አስተምረኝ ጌታዬ ሆይ
Open in Telegram
. 🇼 🇪 🇱 🇨 🇴 🇲 🇪 #በዚህ_መንፈሳዊ_ቻናል ☞︎︎︎ የእግዚአብሔር ቃል ዳሰሳ፣ ☞︎︎︎ አስተማሪ ታሪኮች፣ ☞︎︎︎ መፅሐፍ ቅዱሳዊ ጥያቄዎች፣ ☞︎︎ መንፈሳዊ ግጥሞች ይቀርባሉ። #የእግዚአብሔር_ቃል_በሙላት_ይኑርባችሁ ◈●ቆላስይስ 3፥16●◈ ➥ @astemiren_bot ➥ @from_jesus_to_jesus
Show more1 773
Subscribers
+124 hours
-47 days
+1030 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
December '24
December '24
+2
in 0 channels
November '24
+4
in 0 channels
Get PRO
October '24
+1
in 0 channels
Get PRO
September '24
+5
in 0 channels
Get PRO
August '24
+26
in 0 channels
Get PRO
July '24
+3
in 0 channels
Get PRO
June '240
in 1 channels
Get PRO
May '24
+2
in 0 channels
Get PRO
April '24
+4
in 0 channels
Get PRO
March '24
+8
in 0 channels
Get PRO
February '24
+23
in 0 channels
Get PRO
January '24
+32
in 1 channels
Get PRO
December '23
+28
in 0 channels
Get PRO
November '23
+14
in 1 channels
Get PRO
October '23
+16
in 1 channels
Get PRO
September '23
+19
in 0 channels
Get PRO
August '23
+29
in 0 channels
Get PRO
July '23
+45
in 0 channels
Get PRO
June '23
+29
in 0 channels
Get PRO
May '23
+22
in 0 channels
Get PRO
April '23
+19
in 0 channels
Get PRO
March '23
+32
in 0 channels
Get PRO
February '23
+25
in 0 channels
Get PRO
January '23
+93
in 0 channels
Get PRO
December '22
+71
in 0 channels
Get PRO
November '22
+130
in 0 channels
Get PRO
October '22
+48
in 0 channels
Get PRO
September '22
+140
in 0 channels
Get PRO
August '22
+1 074
in 0 channels
Get PRO
July '220
in 0 channels
Get PRO
June '220
in 0 channels
Get PRO
May '22
+5
in 0 channels
Get PRO
April '22
+4
in 0 channels
Get PRO
March '22
+10
in 0 channels
Get PRO
February '22
+2
in 0 channels
Get PRO
January '22
+4
in 0 channels
Get PRO
December '21
+9
in 0 channels
Get PRO
November '21
+15
in 0 channels
Get PRO
October '21
+7
in 0 channels
Get PRO
September '21
+10
in 0 channels
Get PRO
August '21
+8
in 0 channels
Get PRO
July '21
+31
in 0 channels
Get PRO
June '21
+22
in 0 channels
Get PRO
May '21
+500
in 0 channels
Get PRO
April '21
+446
in 0 channels
Get PRO
March '21
+238
in 0 channels
Get PRO
February '21
+286
in 0 channels
Get PRO
January '21
+452
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 21 December | 0 | |||
| 20 December | 0 | |||
| 19 December | 0 | |||
| 18 December | 0 | |||
| 17 December | 0 | |||
| 16 December | 0 | |||
| 15 December | 0 | |||
| 14 December | 0 | |||
| 13 December | 0 | |||
| 12 December | 0 | |||
| 11 December | 0 | |||
| 10 December | 0 | |||
| 09 December | 0 | |||
| 08 December | 0 | |||
| 07 December | 0 | |||
| 06 December | 0 | |||
| 05 December | 0 | |||
| 04 December | 0 | |||
| 03 December | +1 | |||
| 02 December | +1 | |||
| 01 December | 0 |
Channel Posts
ለራሳችን ከራሳችን በላይ አለልን!
📌 አብርሀም ወደ ግብጽ በእንግድነት
ሲገባ አንድ ነገር አሰጋው፦ የሚስቱን
የሦራን መልከ መልካምነት ያዩ ግብጻው
ያን እንዳይገድሉት ፈርቶ ሦራን እህቱ እን
ደሆነች ብቻ እንድትናገር አስማማት።
ፈርኦንም በአለቆቹ አማካኝነት ውቧን
ሦራ የራሱ ማድረግ ቻለ ሚስቱ አደረጋት።
እግዚአብሄር ግን ከአብርሀም ጋር ስለ
ነበረ በመጨረሻም ፈርኦን ላይ እግዚአ
ብሄር መቅሰፍት አመጣ ፈርኦንም አብራ
ምን ለምን ሚስትህ እንደ ሆነች አልነገር
ከኝም ውሰዳት ብሎ ሰጠው። (ዘፍ.12)
📌 አብርሀም ለራሱ በግሉ ጥንቃቄ
አድርጓል ነገር ግን ጥንቃቄው ሚስቱን
ከመነጠቅ አላዳነውም ነበር። ከሰው
ጥንቃቄ በላይ የእግዚአብሄር ጣልቃ
ገብነት እንደሚበልጥ ማሳያው በቀላሉ
እንዳሰበው እንደጠበቀው ሳይገድሉት
ፈርኦን ሚስቱን እንካ ሲለው ነው።
ሰው ለራሴ ይበጀኛል ብሎ ያበጃጀው
ነገር ጎጂ የሚሆንበት ጊዜ አለ ዋናው
ቁም ነገር ግን አካሄዳችን ከእግዚአብሄ
ር ጋር ነው ወይ የሚለው ነው። የአብራ
ም አካሄድ ከእግዚአብሄር ጋር ስለነበረ
አምላኩ ጥሎ አልጣለውም። ለራሱ
ትክክል መስሎ የታየውን የተጠነቀቀው
ነገር ለጉዳት አሳልፎ ሲሰጠው ያመነውና
ሀገርህን ዘመዶችህን ቤተሰብህን ጥለህ
ውጣና እኔ ወደማሳይህ ምድር ገብተህ
ለልጅ ልጅ በረከት አደርግሀለሁ ያለውን
ጌታ ተማምኖ ስለወጣ ያመነው ህይወቱ
ን ኑሮውን ጥሎ የተከለው ጌታ አላሳፈረ
ውም! አንተ ሰው አካሄድህ ከእግዚአብ
ሄር ጋር ብቻ ይሁን እንጂ ያንተ ነገር አን
ድ ቀን ይሆናል! አንድ ቀን ይበዛል!!
📌 አካሄድህ ከእግዚአብሄር ጋር ሲሆን
አየህ ከራስህ በላይ እግዚአብሄር ይጠነ
ቀቅልሀል! እግዚአብሄር ይዋጋልሀል!
አብራም ሚስቴ ናት ቢል እንደሚገድሉ
ት ነበር የጠበቀው እግዚአብሄር ካንተ
ጋር ሲሆን ግን የተጠበቀው ነገር ቀርቶ
ያልተጠበቀው መሆን ይጀምራል🔥🔥
አብራም እንዲ የከበደበት ነገር በእግዚ
አብሄር ፊት ቀላል ሆነ ፈርኦን በጣም
በቀላሉ ሚስትህን ውሰድ አለው። ከባ
ድ የሆነው ተራራ የሆነው ነገር አካሄድህ
ን ከእግዚአብሄር ጋር ስታደርግ ሰረጓጉጡ
መስተካከል ይጀምራል🔥 ተራራው መና
ድ ይጀምራል🔥 የተበላሸው መስተካከል
ይጀምራል🔥 ከባዱ ቀላል ይሆናል🔥
በመንገድህ ላይ አንድ ነገር እርግጠኛ
ሁን! አካሄዴ ከእግዚአብሄር ጋር ነው??
ወይስ... የሚሳካለት ሰው በራሱ የተጓዘ
ሳይሆን ህይወቱን ዘመኑን ለእግዚአብ
ሄር የሰጠ ሰው ነው!🔥
📌 እንደ አብራም እግዚአብሄርን ተማ
ምኖ የወጣ ሰው አያፍርም!! እግዚአብ
ሄርን ተማምነህ በራስህ ነገሮች ላይ
ወስን! አብራም በቤተሰቡ ላይ፣በኑሮው
ላይ እንደ ወሰነው ወስን አንድ ቀን ጌታ
የፈቀደ ቀን ነገርህ መቃናት ይጀምራል🔥
ክርስትና የመደላድል ጉዞ ሳይሆን የመ
ሰጠትና የጭንቅ ጉዞ ነው መጨረሻው
ግን ድልና ክብር የሆነ ህይወት! የማይን
ገጫገጭ ፒስታ የሌለበት መንገድ ጠብ
ቀህ ወደጌታ እንዳትመጣ! ነገር ግን አካ
ሄድህን ከእግዚአብሄር ጋር በማድረግ
ካለህበት ነገር ለመውጣት ወስን! የች
ግሩ ቁልፍ አካሄድን ከእግዚአብሄር ጋር
ማድረግ ነው!! የችግሩ ቁልፍ አንተ ጋር
ነው! በራስህ የመረጥከው መንገድ እን
ዳላዋጣህ ራስህ ምስክር ነህ ከዚህ በሁ
ዋላ ግን የራስህን መንገድ ትተህ የጌታን
መንገድ ወደ ክብር ህይወት የሚያደር
ሰው መንገድ ላይ ህይወትህን መንዳት
ና መምራት ጀምር የጌታ ፈቃድ ባንተ ላይ
ይሰለጥናል🔥
| 2 | ለራሳችን ከራሳችን በላይ አለልን!
📌 አብርሀም ወደ ግብጽ በእንግድነት
ሲገባ አንድ ነገር አሰጋው፦ የሚስቱን
የሦራን መልከ መልካምነት ያዩ ግብጻው
ያን እንዳይገድሉት ፈርቶ ሦራን እህቱ እን
ደሆነች ብቻ እንድትናገር አስማማት።
ፈርኦንም በአለቆቹ አማካኝነት ውቧን
ሦራ የራሱ ማድረግ ቻለ ሚስቱ አደረጋት።
እግዚአብሄር ግን ከአብርሀም ጋር ስለ
ነበረ በመጨረሻም ፈርኦን ላይ እግዚአ
ብሄር መቅሰፍት አመጣ ፈርኦንም አብራ
ምን ለምን ሚስትህ እንደ ሆነች አልነገር
ከኝም ውሰዳት ብሎ ሰጠው። (ዘፍ.12)
📌 አብርሀም ለራሱ በግሉ ጥንቃቄ
አድርጓል ነገር ግን ጥንቃቄው ሚስቱን
ከመነጠቅ አላዳነውም ነበር። ከሰው
ጥንቃቄ በላይ የእግዚአብሄር ጣልቃ
ገብነት እንደሚበልጥ ማሳያው በቀላሉ
እንዳሰበው እንደጠበቀው ሳይገድሉት
ፈርኦን ሚስቱን እንካ ሲለው ነው።
ሰው ለራሴ ይበጀኛል ብሎ ያበጃጀው
ነገር ጎጂ የሚሆንበት ጊዜ አለ ዋናው
ቁም ነገር ግን አካሄዳችን ከእግዚአብሄ
ር ጋር ነው ወይ የሚለው ነው። የአብራ
ም አካሄድ ከእግዚአብሄር ጋር ስለነበረ
አምላኩ ጥሎ አልጣለውም። ለራሱ
ትክክል መስሎ የታየውን የተጠነቀቀው
ነገር ለጉዳት አሳልፎ ሲሰጠው ያመነውና
ሀገርህን ዘመዶችህን ቤተሰብህን ጥለህ
ውጣና እኔ ወደማሳይህ ምድር ገብተህ
ለልጅ ልጅ በረከት አደርግሀለሁ ያለውን
ጌታ ተማምኖ ስለወጣ ያመነው ህይወቱ
ን ኑሮውን ጥሎ የተከለው ጌታ አላሳፈረ
ውም! አንተ ሰው አካሄድህ ከእግዚአብ
ሄር ጋር ብቻ ይሁን እንጂ ያንተ ነገር አን
ድ ቀን ይሆናል! አንድ ቀን ይበዛል!!
📌 አካሄድህ ከእግዚአብሄር ጋር ሲሆን
አየህ ከራስህ በላይ እግዚአብሄር ይጠነ
ቀቅልሀል! እግዚአብሄር ይዋጋልሀል!
አብራም ሚስቴ ናት ቢል እንደሚገድሉ
ት ነበር የጠበቀው እግዚአብሄር ካንተ
ጋር ሲሆን ግን የተጠበቀው ነገር ቀርቶ
ያልተጠበቀው መሆን ይጀምራል🔥🔥
አብራም እንዲ የከበደበት ነገር በእግዚ
አብሄር ፊት ቀላል ሆነ ፈርኦን በጣም
በቀላሉ ሚስትህን ውሰድ አለው። ከባ
ድ የሆነው ተራራ የሆነው ነገር አካሄድህ
ን ከእግዚአብሄር ጋር ስታደርግ ሰረጓጉጡ
መስተካከል ይጀምራል🔥 ተራራው መና
ድ ይጀምራል🔥 የተበላሸው መስተካከል
ይጀምራል🔥 ከባዱ ቀላል ይሆናል🔥
በመንገድህ ላይ አንድ ነገር እርግጠኛ
ሁን! አካሄዴ ከእግዚአብሄር ጋር ነው??
ወይስ... የሚሳካለት ሰው በራሱ የተጓዘ
ሳይሆን ህይወቱን ዘመኑን ለእግዚአብ
ሄር የሰጠ ሰው ነው!🔥
📌 እንደ አብራም እግዚአብሄርን ተማ
ምኖ የወጣ ሰው አያፍርም!! እግዚአብ
ሄርን ተማምነህ በራስህ ነገሮች ላይ
ወስን! አብራም በቤተሰቡ ላይ፣በኑሮው
ላይ እንደ ወሰነው ወስን አንድ ቀን ጌታ
የፈቀደ ቀን ነገርህ መቃናት ይጀምራል🔥
ክርስትና የመደላድል ጉዞ ሳይሆን የመ
ሰጠትና የጭንቅ ጉዞ ነው መጨረሻው
ግን ድልና ክብር የሆነ ህይወት! የማይን
ገጫገጭ ፒስታ የሌለበት መንገድ ጠብ
ቀህ ወደጌታ እንዳትመጣ! ነገር ግን አካ
ሄድህን ከእግዚአብሄር ጋር በማድረግ
ካለህበት ነገር ለመውጣት ወስን! የች
ግሩ ቁልፍ አካሄድን ከእግዚአብሄር ጋር
ማድረግ ነው!! የችግሩ ቁልፍ አንተ ጋር
ነው! በራስህ የመረጥከው መንገድ እን
ዳላዋጣህ ራስህ ምስክር ነህ ከዚህ በሁ
ዋላ ግን የራስህን መንገድ ትተህ የጌታን
መንገድ ወደ ክብር ህይወት የሚያደር
ሰው መንገድ ላይ ህይወትህን መንዳት
ና መምራት ጀምር የጌታ ፈቃድ ባንተ ላይ
ይሰለጥናል🔥 | 286 |
| 3 | በተለያየ ምክንያት ማለትም መጽሀፍ
ቅዱስ ሳነብ ያቃጥለኛል ያስለቅሰኛል
መጸለይ ይከብደኛል የምትሉ ለመንፈሳ
ዊ ነገር እንግዳ ነኝ እርዳታ እገዛ ከጌታ
ጋር የተጠናከረ ህብረት መመስረት እፈል
ጋለሁ የተለያየ የጠላት አሰራር በህይወቴ
ላይ ሊሰለጥን ሊታገለኝ ይሞክራል የምት
ሉ አብረን እንጸልይ @wbinu በዚህ ሊንክ እንገናኝ ተባረኩ ጌታ ኢየሱስ ከየ
ትኛውም አይነት አሰራር ይፈታል!!
ሀሌሉያያያያያ! | 233 |
| 4 | የደሙ ድምጽ!
የአዲስ ኪዳን መካከለኛ ወደሚሆን ወደ
ኢየሱስ፥ከአቤል ደም ይልቅ የሚሻለውን
ወደሚናገር ወደ መርጨት ደም ደርሳች
ሁዋል።
(እብ12፥24)
📌 በቃየን እጅ የነበረው የአቤል ደም
ለቃየን የመቅበዝበዝ እና ከምድር በረከት
ተካፋይ ያለመሆን የእርግማንን ውጤት
አመጣ! የዚያ የንጹህ የጻድቅ ሰው ደም
የፍትህ ያለህ እያለ ስለሚጮህ እግዚአ
ብሄር ፍርድን ለቃየን ሰጠ! የክርስቶስ
ኢየሱስ በአፉ ተንኮል ያልተገኘበት በከሳ
ሾቹ እንኳን የረባ ክስ ያልቀረበበትና እንከ
ን ያልተገኘበት ከወንበዴዎች ጋር ተቆጥ
ሮ በግፍ የፈሰሰው የንጹሁ የፍጹሙ የክ
ርስቶስ ደም እንደ አቤል ደም ለፍርድ
ሳይሆን ለምህረት ይጮሀል! የደሙ ድ
ምጽ 👉 የሚያደርጉትን አያውቁምና
ይቅር በላቸው ብቻ ይላል! አንዱ ስለ
ሁሉ ሞተ ተብሎ ተጽፏልና በግፍ ለገደ
ሉት ለምህረት ይማልዳል! የክርስቶስ
ደም የተሻለ ይናገራል ምህረት፣ፍቅር፣
ይቅርታ የደሙ ድምጽ!
እግዚአብሄርም ቃየንን አለው ወንድም
ህ አቤል ወዴት ነው? እርሱም አለ አላው
ቅም፤ የወንድሜ ጠባቂው እኔ ነኝን? አለ
ውም ምን አደረግህ? የወንድምህ የደሙ
ድምጽ ከምድር ወደ እኔ ይጮሀል። አሁ
ንም የወንድምህን ደም ከእጅህ ለመቀ
በል አፍዋን በከፈተች በምድር ላይ አንተ
የተረገምህ ነህ። ምድርንም ባረስህ ጊዜ
እንግዲህ ሀይልዋን አትሰጥህም፤በምድ
ርም ላይ ኮብላይና ተቅበዝባዥ ትሆናለህ
። (ኦ.ዘፍ4፥9-12)
📌 የደሙ ድምጽ ውጤት እንደ አቤል
ደም አይደለም የተሻለና የተለየ ነው!
ዛሬም ለምህረት! ዛሬም ለይቅርታ!
ዛሬም ለፍቅር! የአቤል ደም የጮኸው
ቃየን ፍርዱን እስኪቀበል ድረስ ነው ከዚያ
በሁዋላ ቃየን ሂሳቡ ተወራርዷል! የእኛ
ሂሳብ የተወራረደው እንደ ቃየን ዋጋ ከፍ
ለን ተረግመን ሳይሆን እርግማናችንን
ኢየሱስ ተቀብሎልን ነው!
በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው
ተብሎ ተጽፏልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግ
ማን ሆኖ ከህግ እርግማን ዋጀን፤
(ገላትያ 3፥13)
📌 የክርስቶስ ኢየሱስ ደም እንደ አቤል
ደም ያይደለ ዘመናትን አመታትን ተሻግሮ
ለፍርድ ሳይሆን ለይቅርታ ይጮሀል!
እርግማን ሳይሆን በረከትን ይዞ በደጅህ
መጥቷል! ከዚህ ከደሙ ድምጽ ማስተጋ
ባት የተነሳ ከአማኞች አንደበት እርግማን
ና ፍርድ ሊወጣ አይችልም! የደሙ ድም
ጽ ለይቅርታ በእኔ ላይ አስተጋብቷል የሚ
ል ሰው ለአንድም ሰው ቢሆን ፍርድንና
ሞትን ሊማልድ አይችልም! የደሙ ድም
ጽ በእኔ ላይ ነው!
ልጆቼ ሆይ ሀጢአትን እንዳታደርጉ ይህ
ንን እጽፍላችሁዋለሁ።ማንም ሀጢአትን
ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እር
ሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
እርሱም የሀጢአታችን ማስተስረያ ነው።
(1ኛ ዩሀ.መል 2፥1-2)
📌 የደሙ ድምጽ የደሙ ሀይል አንተን/
አንቺን ከዘላለም ሞት፣ከዘላለም ፍርድ
ያስመልጣል!! ቃየን ማለት በአዳም የው
ርስ ሀጢአት የረከስከው አንተ ነህ! የክር
ስቶስ ደም በሀጢአት እንዳትጠፋ የሚጮ
ኸውም ስላንተ ነው!
በሀጢአታችን ብንናዘዝ ሀጢአታችንንም
ይቅር ሊለን ከአመጻም ሁሉ ሊያነጻን የታ
መነና ጻድቅ ነው።
(1ኛ ዩሀ.መል1፥9)
@christology_GC
@christology_GC
@christology_GC | 260 |
| 5 | @christology_GC
@christology_GC | 298 |
| 6 | መረጠን👉ወሰነን👉አገኘን!!
አለም ሳይፈጠር በፊቱ ቅዱሳንና ነውር
የሌለን በፍቅር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ
መረጠን። በበጎ ፈቃዱ እንደወደደ በኢየ
ሱስ ክርስቶስ ስራ ለእርሱ ልጆች ልንሆን
አስቀድሞ ወሰነን። በውድ ልጁም እንዲ
ያው የሰጠን የጸጋው ክብር ይመሰገን
ዘንድ ይህን አደረገ። በውድ ልጁም እንደ
ጸጋው ባለጠግነት መጠን በደሙ የተደረ
ገ ቤዛነታችንን አገኘን እርሱም የበደላች
ን ስርየት።
(ኤፌ1፥4-8)
✍ በፍቅር፦ ቅዱሳን መሆናችን ቅዱሳን
መደረጋችን የእግዚአብሄር ፍቅር ውጤት
እንጂ የመልካም ጸባያችን አይደለም! ልጅ
ነታችን ልጆች ለመሆን መስፈርት ማሟላ
ታችን ሳይሆን የእግዚአብሄር ጥልቅ ፍቅ
ር እና በጎ ፈቃድ፣ምህረት፣ቸርነት፣ርህራሄ
ነው! ምክንያቱም ምህረት ለወደደም
ለሮጠም አይደለም ከሚምር ከእግዚአ
ብሄር ነው እንጂ ተብሎ ስለተጻፈ!(ሮሜ
9፥16)
📌 ልጅነታችን ከመፈጠራችን እና አለም
ላይ ያሉ ነገሮች በሙሉ ከመፈጠራቸው
በፊት ቅድመ አለም ላይ በእግዚአብሄር
ልብ መወሰኑ እግዚአብሄር ለሰዎች ምን
ያህል ጥልቅ ፍቅር እንዳለው ያሳያል!
አስቀድሞ የተወሰነ ሰው ድንገት አይ
ጠፋም! አስቀድሞ የተወሰነ ሰው በቀላሉ
ከእግዚአብሄር መንግስት አይወጣም!
ከእጄ ማንም አይነጥቃችሁም ያለው ጌታ
ታማኝ ስለሆነ!!(
መዳናችን ከመፈጠራችን በፊት እኛ በሌለ
ንበት ጭምር የተወሰነ ጉዳይ እንጂ ድን
ገቴ አይደለም! እኛ ከተፈጠርን በሁዋላ
ቢሆን ለመዳን የተወሰንነው ምን አልባት
የሚመች ነገር ስላለን ነው ለማለት ያመች
ነበረ! ነገር ግን እኛ በሌለንበት የአኛ ድርሻ
የእኛ አስተዋጽኦ በሌለበት እንዲሁ በእግ
ዚአብሄር ፍቅር ተወደናል! በሌለንበት የወ
ደደን ጌታ ባለንበት አይሰለቸንምና መዳና
ችን እርግጥ ይሁንልን! ሰው በእግዚአብ
ሄር ዘንድ ያለው ስፍራ ይሄን ያክል ነው!
በሌለበት ለክብር፣ለልጅነት፣ለወራሽነት
መወሰን አይገርምም?? አይደንቅም??
እንዴት አይነት ነገር ነው?? Praise lord!
📌 ከመጀመሪያውኑ ስለወደድከኝ ያለ
ምክንያት ወደህ በምክንያት ስለማትጠላ
ኝ አመሰግንሀለሁ ስለወደድከኝ ወድሀ
ለሁ! አስቀድሞ የተወሰነ ነገር እየቆየ
ስለማይሻር! ዳኛው ፍርድ ቤት ሆኖ
ከወሰነ መዶሻውን አንስቶ ካረጋገጠ
በሁዋላ የህግ አካላት ውሳኔውን የማ
ጽናትና የማስጠበቅ ሀላፊነት እንዳለባ
ቸው ሁሉ እግዚአብሄር በልጁ ስራ በክ
ርስቶስ ስራ የሀጢአታችንን ስርየት እንድ
ናገኝ ወስኗል! እግዚአብሄር የራሱን ስራ
ስለሰራ ያንተን ስራ አይቀበለውም! አይ
ጠብቀውምም! ለመዳንህ የሚያስፈል
ገውን ስራ ሁሉ ብቻውን መስቀል ላይ
ሰርቶልሀል! አብ ብቸኛ የተቀበለው መስ
ዋእት የክርስቶስን የቤዛነት ስራ ነው!
የተመረጠው አለም ሁሉ ነው! አለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ እንዲፈርድ
አላከውምና ተብሎ እንደተጻፈ ነው!
📌 በውድ ልጁ፦ ማለት ስላንተ/ስላንቺ
የተከፈለው ዋጋ የክርስቶስ የደም ዋጋ
ነው! ዋጋህ በክርስቶስ ደም አማካኝነት
ከብሯል!
እንደ ጸጋው ባለጠግነት፦ እንደ ፍቅሩ፣
እንደ ምህረቱ፣እንደ ቸርነቱ፣እንደራሱ
መልካምነት ብቻ ወዶኛልና አዳነኝ!
ሰርቶ ያሳየኝ፣አንዳንድ የቀድሞ መጥፎ
Profilዎቹ ይስተካከሉና ብሎ ቀጠሮ
ሰጥቶ ጸባዩም ታይቶ ምግባሩ ታይቶ
ብሎ ሳይሆን እንደ ጸጋው ባለጠግነት
መጠን ብቻ!!
ወሰነን!
መረጠን!
አገኘን!
@christology_GC
@christology_GC | 282 |
| 7 | ሻሎም ሻሎም ቅዱሳን🙌🙌🙌
በወንጌል እሳት የነደዱ ለወንጌል እስከ
መጨረሻው ዋጋ የሚከፍሉ ወጣቶች
በfinance እጥረት ምክንያት እግሮቻቸው
ተይዘዋል! እነዚህ የምስራቹን የሚያወሩና
በቅርቡ በተለይም በከተማችን አ.አ ለሚ
መጣው revival ምክንያት የሆኑ ሰዎች
ማንም ሳያስተውላቸው አክሊል የሚያስ
ገኝላቸውን ትልቅ ዋጋ እየከፈሉ ነው! ሁላ
ችንም በአደባባይ ወጥተን ወንጌል መስ
ክረን ጌታ የሰጠንን ሂዱ ወንጌልን ለፍጥ
ረት ሁሉ ስበኩ የተባልንበትን ተልእኮ መ
ፈጸም ባንችል እንኳን ባለን አቅም ትንሽ
ትልቅ ሳንል በጸሎት፣በገንዘብ በምንች
ለው ነገር በአይነት ድጋፍ ልናደርግላቸው
ይገባል! እኔ አቅሙ ስለሌለኝ እናንተን
ለመጠየቅ ተገድጃለሁ! መጠየቅም አለ
ብኝ! ምክንያቱም ሀላፊነቱ የእኛ ነው!
እመኑኝ በቅርብ revival ይመጣል ያ
እንዲመጣ በችግር በእጦት የተያዙ የም
ስራቹን የሚያወሩ እግሮች መለቀቅ አለ
ባቸው ያ ሀላፊነት የማንም አይደለም
የቸርች፣የመሪዎች፣የአገልጋዮችና የም
እመናን የሁሉም አማኝ ነው! ቃሉ ስለሚ
ለን!!
እነዚህን የነገ ለውጥ ተሀድሶ አምጪዎ
ች መደገፍ ማበረታታት አቅም ጉልበት
መሆን እፈልጋለሁ የወንጌል ባላደራ ነኝ
ሸክሙ አለብኝ ቢያንስ ሌላው ቢቀር
በምችለው የበኩሌን ልወጣ ተልእኮዬን
ልፈጽም የሚል ሰው ካለ በ09948399
10 ደውሎ እኔ ወንድማችሁ ቢንያምን
ሊያናግረኝ ይችላል!!
እመኑኝ በቅርብ በቅርብ በቅርብ ስለሌላ
ው ከተማ አላውቅም አ.አ ላይ ግን reviv
al ይመጣል! | 278 |
| 8 | # ለተልእኳችን እንነሳ!
ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ
በወረደ ጊዜ ሀይልን ትቀበላላችሁ፥በኢየ
ሩሳሌምም በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም
እስከ ምድር ዳርም ድረስ ምስክሮቼ ት
ሆናላችሁ አለ።
(ሀዋ.ስራ 1፥8)
📌 ተልእኳችን መጨረሻ የለውም! በቃ
እዚጋ የሚባልለት አይደለም! ወሰን አልባ
ተልእኮ ተሰጥቶናል! ቤተክርስቲያን ያላት
ን አቅም፣ጸጋ፣ገንዘብ፣ጉልበት ሁሉ በዋነ
ኝነት በትኩረት ለዚህ አለገልግሎት ማዋ
ል አለባት! ተልእኳችን ትልልቅ ቸርቾችን
መገንባት አይደለም! ችግረኞችን ሰብስቦ
መርዳት አይደለም! ምስኪኖችን አንርዳ
እያልኩ አይደለም! ነገር ግን የቤ/ን ግም
ባር ቀደሙ ተልእኮ ሂዱ ወንጌልን ለፍጥ
ረት ሁሉ ስበኩ የተባልንበት ተልእኳችን
ነው! ሌላው ሁለተኛ እንጂ 1ኛ አይደለም!
አንድ የእ/ር ሰው እንዳለው የዘንድሮዋ
ቤ/ን እቃ ገዝተህ ና ተብሎ ተልኮ ሲጫ
ወት የተባለውን እንደረሳ ህጻን ልጅ ትመ
ስላለች! ዋናውና የመጀመሪያው ተልእኳ
ችን ወንጌል ሆኖ ሳለ በእግረ መንገድ
መሰራት ያለባቸውን እየሰራን የቅድሚያ
ቅድሚያ መሰራት ያለበትን ወንጌል ዘንግ
ተነዋል!
📌 ወንጌል በወር አንድ ጊዜ ወይም ከሆ
ነ ጊዜ አንዴ የሚሰራ የአልፎ አልፎ ስራ
ሳይሆን በየቸርቹ team ተቋቁሞለት
ከፍ ያለ በጀት ተመድቦለት አገልጋዮች
ወንጌላውያን ተመድበው በትኩረት ያለ
መታከት ሊሰራ የሚገባው ስራ ነው!ወን
ጌል በትርፍ ጊዜ አይሰራም ሁሌ እንጂ!
የቤ/ን የአማኞች ስራ ተልእኮን መፈጸም
ነው! ለተልእኮው እያንዳንዱ ክርስቲያን
ሀላፊነት ሊሰማው ይገባል! ከአጠገባ
ችን ያለው ትውልድ ከጎረቤታችን ጀም
ሮ ወንጌልን ሳይሰማ ታሞ እየሞተ ነው!
መድሀኒቱን ማቀበል ባለመቻላችን ትው
ልድ ሲጠፋ እያየን ነው! ኧረ ተልእኳችንን
እንድንፈጽም ጌታ ይርዳን! ስንት ሰው ነው
ስለ ወንጌል የሚጸልየው?? በሰሜኑ ጦር
ነት ወንጌል ያልደረሳቸው ከ1 ሚሊየን
በላይ ዜጎች ወደ እሳት ባህር ተጥለዋል!
እኛ ምን እየሰራን ነው? እየጸለይን ነው?
ተልእኳችንን ለመፈጸም እየሞከርን ነው??
ሂዱ! ሂዱ ከተባልን መቆሚያ የለውም!
መጨረሻ የለውም! አለም ነው መጨረሻ
ው! እኔ የተልእኮ ሰው ነኝ!! ቤ/ን ገቢ
ከሚያመጣ ንግድ ተቆጥባ አቅሟን ሁሉ
ለተልእኮው ለማዋል መነሳት አለባት!የቤ/
ን ምስረታ ዋነኛ አላማ ለፍጥረት ሁሉ ወን
ጌልን ለማድረስ ነው! በግል ሸክም ይሰማ
ን ይሆን? ጳውሎስ ወገኖቹ ድነው እሱ
ቢጠፋ ይመርጥ ነበር! የሸክሙ ልክ ያን
ያህል ነው! እኛስ?? ወንጌል የፍቅር
መልእክት ስለሆነ ራስ ወዳድነት የሌለበት
የፍቅር ለሚወዱት ሰው እንዳይጠፋ የሚነ
ገር መልእክት ነው! ትውልድ በጣኦት አም
ልኮ፣በሱስ፣በዝሙት፣በመገዳደል ደም
በመቃባት እየጠፋ ነው! እኛ ባለንበት
መሆኑ ይበልጥ ሊያነሳሳን ይችላል ብዬ
አስባለሁ!
📌 የቸርች ውስጥ ዝማሬ ስብከት ሌላ
ሌላውም እርስ በራሳችን ከመሟሟቅ ው
ጪ ያን ያህል አይደለም... የቸርችን አገል
ግሎት እያጣጣልኩ አይደለም!ግን ወደ
ቀዝቃዛው አለም ለመግባት እንሞክር!
ተልእኳችን ለቀዝቃዛው አለም ነውና!
ማንም ሰው ወንጌልን ሳይሰማ ሊፈረድ
በት አይችልም! በመጨረሻው ዘመን
ወንጌል በአለም ሁሉ ይሰበካል! ሁሉም
ጎዳና ላይ ወጥቶ ላይመሰክር ይችል ይሆ
ናል ግን ባለው ነገር በጸሎት፣በገንዘብ
እና በአስፈላጊ ነገር መተባበር እጅግ
አስፈላጊ ነው። ተልእኳችንን እንፈጸም!
ለተልእኳችን እንንቃ! ለተሰጠን ተልእ
ኮ እንዘጋጅ! ለተልእኳችን ያለንን ሁሉ እንስጥ! ቤ/ን የፈለገው አይነት ራእይ
ሊኖራት ይችላል! ነገር ግን ከተልእኳችን
የሚቀድም ራእይ ሊኖረን አይገባም! ለወን
ጌል አማኞች ጌታ የሰጠው ቀዳሚው
ራእይ የወንጌል ተልእኮ ነው! ከዚህ የቀ
ደመ ራእይ የትም አያደርስም! ቀዳሚ ራእ
ያችን ተልእኳችን ይሁን! ከተልእኮ የሚቀ
ድም ወንጌልን የሚተካ አንዳች ነገር የለ
ም! ሁላችንም ራሳችንን እንደ missiona
ry እንደ ተልእኮ ሰው እንደ ወንጌል amb
assader መቁጠር አለብን ተልእኮው
ለተወሰኑ ሰዎች ብቻ ሳይሆን ላመኑ ጌታ
ን ለተቀበሉ ሁሉ ነውና!
እኔ የተልእኮ ሰው ነኝ! | 220 |
| 9 | https://fb.watch/oVnzRUsCKw/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v | 329 |
| 10 | ድነታችን_የእግዚአብሔር_ፍቅር_ውጤት_ነው.pdf | 825 |
| 11 | # ለተልእኳችን እንነሳ!
ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ
በወረደ ጊዜ ሀይልን ትቀበላላችሁ፥በኢየ
ሩሳሌምም በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም
እስከ ምድር ዳርም ድረስ ምስክሮቼ ት
ሆናላችሁ አለ።
(ሀዋ.ስራ 1፥8)
📌 ተልእኳችን መጨረሻ የለውም! በቃ
እዚጋ የሚባልለት አይደለም! ወሰን አልባ
ተልእኮ ተሰጥቶናል! ቤተክርስቲያን ያላት
ን አቅም፣ጸጋ፣ገንዘብ፣ጉልበት ሁሉ በዋነ
ኝነት በትኩረት ለዚህ አለገልግሎት ማዋ
ል አለባት! ተልእኳችን ትልልቅ ቸርቾችን
መገንባት አይደለም! ችግረኞችን ሰብስቦ
መርዳት አይደለም! ምስኪኖችን አንርዳ
እያልኩ አይደለም! ነገር ግን የቤ/ን ግም
ባር ቀደሙ ተልእኮ ሂዱ ወንጌልን ለፍጥ
ረት ሁሉ ስበኩ የተባልንበት ተልእኳችን
ነው! ሌላው ሁለተኛ እንጂ 1ኛ አይደለም!
አንድ የእ/ር ሰው እንዳለው የዘንድሮዋ
ቤ/ን እቃ ገዝተህ ና ተብሎ ተልኮ ሲጫ
ወት የተባለውን እንደረሳ ህጻን ልጅ ትመ
ስላለች! ዋናውና የመጀመሪያው ተልእኳ
ችን ወንጌል ሆኖ ሳለ በእግረ መንገድ
መሰራት ያለባቸውን እየሰራን የቅድሚያ
ቅድሚያ መሰራት ያለበትን ወንጌል ዘንግ
ተነዋል!
📌 ወንጌል በወር አንድ ጊዜ ወይም ከሆ
ነ ጊዜ አንዴ የሚሰራ የአልፎ አልፎ ስራ
ሳይሆን በየቸርቹ team ተቋቁሞለት
ከፍ ያለ በጀት ተመድቦለት አገልጋዮች
ወንጌላውያን ተመድበው በትኩረት ያለ
መታከት ሊሰራ የሚገባው ስራ ነው!ወን
ጌል በትርፍ ጊዜ አይሰራም ሁሌ እንጂ!
የቤ/ን የአማኞች ስራ ተልእኮን መፈጸም
ነው! ለተልእኮው እያንዳንዱ ክርስቲያን
ሀላፊነት ሊሰማው ይገባል! ከአጠገባ
ችን ያለው ትውልድ ከጎረቤታችን ጀም
ሮ ወንጌልን ሳይሰማ ታሞ እየሞተ ነው!
መድሀኒቱን ማቀበል ባለመቻላችን ትው
ልድ ሲጠፋ እያየን ነው! ኧረ ተልእኳችንን
እንድንፈጽም ጌታ ይርዳን! ስንት ሰው ነው
ስለ ወንጌል የሚጸልየው?? በሰሜኑ ጦር
ነት ወንጌል ያልደረሳቸው ከ1 ሚሊየን
በላይ ዜጎች ወደ እሳት ባህር ተጥለዋል!
እኛ ምን እየሰራን ነው? እየጸለይን ነው?
ተልእኳችንን ለመፈጸም እየሞከርን ነው??
ሂዱ! ሂዱ ከተባልን መቆሚያ የለውም!
መጨረሻ የለውም! አለም ነው መጨረሻ
ው! እኔ የተልእኮ ሰው ነኝ!! ቤ/ን ገቢ
ከሚያመጣ ንግድ ተቆጥባ አቅሟን ሁሉ
ለተልእኮው ለማዋል መነሳት አለባት!የቤ/
ን ምስረታ ዋነኛ አላማ ለፍጥረት ሁሉ ወን
ጌልን ለማድረስ ነው! በግል ሸክም ይሰማ
ን ይሆን? ጳውሎስ ወገኖቹ ድነው እሱ
ቢጠፋ ይመርጥ ነበር! የሸክሙ ልክ ያን
ያህል ነው! እኛስ?? ወንጌል የፍቅር
መልእክት ስለሆነ ራስ ወዳድነት የሌለበት
የፍቅር ለሚወዱት ሰው እንዳይጠፋ የሚነ
ገር መልእክት ነው! ትውልድ በጣኦት አም
ልኮ፣በሱስ፣በዝሙት፣በመገዳደል ደም
በመቃባት እየጠፋ ነው! እኛ ባለንበት
መሆኑ ይበልጥ ሊያነሳሳን ይችላል ብዬ
አስባለሁ!
📌 የቸርች ውስጥ ዝማሬ ስብከት ሌላ
ሌላውም እርስ በራሳችን ከመሟሟቅ ው
ጪ ያን ያህል አይደለም... የቸርችን አገል
ግሎት እያጣጣልኩ አይደለም!ግን ወደ
ቀዝቃዛው አለም ለመግባት እንሞክር!
ተልእኳችን ለቀዝቃዛው አለም ነውና!
ማንም ሰው ወንጌልን ሳይሰማ ሊፈረድ
በት አይችልም! በመጨረሻው ዘመን
ወንጌል በአለም ሁሉ ይሰበካል! ሁሉም
ጎዳና ላይ ወጥቶ ላይመሰክር ይችል ይሆ
ናል ግን ባለው ነገር በጸሎት፣በገንዘብ
እና በአስፈላጊ ነገር መተባበር እጅግ
አስፈላጊ ነው። ተልእኳችንን እንፈጸም!
ለተልእኳችን እንንቃ! ለተሰጠን ተልእ
ኮ እንዘጋጅ! ለተልእኳችን ያለንን ሁሉ እንስጥ! ቤ/ን የፈለገው አይነት ራእይ
ሊኖራት ይችላል! ነገር ግን ከተልእኳችን
የሚቀድም ራእይ ሊኖረን አይገባም! ለወን
ጌል አማኞች ጌታ የሰጠው ቀዳሚው
ራእይ የወንጌል ተልእኮ ነው! ከዚህ የቀ
ደመ ራእይ የትም አያደርስም! ቀዳሚ ራእ
ያችን ተልእኳችን ይሁን! ከተልእኮ የሚቀ
ድም ወንጌልን የሚተካ አንዳች ነገር የለ
ም! ሁላችንም ራሳችንን እንደ missiona
ry እንደ ተልእኮ ሰው እንደ ወንጌል amb
assader መቁጠር አለብን ተልእኮው
ለተወሰኑ ሰዎች ብቻ ሳይሆን ላመኑ ጌታ
ን ለተቀበሉ ሁሉ ነውና!
እኔ የተልእኮ ሰው ነኝ! | 299 |
| 12 | . 🙋♂ሰላም ቅዱሳን ዛሬ አንድ ነገር ልጠቁማቹ ከ Telegram 📱 ቻናሎች ለኔ ምርጥ የምለውንና 3 አካውንት ቢኖረኝ በ3 ቱም የምቀላቀለውን ቻናል ልጋብዛቹ
ከስር ያለውን ሊንክ ነክተው ይቀላቀሉ
👇👇 | 476 |
| 13 | #የምኞት መቃብር#
ክፍል 1
📌ስጋውም ገና በጥርሳቸው መካከል
ሳለ ሳያኝኩትም የእግዚአብሄር ቁጣ በ
ህዝቡ ላይ ነደደ፤እግዚአብሄርም ህዝቡን
በታላቅ መቅሰፍት እጅግ መታ። የጎመጁ
ህዝብ በዚያ ተቀብረዋልና የዚያ ስፍራ
ስም የምኞት መቃብር ተብሎ ተጠራ።
(ኦ.ዘህ 11፥33-34)
በመካከላቸውም የነበሩ ልዩ ልዩ ህዝብ
እጅግ ጎመጁ፤የእስራኤል ልጆች ደግሞ
ያለቅሱ ነበር።የምንበላውን ስጋ ማን ይሰ
ጠናል?በግብጽ ያለ ዋጋ እንበላው የነበረ
ውን አሳ ዱባውንም፥በጢኹንም፥ኩራቱን
ም፥ቀዩንም ሽንኩርት፥ነጩንም ሽንኩርት
እናስባለን፤አሁን ግን ሰውነታችን ደረቀች፤
አይናችንም ከዚህ መና በቀር ምንም አታ
ይም አሉ። (ዘህልቁ11፥4-6)
ነገር ግን በመካከላችሁ ያለውን እግዚአ
ብሄን ንቃችሁዋልና በፊቱም። ለምን ከግ
ብጽ ወጣን?ብላችሁ አልቅሳችሁዋልና
በአፍንጫችሁ እስኪወጣ እስኪሰለቻች
ሁም ድረስ ወር ሙሉ ትበሉታላችሁ።
(ዘህልቁ 11፥20)
✔️መብል ከነጻነት አይበልጥም! እስራኤ
ላውያኑ ቸኮሉ እንጂ እግዚአብሄር ለአባቶ
ቻቸው ወደማለላቸው ሀገር ካስገባቸው
በሁዋላ የሚፈልጉት ነገር ይደርሳል። የዘ
መናችን ትውልድ ልክ እንደ እስራኤል
ህዝብ ለመብል ብሎ ከባርነት መውጣቱ
ን የረሳ የዘነጋ ምስኪን ህዝብ ነው! ቢገባ
ን ከእስራኤል የበለጠ ከዘላለም ባርነት
በጌታ ስራ የተላቀቅነው እኛ ነን! እግ/ር
ከእስራኤል ህዝብ የበለጠ አድርጎልናል!
ሙሴ እስራኤላውያኑን ከዮርዲያኖስ ባህ
ር አሻገራቸው እኛን ደግሞ ከድቅድቅ ጨ
ለማ ወደሚደነቅ ብርሀን አሸጋገረን! ታዲ
ያ የእኛ አይበልጥም?? ታዲያ ለምንድነ
ው ለምኞቶቻችን እጅ የሰጠነው? በማያ
ስጎመጀው የምንጎመጀው ለምንድነው??
በባርነት ከሚቆረጥ ጮማ ሽንኩርት በነጻ
ነት ከእግዚአብሄር ጋር ያለው መና ይጥ
ማል!! የዛሬ ትውልድም እንደ እስራኤላው
ያኑ በመካከሉ ያለውን እግዚአብሄርን ንቋ
ል! ከሞት ባርነት መላቀቁን አሳንሶ ከም
ንም ሳይቆጥረው ጮማ እየሻተ ከዘላለ
ም ሞት በኢየሱስ መዳኑን ማምለጡን
የዘነጋ ለውድድር የማይቀርበውን የዘላ
ለም ህይወት አኮስሶ የሚመለከት ትውል
ድ ሆኗል።
📌በመጨረሻም የጎመጁ ህዝብ በቁጣ
ተቀበሩ። ወገኔ ባልተገቡ እና ባልተገቡ
ምኞቶቻችን የተነሳ ማጣፊያው ሳያጥረን
በፊት ለምኞቶቻችን መላ እናበጅ! ምኞታ
ችን እኛን ሳይቀብረን ምኞታችንን እንቅበ
ረው! ከምንመኘው በላይ እግ/ር የሰጠን
ይበልጣል! በክርስቶስ ኢየሱስ ያደረገልን
ይበልጣል! ለዚህ አንዳች ጥርጣሬ አይግ
ባን!!
እንግዲህ ከክርስቶስ ጋር ከተነሳችሁ፥
ክርስቶስ በእግዚአብሄር ቀኝ ተቀምጦ
ባለበት በላይ ያለውን እሹ። በላይ ያለው
ን አስቡ እንጂ በምድር ያለውን አይደለ
ም። ሞታችሁዋልና ህይወታችሁም በእ
ግዚአብሄር ከክርስቶስ ጋር ተሰውሮአ
ልና።
(ቆላ 3፥1-3)
✔️ምኞቶቻችንን ለመቅበር ለአለም መ
ሞት ወሳኙ ነገር ነው!! በጌታ ከሆንን በሁ
ዋላ ህይወታችን የራሳችን አይደለችም!
የጌታ ነች! በጌታ የተገኘች ነች! የምትታ
የዋ ህይወታችን ጠፊዋ ነች ዘላለም ነዋሪ
ዋ ግን በአብ ቀኝ የተሰወረችው ናት! ለእሷ ደሞ እንክብካቤ ያስፈልጋታል! ለዚ
ችኛዋ ለስጋችን ከምናደርገው በማይተ
ናነስ በሚልቅ እንክብካቤ የተሰወረችውን
ነፍሳችንን ልንንከባከባት ይገባል። ምድራ
ዊው ሰውነታችን በመበስበስ እንደሚደ
መደም ከተረዳን ለማይሞተው ለቀጣዩ
ና ለዘላቂው ለተሰወረችው ነፍሳችን የሚ
ጠቅመውን ማድረግ ይበጃል።በላይ ያለ
ውን በመሻት ምድራዊ ምኞቶቻችን እንደ
እስራኤላውያኑ ጠላልፈው ሳይጥሉን በፊ
ት በልባችን ልንቀብራቸውና ዘላለማዊ
የሆነውን ነገር ለማሰብ መሞከር አለብን።
@christology_GC
@christology_GC | 251 |
| 14 | አምላካችሁን እግዚአብሄርን ተከተሉት፤
ፍሩት፤ትእዛዛቶቹንም ጠብቁ፤ታዘዙት፤
አገልግሉት፤ከእርሱም ጋር ተጣበቁ
(ዘዳግም 13፥4 አ.መ.ት)
📌የአባቶቻችሁ አምላክ እግዚአብሄር
እንድትወርሷት በሰጣችሁ ምድር ላይ
በምትኖሩበት ጊዜ ሁሉ፣በጥንቃቄ ልት
ከተሏቸው የሚገባችሁ ስርአቶችና ህግ
ጋት እነዚህ ናቸው።
(ዘዳግም 12፥1 አ.መ.ት)
ተከተሉት👉 ፍሩት👉 ታዘዙት👉
አገልግሉት👉 ተጣበቁት
📌እነዚህ 5 ነገሮች ለአንድ ክርስቲያን
ወሳኝ የህይወት ውሳኔን የሚጠይቁ
በክርስትና ዘመን ሁሉ ሊፈጸሙና ሊደረ
ጉ የሚገባቸው ነገሮች ናቸው። እያንዳ
ንዳቸው ቅደም ተከተላቸውን ጠብቀው
በክርስቲያኖች ህይወት ውስጥ ሊፈጸ
ሙ የሚገባቸው ሊሳቱ የማይቻሉ ወሳኝ
ነጥቦች ናቸው።
📌 መጀመሪያ እግዚአብሄር አውቆ መከ
ተል ከሁሉ ይቀድማል! መርጦ ወስኖ ይ
በጀኛል ብሎ ጌታን/ያህዌን መከተል
ውሳኔ ይጠይቃል ወይ ሌሎች አማልክ
ቶችን ወይም ያህዌን መከተል የምርጫ
ና የውሳኔ ጉዳይ ነው። ሲቀጥል ልንከተለ
ው ከወሰንን በሁዋላ እርሱን በመፍራት
ና በማክበር በጥንቃቄ በፊቱ መመላለስ
አለብን። እግዚአብሄርን የሚወድና የሚ
ፈራ ሰው ትእዛዛቱን ለመጠበቅ አይቸገ
ርም። እሱን የሚከተል የሚፈራና የሚታ
ዘዝ ሰው በህይወቱ እግዚአብሄርን እያ
ገለገለ ነው ልንለው እንችላለን። ከእርሱ
ጋር መጣበቅ ለጠላት ያለንን ተጋላጭነት
የሚቀንስና የእግዚአብሄር ክብር የጌታ
ጸጋ እና ፈቃድ በላያችን ላይ እንዲገለጥ
የሚያደርግ ነገር ነው።
📌 እስራኤል ለሚወርሱት ምድራዊ ርስ
ት ለመግባትና ከገቡም በሁዋላ ለመኖር
እነዚህን ስርአትና ህግ ማድረግ ይጠበቅ
ባቸው ነበረ እኛ ደሞ በወቅቱ ለእነሱ ቃል
ከተገባላቸው ነገር እጅግ የሚበልጥ ሰማ
ያዊ ርስት እንድንካፈል ተወስኗል ስለዚህ
ለዛ በሚመጥን የህይወት standard
ላይ ለመገኘት መወሰን አለብን። እግዚ
አብሄር ለምድራዊ ርስት እንኳን ይህን
ያህል መስፈርት ካዘጋጀ ከእኛ ከሰማይ
ወራሾች ምን ያህል እንደሚጠብቅብን
ይገባናል።
@christology_GC
@christology_GC | 228 |
| 15 | ሻሎም🙌🙌 | 203 |
| 16 | መጽሀፈ ምሳሌ ም.1፥1-9
@christology_GC | 255 |
| 17 | መጽሀፈ ምሳሌ ም.1፥1-9
@christology_GC | 233 |
| 18 | # የመጨረሻው ምሽግ...
📌 የእግዚአብሄር ስም የጸና ግምብ
ነው፤ ጻድቅ ወደ እርሱ ሮጦ ከፍ ከፍ
ይላል።
(ምሳሌ 18፥10)
ብዙ ወዳጆች ያሉት ሰው ይጠፋል፤
ነገር ግን ከወንድም አብልጦ የሚ
ጠጋጋ ወዳጅ አለ።
(ምሳሌ 18፥24)
📚የእግዚአብሄር ስም የጸና ግምብ
ነው ማለት እምነትህን በተደላደለውና
በጉልበታሙ ስም ላይ ጣል ማለት ነው።
የተደገፍከው የተማመንክበት አስተማማ
ኝ ስለመሆኑ እንዳትጠራጠር የሚያደር
ግ ነው። ስለዘህ ወደዚህ ጉልበታም ስ
ም ብትጠጋ የምታተርፈው አንተ ነህ።
በህይወት ጎዳና ላይ ወዳጄ ያልከው
ሊሸሽህ ይችላል መዘንጋት የሌለብህ
ሰው ምንም ውለታ ብታደረሰግለት ው
ለታህን ከምንም ላይቆጥረው ይችላል
ትናንት ሲወድቅ አንስተህ የረዳኸው ሰው
አንተ በአጋጣሚ ስትወድቅ ሊያነሳህ አይ
ችል ይሆናል። እያለህ ካልሆነ በቀር ከሌ
ለህ አጠገብህ ብዙ ሰው አይኖርም አዳ
ማቂው የሚበዛውና የሚሰበሰበው እስካ
ለህ ድረስ ነው። ቢኖርህም ባይኖርህም
ግን አብሮህ ያለ በእያንዳንዱ ህመምህ
ህመም የሚሰማው ስትወድቅ የሚያዝን
ስትሰበር የሚጠግን አንድ በዘመናት የማ
ይለዋወጥ ትናንት እንደወደደህ ዛሬም
የሚወድህ ትናንት ነፍሱን አሳልፎ እስ
ከመስጠት እንደወደደህ እንደዛው ባልቀ
ነሰና ከሁኔታዎች ውጪ በሆነ ፍቅር የ
ሚወድህ አለ! እሱ ነው በማይመች ጊዜ
አብሮህ የሚሆነው አጥብቀህ ያዘው።
📚ብዙ ጊዜ እኛ ሰዎች የዛሬን ብቻ
ስለምናይ እምነታችንን ያለ ልክ ሰው
ላይ እንጥላለን። ነገር ግን ወንድም
ቢሆን እናት አባት ቢሆን እንኳን እንደ
እግዚአብሄር አይታመንም። እኔ በህይ
ወቴ ያየሁት ያንን ነው! ቤተሰቤን እናት
አባቴን መቼም ከአጠገቤ እንደማይለዩ
በጣም አምናቸው ነበረ ግን እግዚአብሄር
የእሱን መልካምነትና አይተኬነት እይ ሲለ
ኝ የእነሱን ድክመት አሳየኝ። የመጨረሻ
ምሽጌ ናቸው ብዬ አስብ ነበረ እነሱ ግን
ሩቅ አስቤያቸው ቅርብ አደሩ! ያለማጋነን
አባቴ እንኳን ተጸየፈኝ፣ተሰላቸኝ! ከእኔ ለመ
ለያየት ሰበብ ይፈልግ ጀመረ ያኔ በምድር
ላይ አሉኝ የምላቸው ሰዎች ቤተሰብም
ወላጅ እንኳን ቢሆኑ የመጨረሻ ምሽጌ
ወደር የማይገኝለት እግዚአብሄር ብቻ
መሆኑን ተረዳሁ።
📚ቴሌግራምም ላይ አንዳንድ የመጨ
ረሻ ምሽጋቸውን ሰው/ቤተሰብ ላይ ያደ
ረጉ መሆናቸውን የሚያሳዩበት ፕሮፋይል
እመለከትና እታዘባለሁ። አንዳንዶች ላገኙ
ት ስኬት ወንድማቸው ወይም የሚወዱት
ሰው የስኬታቸው መሰረት እንደሆነ ያለ እሱ ሰማይ ምድር እንደሚደፋባቸው አድ
ርገው ፌስቡክ ላይ የሚለቁና የሚያስቡ
አሉ። እነዚ ሰዎች ከእግዚአብሄር ቃል
ጋር እነተጣሉ እንደሆኑ አልገባቸውም።
እምነት ቀላል ነገር አይደለም ሰዎችን
አንመን እያልኩ አይደለም ግን የመጨረሻ
ምሽጋችን አናድርጋቸው ያለእነሱ መኖር
እንዳማንችል ካሰብን ጣኦቶቻችን አድርገ
ናቸዋል ማለት ነው። ይሄን ውድና የከበረ
የሆነውን እምነታችንን ልባችንን በሙሉ
እግዚአብሄር ላይ ጥለን ተዘልለን ነው
መኖር ያለብን ለማለት ፈልጌ ነው። የስ
ኬት ምንጭ ከእግ/ር ነው እሱ ደሞ ራሱ
ከሰማይ ስኬት አይለቅም በሰው በኩል
ነው ሚያሳካልህ ታዲያ አንተ ያለ እሱ ም
ን እሆናለሁ ያልከው ሰው እግ/ር አንተን
ሊባርክህ ሲፈልግ የተጠቀመበት እንጂ
መተማመኛ መደገፊያ ሊሆንህ አይደለም
አንድ ወሳኝ ነገር ልንገርህ አንተ በጽድቅ
መንገድ ብቻ ሂድ እንጂ ሰዎች ሁሉ ቢጠ
ሉህ አንድ ሰው አጠገብህ ባይኖር ወደዱ
ህ ጠሉህ ከሰማይ ጋር ከተስማማህ ት
ቀጥላለህ🗣
📚እግዚአብሄር እንደ አንተ እምነት ነው
የሚሰራው! የከበረ እምነትህን ግን ለሰ
ው አትስጥ! የመጨረሻ ምሽግ የሚያስ
ጠልል! የሚያስመካ! ሰዎች ሲርቁ አብ
ሮ የሚኖር!ስሙ የጸና ግምብ የሆነ የሚ
ያስመካህ ልብህን ብትጥልበት የማያሳ
ፍርህ! በክፉም በደግም ጊዜ የማይለዋ
ወጥ ወጥ የሆነ ባህርይ ያለው ትናንት
እንደወደደህ ዛሬም የሚወድህ ማጣት
ህ የማያርቀው ማግኘትህም የማያመጣ
ው በሁኔታ የማይለዋወጥ በስሙ ላመኑ
በት ከፍ ከፍ የሚያደርግ እግዚአብሄር
ብቻ ነው። በመጥፎ ሁኔታ ውስጥም
ይበልጥ ተጠጋው ቅረበው አልቅስበት
ስሞታህን ንገረው የልብህን አዋየው!
ሰው ምን ያህል እንደምታምነው እያወ
ቀ ይጎዳሀል!እግዚአብሄር ግን እንደ እም
ነትህ ያደርግልሀል! ከሰው ያጣኸውን
መፍትሄ ከመጨረሻው የመፍትሄ አካል
ከእግዚአብሄር ነው የምታገኘው። ሰው
የማይሰጥህን ይሰጥሀል! ወዳጄ ነው
ያልከው ጠላትህ ሆኖ ልታየው ትችላለህ
መድሀኒአለም ግን ዛሬም ካንተ ጋር ነው!
እምነትን በሰው መጣል ይጎዳል! በጌታ
ላይ መጣል ግን ፍሬ ያስገኛል!!የመጨረ
ሻ ምሽግህ ኢየሱስ ይሁን! ሰው እንደ ት
ላንቱ ዛሬም ላይሆን ይችላል ስለሚለዋ
ወጥ! በማይለዋወጠው ላይ ልብህን ጣ
ል!
@christology_GC | 265 |
| 19 | No text... | 623 |
| 20 | አንተ አምላኬ ነህና ፈቃድህን ለማድረግ አስተምረኝ፤ ቅዱስ መንፈስህም በጽድቅ ምድር ይምራኝ።
መዝሙረ ዳዊት 143 : 10 | 247 |
