en
Feedback
Endod + እንዶድ +

Endod + እንዶድ +

Open in Telegram

www.endod.net በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ አድማጮቹ በFM Addis 97.1 የሚደርስ የራድዮ መሰናዶ ነው።

Show more
1 226
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ቅዳሜ ሕዳር 22 ቀን 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM A
እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ቅዳሜ ሕዳር 22 ቀን 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ የእንዶድ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" ሁለተኛ የማጠቃለያ መሰናዶ በባልደረቦቻችን ጠርሲዳ ከበደ እና ሜሪ መኮንን አዘጋጅተውላችኋል፤ ከ ሒዱ መጣን 30 ተከታታይ ክፍሎች ውስጥ "የደጃፋችን ሞፈሮች..." 5 ክፍሎች እየከለሱ ከባልደረባችን መኮንን ሞገሴ ጋር አብረዋችኹ ያመሻሉ። ጠርሲዳ ከበደም ከእልፍኙ ደጃፍ ተሰይማ የእናንተን የስልክ ጥሪ በ 011 2 70 03 30 /44 ታስተናግዳለች። የእልፍኝ አስከልካያችኹ ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ በባልደረባችን ያልፋል አሻግር ተሰናድቷል። ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል! https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/... ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

ከ"...ሒዱ መጣን!" 30 ክፍሎች ምን ያሕሉን የማድመጥ ዕድል አገኙ? እነሆ ከመተዋወቂያ ዝግጅቱ ጀምሮ በ ሸጋ ነገ Shega Future የ YouTube ቻናል በኩል ያገኙታል! በቅድሚያም ደጋሹ ጥላሁን አበበ(ወለላው) ለመሰናዶው ማስተዋወቂያ የሸከፈላችኹን የጉዞ ማስታወሻ ተጋበዙልን! ወሊ ገለን - አላ ገለን [ተስማምተው የወጡ - በጋራ ስኬት ይመለሳሉ] ጸሐፊ፡ ጥላሁን አበበ(ወለላው) ተራኪ፡ ጸጋ ካሕሳይ የአፋን ኦሮሞ ትርጉምና ድምጽ ግብዓት - ጎሳዬ አለማየሁ (ከሐረር) ምስል ቅንብር ፡ ቴዎድሮስ በየነ https://youtu.be/hYGZ8zKl1ZM

photo content

እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ቅዳሜ ሕዳር 15 ቀን 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM A
እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ቅዳሜ ሕዳር 15 ቀን 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ፡ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" ስድስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ - "አገር በጊዜ ዥረት..."-4 ክፍል 29 – “ አንድ ሰው ስንት ነው...?” በሚል ገዢ ሃሳብ ጥላሁን አበበ (ወለላው) እንዶዳዊውን የዘወትር  አድማጭና ተሳታፊ የሆነውን አዲስ ፈለቀ (ከባሌ - ጎባ) ይዞላችሁ አብረዋችኹ ያመሻሉ። ጸጋ ካህሳይ ከእልፍኙ ደጃፍ ተሰይሞ የእናንተን  የስልክ ጥሪ በ 011 2 70 03 30 /44 ያስተናግዳል።  የእልፍኝ አስከልካያችኹ ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ በባልደረባችን  ጸጋ ካሕሳይ ተሰናድቷል።  ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል! https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/... ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

https://youtube.com/live/tszIi1KPKRg?feature=share ያለፉዎትን የእንዶድ መስናዶዎች ያዳምጡ!

እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ረቡዕ ሕዳር 12 ቀን 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM A
እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ረቡዕ ሕዳር 12 ቀን 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ፡ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" ስድስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ - "አገር በጊዜ ዥረት..."-3 ክፍል 29 – “የክት ጨዋታ...!”-2 በሚል ገዢ ሃሳብ ጥላሁን አበበ (ወለላው) እና መኮንን ሞገሴ አብረዋችኹ ያመሻሉ። ጸጋ ካህሳይ ከእልፍኙ ደጃፍ ተሰይሞ የእናንተን የስልክ ጥሪ በ 011 2 70 03 30 /44 ታስተናግዳለች። የእልፍኝ አስከልካያችኹ ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ በባልደረባችን ጸጋ ካሕሳይ ተሰናድቷል። ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል! https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/... ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ቅዳሜ ሕዳር 08 ቀን 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ፡ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" ስድስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ - "አገር በጊዜ ዥረት..."-2 ክፍል 28 – “የክት ጨዋታ...!” በሚል ገዢ ሃሳብ ጥላሁን አበበ (ወለላው) እና መኮንን ሞገሴ አብረዋችኹ ያመሻሉ። ጠርሲዳ ከበደ ከእልፍኙ ደጃፍ ተሰይሞማ የእናንተን የስልክ ጥሪ በ 011 2 70 03 30 /44 ታስተናግዳለች። የእልፍኝ አስከልካያችኹ ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ በባልደረባችን ጸጋ ካሕሳይ ተሰናድቷል። ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል! https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/... ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ቅዳሜ ሕዳር 08 ቀን 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM A
እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ቅዳሜ ሕዳር 08 ቀን 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ፡ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" ስድስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ - "አገር በጊዜ ዥረት..."-2 ክፍል 28 – “የክት ጨዋታ...!” በሚል ገዢ ሃሳብ ጥላሁን አበበ (ወለላው) እና መኮንን ሞገሴ አብረዋችኹ ያመሻሉ። ጠርሲዳ ከበደ ከእልፍኙ ደጃፍ ተሰይሞማ የእናንተን የስልክ ጥሪ በ 011 2 70 03 30 /44 ታስተናግዳለች። የእልፍኝ አስከልካያችኹ ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ በባልደረባችን ጸጋ ካሕሳይ ተሰናድቷል። ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል! https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/?fbclid=IwAR224Adx1bIexo_fQImyp6Tpqqobn9aHeV1nVgwDDKMOna-dQakOo_PRaTQ ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ረቡዕ ህዳር 5 ቀን 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Ad
እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ረቡዕ ህዳር 5 ቀን 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ፡ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" ስድስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ - "አገር በጊዜ ዥረት..." ክፍል 27 - "ብድር መላሽ ያድርገን...!” በሚል ገዢ ሃሳብ ጥላሁን አበበ (ወለላው) እና መኮንን የንዑስ አብረዋችኹ ያመሻሉ።  ጸጋ ካሕሳይ ከእልፍኙ ደጃፍ ተሰይሞ እናንተን ያስተናግዳል።  የእልፍኝ አስከልካያችኹ ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ በያልፋል አሻግር  ተሰናድቷል።  ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል! https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/?fbclid=IwAR224Adx1bIexo_fQImyp6Tpqqobn9aHeV1nVgwDDKMOna-dQakOo_PRaTQ ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ቅዳሜ ሕዳር 01, 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Add
እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ቅዳሜ ሕዳር 01, 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ፡ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" አምስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ - "ተስፋ የማንቆርጥባቸው ምክንያቶች ..." - 4 ክፍል 26 - "ብንሰጋም...” በሚል ገዢ ሃሳብ ባልደረባችን መኮንን ሞገሴ ተሻለ ከበደን ይዞ አብሯችኹ ያመሻል።  ጸጋ ካሕሳይ ከእልፍኙ ደጃፍ ተሰይሞ እናንተን ያስተናግዳል።  የእልፍኝ አስከልካያችኹ ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ በያልፋል አሻግር  ተሰናድቷል።  ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል! https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/?fbclid=IwAR224Adx1bIexo_fQImyp6Tpqqobn9aHeV1nVgwDDKMOna-dQakOo_PRaTQ ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ረቡዕ ጥቅምት 28, 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Ad
እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ረቡዕ ጥቅምት 28, 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ፡ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" አምስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ - "ተስፋ የማንቆርጥባቸው ምክንያቶች ..." - 3 ክፍል 25 - "ሴት | አገር | ስርዓት” በሚል ገዢ ሃሳብ ባልደረባችን መኮንን ሞገሴ የንዑስ ተከታታይ መሰናዷችንን ርዕስ የተዋስነውን ሸጋ ምክረ-ኃሳብ በጥቅምት 2015 ዓ.ም ያጋራንን ጋዜጠኛ ሀብቱ ግርማን እና ተሻለ ከበደን ይዞ አብሯችኹ ያመሻል።  ጸጋ ካሕሳይ ከእልፍኙ ደጃፍ ተሰይሞ እናንተን ያስተናግዳል።  የእልፍኝ አስከልካያችኹ ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ በያልፋል አሻግር  ተሰናድቷል።  ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል! https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/?fbclid=IwAR224Adx1bIexo_fQImyp6Tpqqobn9aHeV1nVgwDDKMOna-dQakOo_PRaTQ ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬቅዳሜ ጥቅምት 24, 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Add
እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬቅዳሜ ጥቅምት 24, 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ፡ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" አምስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ - "ተስፋ የማንቆርጥባቸው ምክንያቶች ..." - 2 ክፍል 24 - "ሞት እንዴት ሰነበትክ?" ወይስ "ሕይወት መጣንልሕ!" በሚል ገዢ ሃሳብ ባልደረባችን መኮንን ሞገሴ የንዑስ ተከታታይ መሰናዷችንን ርዕስ የተዋስነውን ሸጋ ምክረ-ኃሳብ በጥቅምት 2015 ዓ.ም ያጋራንን ጋዜጠኛ ሀብቱ ግርማን እና ተሻለ ከበደን ይዞ አብሯችኹ ያመሻል። ጠርሲዳ ከበደ ከእልፍኙ ደጃፍ ተሰይማ እናንተን ታስተናግዳለች።  የእልፍኝ አስከልካያችኹ ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ  ተሰናድቷል።  ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል! https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/?fbclid=IwAR224Adx1bIexo_fQImyp6Tpqqobn9aHeV1nVgwDDKMOna-dQakOo_PRaTQ ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ረቡዕ ጥቅምት 21, 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM A
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ረቡዕ ጥቅምት 21, 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ፡ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" አምስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ - "ተስፋ የማንቆርጥባቸው ምክንያቶች ..." - 1 ክፍል ፳፫ - "ሞት እንዴት ሰነበትክ?" ወይስ "ሕይወት መጣንልሕ!" በሚል ገዢ ሃሳብ ባልደረባችን መኮንን ሞገሴ የንዑስ ተከታታይ መሰናዷችንን ርዕስ የተዋስነውን ሸጋ ምክረ-ኃሳብ በጥቅምት 2015 ዓ.ም ያጋራንን ጋዜጠኛ ሀብቱ ግርማን እና ተሻለ ከበደን ይዞ አብሯችኹ ያመሻል። ሜሪ መኮንን ከእልፍኙ ደጃፍ ተሰይማ እናንተን ታስተናግዳለች።  የእልፍኝ አስከልካያችኹ ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ  ተሰናድቷል።  ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል! https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/?fbclid=IwAR224Adx1bIexo_fQImyp6Tpqqobn9aHeV1nVgwDDKMOna-dQakOo_PRaTQ ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ቅዳሜ ጥቅምት 17, 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM A
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ዛሬ ቅዳሜ ጥቅምት 17, 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ፡ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" አራተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ - "አገር በጠጠር ..." - 3 ክፍል ፳፩ - "ጀግና የማያስፈልጋት አገር የታደለች ነች! " በሚል ገዢ ሃሳብ ባልደረባችን መኮንን ሞገሴ አብሯችኹ ያመሻል።  ሜሪ መኮንን ከእልፍኙ ደጃፍ ተሰይማ  እናንተን ታስተናግዳለች።  የእልፍኝ አስከልካያችኹ  ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ በባልደረባችን ፀጋ ካህሳይ ተሰናድቷል።  ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል! https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/?fbclid=IwAR224Adx1bIexo_fQImyp6Tpqqobn9aHeV1nVgwDDKMOna-dQakOo_PRaTQ ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ቅዳሜ ጥቅምት 14, 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addi
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ቅዳሜ ጥቅምት 14, 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ፡ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" አራተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ - "አገር በጠጠር ..." - 2 ክፍል ፳፩ - "የትናንት ዕዳ:- እንዴት፣ መቼ፣ ለማን ይከፈል?"- ፪ በሚል ገዢ ሃሳብ ከዚህ ቀደም "ሶስተኛው ቤተ መቅደስ" እና "ሀማቱማ  (ስብስብ ግጥሞች)"፣ እንዲሁም በቅርቡ "ጠያይም መላእክት"  የተሰኙትን መፅሐፍቶች ለንባብ ያበቃውን ደራሲ ቤተማርያም ተሾመን ይዞላችሁ ያመሻሉ።  ጠርሲዳ ከበደ እልፍኙ ላይ ተሰይማ  እናንተን ታስተናግዳለች።  የእልፍኝ አስከልካያችኹ  ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ ተሰናድቷል።  ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል! https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/?fbclid=IwAR224Adx1bIexo_fQImyp6Tpqqobn9aHeV1nVgwDDKMOna-dQakOo_PRaTQ ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ቅዳሜ ጥቅምት 10, 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addi
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ቅዳሜ ጥቅምት 10, 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ፡ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" አራተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ - "አገር በጠጠር ..." - 1 ክፍል ፳ - "የትናንት ዕዳ:- እንዴት፣ መቼ፣ ለማን ይከፈል?"- ፩ በሚል ገዢ ሃሳብ "የአሲምባ ፍቅር"  የተሰኘው መፅሐፍ ደራሲ የሆነውን ካኽሳይ አብርሃን ይዞላችሁ ያመሻሉ።  ጠርሲዳ ከበደ እልፍኙ ላይ ተሰይማ  እናንተን ታስተናግዳለች።  የእልፍኝ አስከልካያችኹ  ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ ተሰናድቷል።  ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል! https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/?fbclid=IwAR224Adx1bIexo_fQImyp6Tpqqobn9aHeV1nVgwDDKMOna-dQakOo_PRaTQ ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ረቡዕ ጥቅምት 7, 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !" ረቡዕ ጥቅምት 7, 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ፡ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" ሶስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ - "ማንነት ከነቃ"  - ፰ ክፍል ፲፱ - "ማሕበራዊ 'ሚዲያ' እና የሰብዕና ንቃቃቶቻችን" - ፬ [የእንድድ መፍትሄ ምክረ-ሐሳብ] በሚል ገዢ ሃሳብ ባልደረቦቻችን ጥላሁን አበበ እና ሳሙኤል ተክለየሱስ አብረዋችሁ ያመሻሉ።  ጠርሲዳ ከበደ እልፍኙ ላይ ተሰይማ  እናንተን ታስተናግዳለች።  የእልፍኝ አስከልካያችኹ  ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ ተሰናድቷል።  ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል! https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/?fbclid=IwAR224Adx1bIexo_fQImyp6Tpqqobn9aHeV1nVgwDDKMOna-dQakOo_PRaTQ ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!

photo content