en
Feedback
Endod + እንዶድ +

Endod + እንዶድ +

Open in Telegram

www.endod.net በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ አድማጮቹ በFM Addis 97.1 የሚደርስ የራድዮ መሰናዶ ነው።

Show more
1 226
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ቅዳሜ ጥቅምት 3፣ 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ቅዳሜ ጥቅምት 3፣ 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ፡ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" ሶስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ - "ማንነት ከነቃ"  - ፯ ክፍል ፲፰ - "ማሕበራዊ 'ሚዲያ' እና የሰብዕና ንቃቃቶቻችን" - ፫ በሚል ገዢ ሃሳብ በባልደረባችን ጠርሲዳ ከበደ አጋፋሪነት አብረዋችሁ ያመሻሉ።  ሜሪ መኮንን እልፍኙ ላይ ተሰይማ  እናንተን ታስተናግዳለች።  የእልፍኝ አስከልካያችኹ  ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ ተሰናድቷል።  ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል! https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/?fbclid=IwAR224Adx1bIexo_fQImyp6Tpqqobn9aHeV1nVgwDDKMOna-dQakOo_PRaTQ ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

AnimatedSticker.tgs0.43 KB

"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ረቡዕ መስከረም 30፣ 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Add
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ረቡዕ መስከረም 30፣ 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ፡ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" ሶስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ - "ማንነት ከነቃ"  - 6 ክፍል ፲፯- "ማሕበራዊ 'ሚዲያ' እና የሰብዕና ንቃቃቶቻችን" - 2 በሚል ገዢ ሃሳብ ከዶ/ር ኤርሲዶ ለንደቦ ጋር አብረዋችሁ ያመሻሉ።  ጠርሲዳ ከበደ እናንተን ታስተናግዳለች።  የእልፍኝ አስከልካያችኹ  ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ ተሰናድቷል።  ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል! https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/?fbclid=IwAR224Adx1bIexo_fQImyp6Tpqqobn9aHeV1nVgwDDKMOna-dQakOo_PRaTQ ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

photo content

"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ረቡዕ መስከረም 23 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addi
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ረቡዕ መስከረም 23 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ፡ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" ሶስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ - "ማንነት ከነቃ..."  ክፍል ፲፮ - "ማሕበራዊ 'ሚዲያ' እና የሰብዕና ንቃቃቶቻችን"...  በሚል ገዢ ሃሳብ ባልደረባችን መኮንን ሞገሴ እና ጥላሁን አበበ (ወለላው) አብረዋችሁ ያመሻሉ።  በዕለቱ መሰናዶ ሁለተኛ አጋማሽ ላይ ደግሞ "የሳምንቱ ጨዋታ" በሚል እጅግ ጠቃሚ የሆኑ ማህበራዊ እና የማህበራዊ ሚዲያ ትዝብቶቹን ከሸጋ ምክረ-ሃሳብ ጋር በማዋሃድ በዩቲዩብ እና በቴሌቪዥን በማቅረብ የሚታወቀው ሰመረ ባርያው ካሣዬ በቀጥታ የስልክ መስመር ውይይት ይቀላቀለናል ... ሜሪ መኮንን እናንተን ታስተናግዳለች።  የእልፍኝ አስከልካያችኹ  ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ ተሰናድቷል።  ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል! https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/?fbclid=IwAR224Adx1bIexo_fQImyp6Tpqqobn9aHeV1nVgwDDKMOna-dQakOo_PRaTQ ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

"በመንደሩ ለተከሰተ ሀዘን ቴፖቻችንን ያለብሱ የነበሩ ዳንቴሎቻችን የት ናቸው?” "እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ምዕ
"በመንደሩ ለተከሰተ ሀዘን ቴፖቻችንን ያለብሱ የነበሩ ዳንቴሎቻችን የት ናቸው?” "እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ተከታታይ መሰናዶ ፩- "...ሒዱ፤ መጣን!" ንዑስ ክፍል ፫: "ማንነት ከነቃ ..." ክፍል ፲፭: "በመንደሩ ለተከሰተ ሀዘን ቴፖቻችንን ያለብሱ የነበሩ ዳንቴሎቻችን የት ናቸው?” ዛሬ ቅዳሜ መስከረም 19 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 -4:00 ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ የምዕራፍ ፫ ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ "...ሒዱ፤ መጣን!" ሶስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ "ማንነት ከነቃ..." አራተኛ ክፍል ("...ሒዱ፤ መጣን!" - ክፍል ፲፭) "በመንደሩ ለተከሰተ ሀዘን ቴፖቻችንን ያለብሱ የነበሩ ዳንቴሎቻችን የት ናቸው?” በሚል ገዢ ሃሳብ ከባልደረባችን መኮንን ሞገሴ ጋር አብረዋችሁ ያመሻሉ። ሜሪ መኮንን እናንተን ታስተናግዳለች። የእልፍኝ አስከልካያችኹ ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ ተሰናድቷል። ምሽት 2:00 ላይ በአንጋፋው FM Addis 97.1 አየር ላይ እንውላለን! ከአገር ውጪ ላላችኹም በአስተያየት መስጫው ላይ ያለው ማስፈንጠርያ ያገናኘናል!

"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ረቡዕ መስከረም 16፡ 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ረቡዕ መስከረም 16፡ 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ፡ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" ሶስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ - "ማንነት ከነቃ..."  ክፍል ፲፬ - "ኢስላም፤ መውሊድ፤ ሰብዕና"...  በሚል ገዢ ሃሳብ የሪልያንስ አፍሪካ ኃላፊነቱ የተ የግል ማህበር፣ የሆራይዘን ሚዲያ ግሩኘ፣ የአዲስ ምዕራፍ መፅሔት እና የአዲስ ምዕራፍ ፎረም ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ እንዲሁም "የክብር ለሀገሬ ዓሊሞች እና ብርሃን እየቀበሩ በጨለማ መኖር!" ዘጋቢ ፊልም አዘጋጅና ዳይሬክተር ከሆነው ዑስማን መሐመድ ሐምዛ  ጋር አብረዋችሁ ያመሻሉ።  ሜሪ መኮንን እናንተን ታስተናግዳለች።  የእልፍኝ አስከልካያችኹ  ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ ተሰናድቷል።  ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስርጭት ያገናኘናል! https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/?fbclid=IwAR224Adx1bIexo_fQImyp6Tpqqobn9aHeV1nVgwDDKMOna-dQakOo_PRaTQ ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ተከታታይ መሰናዶ ፩- "...ሒዱ፤ መጣን!" ንዑስ ክፍል
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ተከታታይ መሰናዶ ፩- "...ሒዱ፤ መጣን!" ንዑስ ክፍል ፫: "ማንነት ከነቃ ..."-2 ክፍል ፲፫: "ከክፋት ደግነት...፤ በ 'ፍርንዱስ' መነጽር ዛሬ ቅዳሜ መስከረም 12 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 -4:00 ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ የምዕራፍ ፫ ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ "...ሒዱ፤ መጣን!" ሶስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ "ማንነት ከነቃ..." ቀዳሚ ክፍል ("...ሒዱ፤ መጣን!" - ክፍል ፲፫ ) "ከክፋት ደግነት...፤ በ 'ፍርንዱስ' መነጽር በሚል ገዢ ሃሳብ ከገጣሚ ፍሬዘር አድማሱ ጋር አብረዋችሁ ያመሻሉ። ሜሪ መኮንን እናንተን ታስተናግዳለች። የእልፍኝ አስከልካያችኹ ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ ተሰናድቷል። ምሽት 2:00 ላይ በአንጋፋው FM Addis 97.1 አየር ላይ እንውላለን! ከአገር ውጪ ላላችኹም በአስተያየት መስጫው ላይ ያለው ማስፈንጠርያ ያገናኘናል! ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

የ እንዶድ ምዕራፍ ፫ ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ "...ሒዱ፤ መጣን!" ሶስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ "ማንነት ከነቃ..." ቀዳሚ ክፍል ("...ሒዱ፤ መጣን!" - ክፍል ፲፪ ) "ከክፋት ደግነት...፤
የ እንዶድ ምዕራፍ ፫ ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ "...ሒዱ፤ መጣን!" ሶስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ "ማንነት ከነቃ..." ቀዳሚ ክፍል ("...ሒዱ፤ መጣን!" - ክፍል ፲፪ ) "ከክፋት ደግነት...፤ በ 'ፍርንዱስ' መነጽር በሚል ገዢ ሃሳብ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ከገጣሚ ፍሬዘር አድማሱ ጋር አዘጋጅቶላችኹ የነበረው መሰናዶ ወደ እናንተ ይደርሱ ዘንድ ጊዜን አጋጣሚ አልፈቀዱም! እናም ባልደረባችን መኮንን ሞገሴ “ያልፈሩት ሲደርስ፤ የፈሩት ሲከተል...ተስፋም ሲነቃ[ዕ]!” በሚል ገዢ ርዕስ አብሯችኹ ያመሻል፤ ጠርሲዳ ከበደ እናንተን ታስተናግዳለች። የእልፍኝ አስከልካያችኹ ያልፋል አሻግር በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሶ ከአየር የሚያውልበትን ጥንቅርም አሰናድቷል! "እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ተከታታይ መሰናዶ ፩- "...ሒዱ፤ መጣን!" ንዑስ ክፍል ፫: "ማንነት ከነቃ ..." ክፍል ፲፪: “ያልፈሩት ሲደርስ፤ የፈሩት ሲከተል...ተስፋም ሲነቃ[ዕ]!” ዛሬ ረቡዕ መስከረም 09 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 -4:00 ምሽት 2:00 ላይ በአንጋፋው FM Addis 97.1 አየር ላይ እንውላለን! ከአገር ውጪ ላላችኹም በአስተያየት መስጫው ላይ ያለው ማስፈንጠርያ ያገናኘናል! ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ተከታታይ መሰናዶ ፩- "...ሒዱ፤ መጣን!" ንዑስ ክፍል
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ተከታታይ መሰናዶ ፩- "...ሒዱ፤ መጣን!" ንዑስ ክፍል ፫: "ማንነት ከነቃ ..." ክፍል ፲፪: "ከክፋት ደግነት...፤ በ 'ፍርንዱስ' መነጽር ዛሬ ረቡዕ መስከረም 09 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 -4:00 ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ የምዕራፍ ፫ ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ "...ሒዱ፤ መጣን!" ሶስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ "ማንነት ከነቃ..." ቀዳሚ ክፍል ("...ሒዱ፤ መጣን!" - ክፍል ፲፪ ) "ከክፋት ደግነት...፤ በ 'ፍርንዱስ' መነጽር በሚል ገዢ ሃሳብ ከገጣሚ ፍሬዘር አድማሱ ጋር አብረዋችሁ ያመሻሉ። ጠርሲዳ ከበደ እናንተን ታስተናግዳለች። የእልፍኝ አስከልካያችኹ ያልፋል አሻግር በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሶ ከአየር የሚያውልበትን ጥንቅርም አሰናድቷል! ምሽት 2:00 ላይ በአንጋፋው FM Addis 97.1 አየር ላይ እንውላለን! ከአገር ውጪ ላላችኹም በአስተያየት መስጫው ላይ ያለው ማስፈንጠርያ ያገናኘናል! ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

“እናት አይደለሁ? አገር አይደለሁ?” "እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ተከታታይ መሰናዶ ፩
“እናት አይደለሁ? አገር አይደለሁ?” "እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ተከታታይ መሰናዶ ፩- "...ሒዱ፤ መጣን!" ንዑስ ክፍል : ድልድይ ክፍል ፲፩: “እናት አይደለሁ? አገር አይደለሁ?” ዛሬ ቅዳሜ መስከረም 05 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 -4:00 ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ባዘጋጀላችኹ የምዕራፍ ፫ ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ "...ሒዱ፤ መጣን!" በ ‘ድልድይ’ ልዩ መሰናዶው ፤ “እናት አይደለሁ? አገር አይደለሁ?” በሚል ጠያቂ ገዢ ሃሳብ ባልደረባችን መኮንን ሞገሴ “በተለይ አስራ አንደኛው” እና “ወድቆ የተገኘ ሐገር” የተሰኙ ውብ መጻሕፍት ከሰጠችን ጸሐፊ ይፍቱስራ ምትኩ ጋር አብሯችሁ ያመሻሉ። ጠርሲዳ ከበደ እናንተን ታስተናግዳለች። ባልደረባችን ሜሪ መኮንን በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሳ ከአየር የምታውልበትን ጥንቅርም አሰናድታለች! ምሽት 2:00 ላይ በአንጋፋው FM Addis 97.1 አየር ላይ እንውላለን! ከአገር ውጪ ላላችኹም በአስተያየት መስጫው ላይ ያለው ማስፈንጠርያ ያገናኘናል! ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

"ደርግ | አገር| እኛ ፤ 40 | 50 | 60" የእንዶድ ልዩ የመስከረም 2 መሰናዶ “ያነበባችሁትን ሰምተናል፤ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገሥት ስንሆን ስም ብቻ አይደለም፡፡ ቢሆንም በየጊዜው የሚለዋወጠው
"ደርግ | አገር| እኛ ፤ 40 | 50 | 60" የእንዶድ ልዩ የመስከረም 2 መሰናዶ “ያነበባችሁትን ሰምተናል፤ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገሥት ስንሆን ስም ብቻ አይደለም፡፡ ቢሆንም በየጊዜው የሚለዋወጠው ነገር ደግሞ ላገር የሚጠቅም ነገር እስካለበት … የኢትዮጵያን ታሪክ ጠብቃችሁ ማልማት ከቻላችሁ የእኛ ታሪክ እዚህ ላይ ያበቃል፤ ካልቻላችሁ የእናንተ ታሪክ ያበቃና የእኛ ይቀጥላል፤ አገራችንንና ሕዝባችንን በምንችለው አገልግለናል፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ እድል የእኛን መወገድ የሚጠይቅ ከሆነ ስራችንን አቁመን ማንኛውንም ነገር ለመቀበል ዝግጁ ነን፤ ‹አሁን ተራው የእኛ ነው› ካላችሁ ኢትዮጵያን ጠብቁ!” ንጉሰ ነገሥት ግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለሥላሴ ከዙፋናቸው የወረዱት መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም፤ ከ 49 ዓመታት በፊት በዛሬው ዕለት ነው፤ በጽ/ቤታቸውም ሳሉ የተናገሯቸው የመጨረሻ ቃላት እኚህ ነበሩ፣ በእርግጥ ንግስናቸውን አስረክበውም ቢሆን በቤተመንግስቱ መቆየት ይችሉ እንደሁም ለ13ቱ የደርጉ ተወካዮች ጥያቄ ማቅረባቸውም በታሪክ ድርሳናት ሰፍሯል። ኑ! አብረን እናምሽ፣ ኑ በታሪክ ድርሳናት አጮልቀን ዛሬን እንፈትሽ! ጠርሲዳ ከበደ እናንተን ታስተናግዳለች! ያልፋል አሻግርም በ+251931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሶ ከአየር ያውልበት ዘንድ ጥንቅሩን አሰናድቷል! ምሽት 2:00 ላይ በአንጋፋው FM Addis 97.1 አየር ላይ እንውላለን! ከአገር ውጪ ላላችኹም በአስተያየት መስጫው ላይ ያለው ማስፈንጠርያ ያገናኘናል! ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

ከአገር ውጪ ያላችሁ ወይም የጣቢያው ስርጭት የማይደረስበት ቦታ ካላችሁ - በቀጣዩ ሊንክ በቀጥታ መከታተል ትችላላችሁ - https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/?fbclid=IwAR224Adx1bIexo_fQImyp6Tpqqobn9aHeV1nVgwDDKMOna-dQakOo_PRaTQ

“አሮጌ እና አዲስ ፤ ወረት እና እውነት!” የእንዶድ የጳጉሜን ልዩ መሰናዶ-2 “አሮጌው የተባለውና ከቅጽበት በፊት የነበረው ዓመት - እውነት አሮጌ ነው ወይ…? ሰው መሆንን፣ ማህበረሰብ መሆንን ለም
“አሮጌ እና አዲስ ፤ ወረት እና እውነት!” የእንዶድ የጳጉሜን ልዩ መሰናዶ-2 “አሮጌው የተባለውና ከቅጽበት በፊት የነበረው ዓመት - እውነት አሮጌ ነው ወይ…? ሰው መሆንን፣ ማህበረሰብ መሆንን ለምን ማመን ከበደን? ትንሽ የእውነት ቦታ… ትንሽ ያለመሸነጋገል ቦታ… አያስፈልገንም ወይ?” በጳጉሜን አንዱ "ቅፅበት - ቀን - ዓመት ፤ የቱ ነው አዲስ?" መሰናዶ የጀመርነው አብሮ መጠየቃችን ዛሬም ይቀጥላል፤ የዝግጅት ክፍሉ ጥላሁን አበበ (ወለላው)ን እና መኮንን ሞገሴን ለዛሬው የጳጉሜን 4 ልዩ መሰናዶ ወክሏል! ታዲያ ብቻቸውን አይደሉም፣ ብላቴን ጌታ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድሕን በነሐሴ 1989 ዓ.ም በጻፈው “እንኳን አደረሰህ አሉ?” በተሰኘው ጠያቂ ግጥሙ ውክልና፤ እንዲሁም ገጣሚው፣ ተርጓሚው፣ ዓርታዒው እና ደራሲው ነቢይ መኮንን “ትንሽ ቦታ” በምትለው ዘመን አይሽሬ ግጥሙ እንደራሴነት አብረን ያመሻሉ። ኑ! አብረን እናምሽ፣ የሰርክ እኛነታችንን እንመዝን! ጠርሲዳ ከበደ እናንተን ታስተናግዳለች ! ያልፋል አሻግርም በ+251931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሶ ከአየር ያውልበት ዘንድ ጥንቅሩን አሰናድቷል! ምሽት 2:00 ላይ በአንጋፋው FM Addis 97.1 አየር ላይ እንውላለን! ከአገር ውጪ ላላችኹም በአስተያየት መስጫው ላይ ያለው ማስፈንጠርያ ያገናኘናል! ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

እነሆ የጳጉሜን ልዩ መሰናዶ ከእንዶድ! አብረን እንጠይቅ ዘንድ የእንዶድ ዝግጅት ክፍል ሳሙኤል ተ/የሱስን እና መኮንን ሞገሴን ወክሏል! ጥያቄውም "ቅፅበት - ቀን - ዓመት ፤ የቱ ነው አዲስ?" የሚ
እነሆ የጳጉሜን ልዩ መሰናዶ ከእንዶድ! አብረን እንጠይቅ ዘንድ የእንዶድ ዝግጅት ክፍል ሳሙኤል ተ/የሱስን እና መኮንን ሞገሴን ወክሏል! ጥያቄውም "ቅፅበት - ቀን - ዓመት ፤ የቱ ነው አዲስ?" የሚል ነው ! በእርግጥስ አዲሱ የትኛው ነው? ኑ! አብረን እናምሽ፣ የሰርክ እኛነታችንን እንመዝን! ጠርሲዳ ከበደ እናንተን ታስተናግዳለች ! ያልፋል አሻግርም በ+251931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሶ ከአየር ያውልበት ዘንድ ጥንቅሩን አሰናድቷል! ምሽት 2:00 ላይ በአንጋፋው FM Addis 97.1 አየር ላይ እንውላለን! ከአገር ውጪ ላላችኹም በአስተያየት መስጫው ላይ ያለው ማስፈንጠርያ ያገናኘናል! ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

እነሆ የጳጉሜን ልዩ መሰናዶ ከእንዶድ! አብረን እንጠይቅ ዘንድ የእንዶድ ዝግጅት ክፍል ሳሙኤል ተ/የሱስን እና መኮንን ሞገሴን ወክሏል! ጥያቄውም "ቅፅበት - ቀን - ዓመት ፤ የቱ ነው አዲስ?" የሚ
እነሆ የጳጉሜን ልዩ መሰናዶ ከእንዶድ! አብረን እንጠይቅ ዘንድ የእንዶድ ዝግጅት ክፍል ሳሙኤል ተ/የሱስን እና መኮንን ሞገሴን ወክሏል! ጥያቄውም "ቅፅበት - ቀን - ዓመት ፤ የቱ ነው አዲስ?" የሚል ነው ! በእርግጥስ አዲሱ የትኛው ነው? ኑ! አብረን እናምሽ፣ የሰርክ እኛነታችንን እንመዝን! ጠርሲዳ ከበደ እናንተን ታስተናግዳለች ! ያልፋል አሻግርም በ+251931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሶ ከአየር ያውልበት ዘንድ ጥንቅሩን አሰናድቷል! ምሽት 2:00 ላይ በአንጋፋው FM Addis 97.1 አየር ላይ እንውላለን! ከአገር ውጪ ላላችኹም በአስተያየት መስጫው ላይ ያለው ማስፈንጠርያ ያገናኘናል! ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

ወዳጆቻችንን ወደዚህ ቻናል በመጋበዝ ቤተሰባችንን ብናሰፋስ? @endodETH ይህንን ማስፈንጠሪያ ፤ አሊያም ይህንን ሙሉ መልዕክት ለወዳጆቻችን እናጋራ! ኑ! ለተሻለ ነገ አብ'ረን እናዋጣ!
ወዳጆቻችንን ወደዚህ ቻናል በመጋበዝ ቤተሰባችንን ብናሰፋስ? @endodETH ይህንን ማስፈንጠሪያ ፤ አሊያም ይህንን ሙሉ መልዕክት ለወዳጆቻችን እናጋራ! ኑ! ለተሻለ ነገ አብ'ረን እናዋጣ!

እነሆ እንዶዳውያን- 3 ውድ እንዶዳውያን በቀጥታ በመግባት ሃሳባቸውን የሚያስተላልፉበት መሉ መሰናዶ! ደውሉ፣ ተሳተፉ! በ0931717191 የጽሑፍ መልዕክት አሊያም በቴሌግራም የድምጽ መልዕክት አድርሱ
እነሆ እንዶዳውያን- 3 ውድ እንዶዳውያን በቀጥታ በመግባት ሃሳባቸውን የሚያስተላልፉበት መሉ መሰናዶ! ደውሉ፣ ተሳተፉ! በ0931717191 የጽሑፍ መልዕክት አሊያም በቴሌግራም የድምጽ መልዕክት አድርሱን!