Endod + እንዶድ +
Open in Telegram
www.endod.net በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ አድማጮቹ በFM Addis 97.1 የሚደርስ የራድዮ መሰናዶ ነው።
Show more1 226
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
1 226
እነሆ እንዶዳውያን- 4
ውድ እንዶዳውያን በቀጥታ በመግባት ሃሳባቸውን የሚያስተላልፉበት መሉ መሰናዶ!
ደውሉ፣ ተሳተፉ!
ከምሽቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮም በስቱዲዮ ቀጥታ የስልክ መስመር
+251115525484
+251115525485
ላይ እየደወላችሁ ሃሳብ መስጠት ትችላላችሁ ...
በ0931717191 የጽሑፍ መልዕክት አሊያም በቴሌግራም የድምጽ መልዕክት አድርሱን!
1 226
እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !"
ዛሬ ረቡዕ ታሕሳስ 17 ቀን 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ የእንዶድ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" የፍጻሜ መሰናዶ ወደ ውድ የአገር ልጆች "ስለመንገዳችን 2" በሚል ገዢ ርዕስ ይደርሳል። ጸጋ ካሕሳይ ከእልፍኙ ደጃፍ ተሰይሞ የእናንተን የስልክ ጥሪ ያስተናግዳል።
የእልፍኝ አስከልካያችኹ ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ ተሰናድቷል።
ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል!
https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/...
ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!
1 226
እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !"
ዛሬ ረቡዕ ታሕሳስ 17 ቀን 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ የእንዶድ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" የፍጻሜ መሰናዶ ወደ ውድ የአገር ልጆች "ስለመንገዳችን 2" በሚል ገዢ ርዕስ ይደርሳል። ጸጋ ካሕሳይ ከእልፍኙ ደጃፍ ተሰይሞ የእናንተን የስልክ ጥሪ ያስተናግዳል።
የእልፍኝ አስከልካያችኹ ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ ተሰናድቷል።
ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል!
https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/...
ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!
1 226
እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !"
ዛሬ ቅዳሜ ታሕሳስ 13 ቀን 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ የእንዶድ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" ሰባተኛ የማጠቃለያ መሰናዶ በባልደረቦቻችን ጠርሲዳ ከበደ፣ ጸጋ ካሕሳይ፣ ያልፋል አሻግር እና ሜሪ መኮንን ተዘጋጅተውላችኋል፤ ከ ሒዱ መጣን 30 ተከታታይ ክፍሎች ውስጥ "አገር በጊዜ ዥረት..." 3 ክፍሎች እየከለሱ አብረዋችኹ ያመሻሉ።
ሜሪ መኮንን ከእልፍኙ ደጃፍ ተሰይማ የእናንተን የስልክ ጥሪ ታስተናግዳለች።
የእልፍኝ አስከልካያችኹ ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ ተሰናድቷል።
ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል!
https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/...
ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!
1 226
ምሽት 2:00 ደርሶ የ"...ሒዱ መጣን!"ን 5 የማጠቃለያ ክፍል እስክታደምጡ ድረስ ማቆያ ይህችን ውብ ግጥም ከ"...ሒዱ መጣን!" ሁለተኛ ክፍል የቀነጨብንላችኹን ሸጋ ግጥም እንጋብዛችኹ!
ጋሽ ነቢይ መኮንን "ውርስ" በተሰኘው ግጥሙ "ምን ያድርግ ይህ ወጣት?" ሲል ይጠይቃል! ተጋበዙልን!
https://youtu.be/O4phH3xJlqg?si=pFJ8ffp5x45A_sbV
1 226
የተጠናቀቀው እና አሁን በክለሳ ላይ የሚገኘው በ30 ክፍሎች ወደ ውድ የአገር ልጆች የደረሰውን "...ሒዱ መጣን!" እነሆ! በዩትዩብ ያዳምጡት ዘንድ ቀረበ!
https://www.youtube.com/playlist?list=PLTqdaZz7JE0UM4bg_kP0F2SP2sXucTT13
1 226
እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !"
ዛሬ ረቡዕ ታሕሳስ 03 ቀን 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ የእንዶድ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" አራተኛ የማጠቃለያ መሰናዶ በባልደረቦቻችን ጠርሲዳ ከበደ እና ሜሪ መኮንን አዘጋጅተውላችኋል፤ ከ ሒዱ መጣን 30 ተከታታይ ክፍሎች ውስጥ "ማንነት ከነቃ ..." 4 ክፍሎች እየከለሱ አብረዋችኹ ያመሻሉ።
ጸጋ ካሕሳይም ከእልፍኙ ደጃፍ ተሰይሞ የእናንተን የስልክ ጥሪ ያስተናግዳል።
የእልፍኝ አስከልካያችኹ ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ ተሰናድቷል።
ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል!
https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/...
ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!
1 226
እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !"
ዛሬ ቅዳሜ ሕዳር 29 ቀን 2016 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 - 4:00 በአንጋፋው FM Addis 97.1 ሬድዮ የእንዶድ ምዕራፍ ፫ - "እኛ..." ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ - "ሒዱ፤ መጣን!" የማጠቃለያ መሰናዶዎችን ቆም አድርገን "አብረን ቆም እንበል!" ልንል ወደናል! መኮንን ሞገሴ አብሯችኹ ያመሻል።
ፀጋ ካሕሳይ ከእልፍኙ ደጃፍ ተሰይሞ የእናንተን የስልክ ጥሪ በ 011 2 70 03 30 /44 ያስተናግዳል።
የእልፍኝ አስከልካያችኹ ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበት ዘንድ ተሰናድቷል።
ከአገር ውጪ ላላችኹም ቀጣዩ ማስፈንጠርያ በቀጥታ ስጭት ያገናኘናል!
https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/...
ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!
1 226
ያመለጥዎትን የእንዶድ መሰናዶዎች በ https://youtube.com/@shegafuture ያግኙ! ቤተሰብ ይሁኑን፣ ይወዳጁን! Subscribe በማድረግም አዳዲስ ይዘቶችን ያጣጥሙ!
