦት 7/2016
መሠለች አሰፋ
ሀገሪቱ ፍቅሩ
ሀና አለላ
ልዩ ቦጋለ
አዳነች ታፈሰ
ሲሳይ አቱሞ
ኃ/ማርያም ሰለሞን
መቅደስ ወርቁ
ማይበዙ አማረ
ማኅሌት ታምራት
ምሥጢረ አቤል
ናትናኤል ደሳለኝ
አስማማው ብርሃኑ
🔔ግንቦት 8/2016
አስራት ተስፋዬ
አቤል ምትኩ
አብርሃም ፋንታሁን
ምሥጢረ ያረጋል
ቃልኪዳን መስፍን
ቃልኪዳን ጌቱ
ቅድስት ፈቀደ
ከበቡሽ ሞርኬ
መዓዛ ጠንክር
ውልታ ኪዳኔ
ፀሐይ እያዩ
አበበ ያለው
ናትናኤል ገደፋው
ሔኖክ ቢያደርገው
🔔ግንቦት 9/2016
ዲ/ን ወንድማገኝ ተዘራ
አበበ ተምትም
ሐብታሙ አማረ
ትዕግስት ግዛው
አክበረት ገ/ጻድቃን
የሺብር በእውቀት
ሒሩት አሰፋ
አሰገደች ዝምበላቸው
እናት ጌታው
ሐብም ወዳጄ
ቤተልሔም ጌታሁን
ቤዛዊት ብርሃኑ
ድንቅናት ካሳሁን
እየሩሳሌም ደርቤ
አያልነህ መኮንን
🔔ግንቦት 10/2016
አፈወርቅ ፋሮ
ኤርማያስ አረጋ
እንዳልካቸው ደሳለኝ
ወንድማገኝ ታፈሰ
ትዕግስት እሸቴ
ትዕግስት ግርማ
ንግስት ወርቁ
አስቴር አቡሽ
ቅድስት ገረመው
ዝናሽ ክረወርቅ
ብርቱካን ዘነበ
ሰርኬ ዋሴ
እታፈራሁ ወንድምኩን
ጌጤነው ስንታየሁ
🔔ግንቦት 11/2016
ዳ/ን ኤፍሬም አብዲሳ
ዲ/ን እስራኤል ሲሳይ
ታሪኩ ግርማ
አድማሱ ገትር
ቤተልሔም ከተማ
ሀና በላይ
መድኃኒት ጫላ
አመለወርቅ አመንት
ወይንሸት ቦጋለ
ገነት ብርሃኑ
በጸሎት አበራ
ገነት ጉታ
ጽዮን ገመቹ
ዮሴፍ ጃኖ
ዮናስ ሞነሴ
ዳዊት ዮሴፍ
🔔🔔🔔
ለሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት በሙሉ!
የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ሚሊዮን ዓለሙ አክስት ስላረፋ ሥርዓተ ቀብሩ ዛሬ 9:00 በቅዱስ ዮሴፍ ቤተክርስቲያን ስለሆነ ተገኝተን እንድናጽናና ይሁን!
የውሉደ ያሬድ ሰንበት ትምህርት ቤት ለወንድማችን ሚሊዮን ዓለሙ እንዲሁም ቤተሰቦች ልባዊ መጽናናትን - ያረፋቱን የእናታችንን ነብስ አምላከ ቅዱስ ያሬድ በደጋጎቹ አባቶች እቅፍ እንዲያሳርፍ ይመኛል!!
