en
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

Open in Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

Show more
2 764
Subscribers
+424 hours
+127 days
+5330 days
Posts Archive
የማቴዎስ ወንጌልን ንባብ በተሰጠው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት እንዳነበቡ እናምናለን ።አሁን ደግሞ የማርቆስ ወንጌልን እንጀምር መልካም የንባብ ጊዜ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እው
የማቴዎስ ወንጌልን ንባብ በተሰጠው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት እንዳነበቡ እናምናለን ።አሁን ደግሞ የማርቆስ ወንጌልን እንጀምር መልካም የንባብ ጊዜ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

118ተኛው የቅዱስ ማርቆስ መንበር ወራሽ የግብፅ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዋድሮስ ዳግማዊ 12ተኛ ዓመት በዓለ ሢመት በዛሬው ዕለት እየተከበረ ይገኛል ! 118ተኛው የቅዱስ ማርቆስ መንበር ወራሽ የግብፅ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዎድሮስ ዳግማዊ 12ተኛ ዓመት በዓለ ሢመት በዛሬው ዕለት እየተከበረ ይገኛል። የግብፅን ቤተ ክርስቲያን ለ40 ዓመታት የመሩት እና የቅዱስ ማርቆስ መንበር 117ተኛ ወራሽ የሆኑት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን ተከትሎ ጥቅምት 25 ቀን 2005 ዓ.ም ካይሮ አባሲያ ቅዱስ ማርቆስ ካቴድራል በተደረገው የእጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት በእጩነት ከቀረቡት 3ት አባቶች መካከል አንዱን በፓትርያርክነት ለመሾም ዓይኑን በጨርቅ የተሸፈነ ሕፃን እጣውን እንዲያወጣ በማድረግ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዋድሮስ የግብጽ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሆነው መመረጣቸው ይታወሳል፡፡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዋድሮስ እ.አ.አ በ1952 የተወለዱ ሲሆን በፋርማሲ ሳይንስ ከአሌክሳንደሪያ ዩኒቨርስቲ ተመርቀዋል፡፡ እ.ኤ.አ ከ1997 ጀምሮ በጵጵስና ተሹመው የግብጽ ኦርቶዶክስ  ቤተ ክርስቲያንን በማገልገል ላይ ቆይተው ከሕዳር 9 ቀን 2005 ዓ.ም ጀምሮ የግብፅ ቤተ ክርስቲያንን እየመሩ ይገኛሉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በቅዱስ ሲኖዶስ ፈቃድ በቅዱስነታቸው በዓለ ሢመት ወቅት አምስት ጳጳሳትን ያቀፈ ልዑክ ወደ ግብጽ በመላክ በምርጫው ላይ ተሳትፈው መመለሳቸው ይታወሳል፡፡         የቅዱስነታቸው ቡራኬ አይለየን       ©ተሚማ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባል የሆንሽው እህታችን ሣራ አብዱልቀኒ እንኳን ደስ አለሽ የፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው
የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባል የሆንሽው እህታችን ሣራ አብዱልቀኒ እንኳን ደስ አለሽ     የፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

"ስለዚህ አንድ ሥጋ ናቸው እንጂ ወደ ፊት ሁለት አይደሉም። እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።" ማቴ 19 ÷6 በዛሬው እለት ኅዳር 08 /2017 ዓ.ም ጋብቻችሁን በቅድስት ቤተክርስቲያ
+1
"ስለዚህ አንድ ሥጋ ናቸው እንጂ ወደ ፊት ሁለት አይደሉም። እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።" ማቴ 19 ÷6 በዛሬው እለት ኅዳር 08 /2017 ዓ.ም ጋብቻችሁን በቅድስት ቤተክርስቲያን ሥርዓት የፈጸማችሁት የሰንበት ትምህርት ቤታችን የፍኖተ ብርሃን አገልጋይ ወንድማችን ሔኖክ ኃይሉ  እና  እህታችን የአብርሃምን እና የሳራን ጋብቻ የባረከ አምላክ ጋብቻችሁን ይባርክላችሁ።  ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል በክንፉ ከልሎ በፍቅርና በጤና ይጠብቃችሁ ዘንድ መልካም ምኞታችን ነው!      እንኳን ደስ አላችሁ  ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

"ስለዚህ አንድ ሥጋ ናቸው እንጂ ወደ ፊት ሁለት አይደሉም። እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።" ማቴ 19 ÷6 በዛሬው እለት ኅዳር 08 /2017 ዓ.ም ጋብቻችሁን በቅድስት ቤተክርስቲያን ሥርዓት የፈጸማችሁት የሰንበት ትምህርት ቤታችን የፍኖተ ብርሃን አገልጋይ ወንድማችን ሔኖክ ኃይሉ  እና  እህታችን የአብርሃምን እና የሳራን ጋብቻ የባረከ አምላክ ጋብቻችሁን ይባርክላችሁ።  ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል በክንፉ ከልሎ በፍቅርና በጤና ይጠብቃችሁ ዘንድ መልካም ምኞታችን ነው!      እንኳን ደስ አላችሁ  ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ቅዳሜ ጥቅምት 9/2017 ዓ.ም ኦርቶዶክሳዊ የንባብ ሕይወት ትምህርት መሰጠቱ የሚታወቅ ነው።ስለዚህም ከላይ በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ከመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል በቀን አንድ ምዕራፍ ያንብቡ መልካም የንባብ ጊዜ እንዳሳለፉ እናምናለን አራተኛ ሳምንት የማቴዎስ ወንጌል እና የመጨረሻ ክፍል ንባብን እየተከታተላችሁ እንደሆነ ይታወቃል። በዚህም መሠረት ከማቴዎስ ወንጌል ንባብ እነዚህን ጥያቄዎች ለራስዎ ይመልሱ 1. በክርስቶስ የዘር ሀረግ ውስጥ የተጠቀሱት ሴቶች ስንት ናቸው? ማን ማን ይባላሉ? 2. ጻድቁ ዮሴፍ ድንግል ማርያም እንደጸነሰች ባወቀ ጊዜ ምን ለማድረግ ወሰነ? ውሳኔውንስ እንዴት ሊቀይር ቻለ? 3. በትንቢት ስለ ጌታ መወለድ ምን ተብሏል? 4. ሔሮድስ ሰብዓሰገል እንዳታለሉት ሲረዳ ምን አደረገ? 5. ሔሮድስ ከሞተ በኋላ ጻድቁ ዮሴፍ ከድንግል ማርያም እና ከልጇ ጋር ከግብጽ ተመልሰው መኖር የጀመሩት የት ነው? 6. መጥምቁ ዮሐንስ የት እና ምን እየተመገበ ነበር ያደገው? 7. መጥምቁ ዮሐንስ ያጠምቅ የነበረበት ባህር ምን ይባላል? 8. መጥምቁ ዮሐንስ ሲያጠምቅ ስለ ክርስቶስ ምን ብሎ ያስተምር ነበር? 9. ኢየሱስ ክርስቶስ በዮሐንስ እጅ ሲጠመቅ አብ እና መንፈስ ቅዱስ የተገለጡበትን መንገድ እንዴት ነው? 10. ሰይጣን ለኢየሱስ ክርስቶስ ያቀረበለት ፈታኝ ጥያቄዎች ምን ምን ነበሩ? ጌታችንስ ምን ብሎ ድል ነሳው? 11. ኢየሱስ ክርስቶስ ደቀመዛሙር ይሆኑት ዘንድ የጠራቸው ወንድማማቾች እነማን ናቸው? ስራቸው ምን ነበር? ምን ብሎስ ጠራቸው? 12. ስለጽድቅ መሰደድ የሚያሰጠው ዋጋ ምንድነው? 13. እናንተ የምድር ጨው ናችሁ እና የአለም ብርሀን ናችሁ የሚለውን አብራሩ 14. ስንጸልይ እንዴት መጸለይ አለብን? 15. ስንጾም እንዴት ነው መጾም ያለብን? 16. ምጽዋት ስንሰጥ እንዴት ነው መስጠት ያለብን? 17. የበግ ለምድ ለብሰው የሚመጡ ተኩላዎችን እንዴት መለየት እንችላለን? 18. የጌታን ቃል ሰምቶ የሚያደርግ እና የማያደርግ ሰው ምን ልዩነት አለው? ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከተወደደ ልጇ ጋር ወደ ግብጽ ሀገር ተሰዳ ስትመለስ ቁስቋም በምትባል ሀገር ገብታ ያረፈችበት በዓል ኅዳር 6 ነው፡፡ ጌታችን 3 ዓመት ከ6 ወር የግብጽ ስደት በኋላ ወደ እስራኤል እንደሚመለስ  ሆሴዕ በትንቢት መነጽርነት ተመልክቶ “ልጄንም ከግብጽ ጠራሁት ” ብሎ ተናግሯል           ሆሴ 11÷1 «ተመየጢ ተመየጢ ሱላማጢስ ...ሱላማጢስ ሆይ ተመለሽ ተመለሽ » መኃ 7፥1 እመቤታችን ሆይ ሐገራችን ኢትዮጵያን ቅድስት ቤተክርስቲያንን እና ሕዝቧን ይባርክ ዘንድ ለምኝልን። አሜን።     🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️️      🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️️ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በረከቷ በሁላችንም ላይ ይደር። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የተወደዳችሁ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት በሙሉ የፊታችን እሑድ ኅዳር 08/2017ዓ.ም የደብራችንን ቤተመቅደስ ስለምናጸዳ ሥርዓተ ቅዳሴው ከተጠናቀቀ በኋላ መገኘት የምትችሉ ለጽዳት የሚያገለግሉ እቃዎችን በመያዝ እንድትመጡና እንድናጸዳ በትህትና እንጠይቃለን። መጥረጊያ ፣መወልወያ የምንጣፍ ማጽጃዎች.... ያላችሁን ይዛችሁ እንድትመጡ ይሁን🙏 ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሐዘን መግለጫ የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነችው የእህታችን ሰነይት ለማ ወላጅ እናት ስላረፉ ስርዓተ ቀብራቸው ነገ 9:00 ቀብር ደብረ አሚን ተክለሃይማኖት ስለሚፈጸም የምትችሉ አባላት ቀብሩ ላይ እንድንገኝ ይሁን እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው 43 ጅምናዜም ጎን በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን ።የእናታችንን ነፍስ ይማርልን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችንhttps://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችንhttps://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ቅዳሜ ጥቅምት 9/2017 ዓ.ም ኦርቶዶክሳዊ የንባብ ሕይወት ትምህርት መሰጠቱ የሚታወቅ ነው። ስለዚህም ከላይ በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ከመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል በቀን አንድ ምዕራፍ ያንብቡ መልካም
ቅዳሜ ጥቅምት 9/2017 ዓ.ም ኦርቶዶክሳዊ የንባብ ሕይወት ትምህርት መሰጠቱ የሚታወቅ ነው። ስለዚህም ከላይ በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ከመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል በቀን አንድ ምዕራፍ ያንብቡ መልካም የንባብ ጊዜ እንዳሳለፉ እናምናለን አራተኛ ሳምንት የማቴዎስ ወንጌል እና የመጨረሻ ክፍል ነው በዚህ መሠረት ከዚህ ንባብ በኋላ የማቴዎስ ወንጌልን ጨረሰን ማለት ነው መልካም የንባብ ጊዜ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️️ "ናሁ ተፈጸመ ማኅሌተ ጽጌ ፤ እነሆ የተወደደ ማኅሌተ ጽጌ ተፈጸመ።" ኅብረ ሐመልሚል ቀይሕ ወፀዓድዒድ አርአያ ኰሰኰስ ዘብሩር፤ ተአምርኪ ንጹሕ በአምሳለ ወርቅ ግቡር፤ ተፈጸመ ናሁ ማኅሌተ ጽጌ ሥሙር፤ አስምኪ ቦቱ ንግሥተ ሰማያት ወምድር፤ ከመ በሕጽንኪ ያሰምክ ፍቁር🌹🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️️ ናሁ ተፈፀመ ማኅሌተ ፅጌ ስሙር አስምኪ ቦቱ ንግስተ ሰማያት ወምድር ከመ በህፅንኪ ያሰምክ ፍቁር። ንግስተ ሠማያት ወምድር ማርያም ድንግል { ፪ } ተፈፀመ { ፬ } ማኅሌተ ፅጌ      🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️️🌹️️️️ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በረከቷ በሁላችንም ላይ ይደር። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ኦርቶዶክሳዊ የንባብ ሕይወት እንዲኖረን ትምህርት መሰጠቱ የሚታወቅ ነው። ስለዚህም ከላይ በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ከመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የማቴዎስ ወንጌልን በቀን አንድ ምዕራፍ ያንብቡ መልካም
ኦርቶዶክሳዊ የንባብ ሕይወት እንዲኖረን ትምህርት መሰጠቱ የሚታወቅ ነው። ስለዚህም ከላይ በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ከመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የማቴዎስ ወንጌልን በቀን አንድ ምዕራፍ ያንብቡ መልካም የንባብ ጊዜ እንዳሳለፉ እናምናለን። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

     የተከበራችሁ የሰንበት ት/ት ቤታችን አባላት እንደ እግዚአብሔር አምላክ ቅዱስ ፈቃድ አገልግሎታችንን የምናስኬድበት ለአገልግሎቱ መስፋፋት ጉልህ አስተዋጽኦ የምናደርግበት የወርኃዊ መዋጮ ቀን ደረሰ!!!     ከጥቅምት 24 እስከ ጥቅምት 30 በመክፈል አገልግሎታችንን እናሳድግ መንፈሳዊ የአባልነታችን ግዴታ እንወጣ!!      በአካውንት የምናስገባ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000555650594 (ወርኃዊ አስተዋጽኦ) በማለት እናስገባ            አምላከ ቅዱስ ሚካኤል ማኀበራችንን ይባርክ                                     የፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት ልማት ክፍል ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ልዩ የባለትዳር አባላት ጉባኤ ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ማኀበራዊ ሚዲያ እና ቤተሰብ በሚል ርዕስ የተዘጋጀው ይህ ጉባኤ ለሶስት ተከታታይ
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን            ልዩ  የባለትዳር አባላት ጉባኤ             ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ማኀበራዊ ሚዲያ እና ቤተሰብ በሚል ርዕስ የተዘጋጀው ይህ ጉባኤ ለሶስት ተከታታይ ጉባኤያችን የሚዘጋጅ በመሆኑ እንዳያመልጥዎት እንዳይቀሩ።    ጉባኤው:- እሑድ ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም                  ከ5:30- 7:00 መደበኛ ጉባኤኤያችንም በወር አንድ ቀን ብቻ የሚከናወን በመሆኑ ባለመቅረት ተገኝተው ነፍስዎን በቃለ እግዚአብሔር  ያረስርሱ።               የባለትዳር ጉባኤ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን  https://finotebirhan.com

''የምስጋና ሕይወት'' እሑድ ጥቅምት 24/2017 ዓ/ም በመምህር ዲ/ን ዳንኤል ታደለ ኦርቶዶክሳዊ የሥነ አዕምሮ በሚል ለተከታታይ ሳምንት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና የፊታችን እሑድ የምስጋና ሕይወት በ
''የምስጋና ሕይወት'' እሑድ ጥቅምት 24/2017 ዓ/ም በመምህር ዲ/ን ዳንኤል ታደለ ኦርቶዶክሳዊ የሥነ አዕምሮ በሚል ለተከታታይ ሳምንት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና የፊታችን እሑድ የምስጋና ሕይወት በሚል ርዕስ ማጠቃለያ  ይሰጣል ስለዚህ እርስዎም በእለቱ ይገኙ እንዳይቀሩ እንዳያመልጥዎት። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com