የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
رفتن به کانال در Telegram
2 631
مشترکین
+624 ساعت
+267 روز
+4830 روز
آرشیو پست ها
+9
የሰንበት ት/ት ቤታችን የወጣትና የባለትዳር ክፍል አባላት በትላንትናው እለት ጳጒሜን 03/2016 ዓ.ም ወደ ኤረር ደብረ ገነት ቅድስት ልደታ ወበዓታ ለማርያም እና ወብርሃነ ሰላም መድኀኔዓለም አንድነት ገዳም ዓመታዊ መንፈሳዊ ጉዞ አከናወኑ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
ጳጒሜን 3
ርኅወተ ሰማይ
ጳጒሜን ሦስት በዚህች ዕለት የሰዎች ሁሉ ጸሎት የሚያርግባት፣ አራተኛው መጋቢ ኮከብ የሚያልፍባት፣ ለሰው ልጆች ከፈጣሪያቸው ጸጋ በረከት የሚሰጥባት ዕለት ስለሆነች ርኅወተ ሰማይ (ሰማይ የሚከፈትባት) ቀን ትባላለች።
እመቤታችን ድንግል ማርያም ለአጼ ናዖድ እንደ ነገረቻቸው በዚህች ዕለት ሁሉም ቅዱሳን ስለሚታሰቡ፣ የእግዚአብሔር የምሕረት መዝገቡ ስለሚከፈት፣ ዕለቷን ክብርት ያሰኛታል። በቅዱስ ሩፋኤል አበጋዝነት (መሪነት) በዚህች ዕለት ለዓመት የሚበቃ ምሕረት ይገኛል።
ስለዚህም አባቶቻችን በዚህች ሌሊት ሦስት መቶ ስልሳ አምስት አቡነ ዘበሰማያትን ሲጸልዩ ያድራሉ። በሌላ ወገን ደግሞ የጌታ ዳግም ምጽዓቱ መታሰቢያ እንደ መሆኗ ትልቅ ትኩረትም ይሰጣታል። ቸሩ ጌታችን ከተከፈተች ገነት ከተነጠፈች ዕረፍት ሁላችንንም ያድርሰን።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ለሰ/ት/ቤታችን ወጣትና ባለትዳር ጉዞ የምትሄዱ አባላት በሙሉ
""""""“"""""""""""""""""""""""""''''''''''''''''''''''
እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ነገ ለምናከናውነው ዓመታዊ ጉዞ ማሳሰቢያ
- ወንዶች ለጉዞ ነጠላ በመልበስ ሴቶችም ሥርዓተ ቤተክርስቲያናዊ አለባበስ እንዳይዘነጋ
- 12:30 ጎላ በታችኛው በር ጉሊት ጋር የመኪና መነሻ ቦታ እንድትገኙ
- ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝ እንዳትረሱ
ወደ መኪና የመግቢያ ሰአት 12:30 ነው አደራ እዳታረፍዱ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
+9
የሰንበት ት/ት ቤታችን ሕጻናት ክፍል ባሳለፍነው የክረምት ወራት ሲያስተምራቸው የቆዩትን በርካታ የክረምት ኮርስ ተማሪዎችን በዛሬው እለት ጳጒሜን 02/2016 ዓ.ም የደብራችን አስተዳዳሪ መልአከ ብርሃን አዕምሮ ምስጋናው እንዲሁም የተመራቂ ተማሪዎች ቤተሰቦች በተገኙበት የምርቃት መርሐ ግብር አከናወነ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
+9
የሰንበት ት/ት ቤታችን ሕጻናት ክፍል ባሳለፍነው የክረምት ወራት ሲያስተምራቸው የቆዩትን በርካታ የክረምት ኮርስ ተማሪዎችን በዛሬው እለት ጳጒሜን 02/2016 ዓ.ም የደብራችን አስተዳዳሪ መልአከ ብርሃን አዕምሮ ምስጋናው በተገኙበት የምርቃት መርሐ ግብር አከናወነ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የተከበራችሁ የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት በሙሉ
****
በ/ሰ/ት/ቤታችን አባላት እድር ለማቋቋም ከሰ/ት/ቤቱ ጽ/ቤት እና ከባለትዳር ጉባኤ ጋር በመነጋገር ዝግጅቱን ጨርሶ የእድሩ አባል ለመሆን ፍላጎት ያላቸውን አባላት ምዝገባ ለመጀመር ዝግጅታችንን ያጠናቀቅን በመሆኑ ነገ እሑድ ጳጒሜን 3/2016 ዓ.ም በሰ/ት/ቤታችን ዓመታዊ ጉዞ ላይ ምዝገባው በይፋ የሚጀመር በመሆኑ የእድሩ አባል መሆን እንፈልጋለን ብላችሁ የተመዝገባችሁ እና የምትመዘገቡ አባላት ወርሃዊ ክፍያ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) መሆኑን አውቃችሁ ክፍያ እንድትጀምሩ እናሳስባለን።
በመቀጠልም እድሩ ወደፊት አባላቱን አጠቃላይ ስብሰባ ጠርቶ ለእድሩ ይሰራሉ እድሩን ያዋቅራሉ ተብሎ የሚገመቱትን ትክክለኛ ኮሚቴ መርጦ እስከሚያጸድቅ ድረስ እድሩን ለማስጀመር ሥማቸው ከታች የተቀመጡትን አባላት ጊዜያዊ ኮሚቴ አድርጎ ያዋቀረ መሆኑን እንገልጻለን ።
ስለዚህ
ለመመዝገብ
መቅደስ ቀጸላ----0913006086
ኢሳያስ ባደግ-----0910454085
ሙሉቀን ----------
ማሙሽ ኡርጌሳ---
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የእንኳን ደህና መጡ አቀባበል በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም ተከናወነ።
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ሐምሌ 6/2016 ዓ/ም ወደ አሜሪካ ያቀኑ ሲሆን በዛሬው ዕለት ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል።
ቅዱስነታቸው ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን ተከትሎ ክብረ አበውን አሠረ ሐዋርያትን መሠረት በማድረግ ከቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ጀምሮ በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የእንኳን ደህና መጡ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
በመንበረ ፓትርያርክ ቅዱስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም በተደረገው ባለው የቅዱስነታቸው አቀባበል መርሐ ግብር ላይ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ የባሕርዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ በርካታ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ፣ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያውና የየድርጅቱ ሥራ ሐላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ ፣ የሀገረ ስብከቱ የሥራ ኃላፊዎች የክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጆች የገዳማትና የአድባራት አስተዳዳሪዎች፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ የሰንበት ት/ቤት ተማሪዎች እና ምዕመናን ተገኝተዋል።
የብፁዕ ወቅዱስ አባታችን ቡራኬ አይለየን።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የእንኳን ደህና መጡ አቀባበል በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም ተከናወነ።
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ሐምሌ 6/2016 ዓ/ም ወደ አሜሪካ ያቀኑ ሲሆን በዛሬው ዕለት ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል።
ቅዱስነታቸው ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን ተከትሎ ክብረ አበውን አሠረ ሐዋርያትን መሠረት በማድረግ ከቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ጀምሮ በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የእንኳን ደህና መጡ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
በመንበረ ፓትርያርክ ቅዱስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም በተደረገው ባለው የቅዱስነታቸው አቀባበል መርሐ ግብር ላይ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ የባሕርዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ በርካታ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ፣ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያውና የየድርጅቱ ሥራ ሐላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ ፣ የሀገረ ስብከቱ የሥራ ኃላፊዎች የክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጆች የገዳማትና የአድባራት አስተዳዳሪዎች፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ የሰንበት ት/ቤት ተማሪዎች እና ምዕመናን ተገኝተዋል።
የብፁዕ ወቅዱስ አባታችን ቡራኬ አይለየን።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የተከበራችሁ የሰንበት ት/ት ቤታችን አባላት በሙሉ ሰ/ት/ቤታችን ዓመታዊ ጉዞ ወደ የረር በዓታ እንዳዘጋጀች ይታወቃል።
ይህ ጉዞ እስከዛሬ ከተደረገው ዓመታዊ ጉዞ ለየት የሚያደርገው
1. የአዳም ርስት ሀገር /የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ምድር ( እምብርት) ብለን ከምንጠራቸው ሶስቱ ሥፍራዎች አንዱ በመሆኑ።
2. እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልጇን ይዛ በተሰደደችበት ወቅት ከዚህ ስፍራ መጥታ ኢትዮጵያን አስራት ሀገር አድርጋ የተቀበለችበት በመሆኑ።
3. ቅዱሳን መላእክት ያስተማሩት ምስጢረ ሰማያት እንዲሁም የስድስቱ ምስጢረ ጥበባት አምሳል የሆኑትን ነዋያት የተቀመጠባት እንደሆነች የሚነገርባት ስፍራ በመሆኗ
እና የሰ/ት/ቤታችን አባላት የፊታችን እሑድ በዕለተ ሰንበት በዕለተ ቅዱስ ሩፋኤል ሰማያት ተከፍተው የበረከት ጠበል በሚወርድባት ዕለት ጳጒሜን 3/2016 ዓ.ም በዚህ ጉዞ ላይ ለመሳተፍ ብሎም ለመቀደስ ትኬቱን ካልቆረጡ አሁኑኑ ይቁረጡ።
እንዳያመልጥዎት እንዳይቆጭዎት!!!
የጉዞ ዋጋ ለተማሪዎች 400 ብር
ለሠራተኞች 450 ብር
በንግድ ባንክ አካውንት 1000644993934 አብርሃም አስራት እና ሸዋንግዛው ሀብቴ ይክፈሉ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በነገው እለት ማለዳ በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም የቅዱስ ፓትርያርኩን አቀባበል መርሐ ግብር
ለማከናወን የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ ተጠናቀቀ።
የአቀባበል መርሐ ግብሩን በተያዘለት መርሐ ግብር መሰረት በድምቀት ለማከናወን የገዳሙ አስተዳዳሪ ፣ዋና ጸሐፊና የሰበካ ጉባኤ አባላት ያደረጉት የቅድመ ዝግጅት ሥራ በሚገባ ተጠናቋል።
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ነገ ጳጒሜን ፪ ቀን ፳፻ ፲ወ፮ ዓ.ም ከማለዳው አንድ ሰዓት ላይ አዲስ አበባ አየር ማረፊያ ይደርሳሉ። ከማለዳው አንድ ሰዓት ከሰላሳ ላይም በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የባህርዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ለብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የጠቅላይ ቤተክህነትና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ኃላፊዎች ፣የአድባራትና
ገዳማት አስተዳዳሪዎች፣ምዕመናንና ምዕመናት በተገኙበት ደማቅ አቀባበል ይደረግላቸዋል።
ስለሆነም በሰዓቱ በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም በሚከናወነው የአቀባበል መርሐ ግብር ላይ ኦርቶዶክሳዊያን በሙሉ እንድትገኙ ከወዲሁ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
የቅዱስነታቸው በረከትና ረድኤት ከሁላችን ጋር ይሁን።
©የኢ/ ኦ/ተ/ቤ/ክን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
ሁለት ቀን ቀረው
""""""""""""""""""""""""
የሰንበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ብርሃን ዓመታዊ ጉዞ - ወደ የረር በዓታ
የፊታችን እሑድ ጳጉሜ 3 /2016 ዓ.ም
የጉዞ ዋጋ ለተማሪዎች 400 ብር
ለሠራተኞች 450 ብር
በንግድ ባንክ አካውንት 1000644993934 አብርሃም አስራት እና ሸዋንግዛው ሀብቴ በማስገባት ይመዝገቡ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ሶስት ቀን ቀረው
""""""""""""""""""""""""
የሰንበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ብርሃን ዓመታዊ ጉዞ - ወደ የረር በዓታ
የፊታችን እሑድ ጳጉሜ 3 /2016 ዓ.ም
የጉዞ ዋጋ ለተማሪዎች 400 ብር
ለሠራተኞች 450 ብር
በንግድ ባንክ አካውንት 1000644993934 አብርሃም አስራት እና ሸዋንግዛው ሀብቴ በማስገባት ይመዝገቡ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የቅዳሜ ልዩ መርሐግብር ቅዳሜ ጳጉሜ 02/2016 ዓ.ም 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን ጎላ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ በብዙ ያተርፋሉ።
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የተወደዳችሁ የሰንበት ት/ቤታችን ልጆች እንኳን ለዓመታዊው የአንድነት የጉዞ ቀናችን በሰላም አደረሳችሁ። ብዙዎች በናፍቆት የሚጠብቁት፣ በስራ፣ በኑሮ፣ በልዩ ልዩ ምክንያቶች የተራራቁ አባላት የሚገናኙበት ዓመታዊው ጉዞአችን እነሆ ደረሰ። በመሆኑም የተጓዡን ቍጥር ለማወቅ ይረዳን ዘንድ ይህንን መጠይቅ በመሙላት አንድንሳተፍ በልዑል እግዚአብሄር ስም እንጠይቃለን
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ሐዋርያዊ ጉዞአቸውን በማጠናቀቅ ጳጉሜን 2 ቀን 2016 ዓመተ ምሕረት ወደ ኢትዮጵያ ይመለሳሉ።
ነሐሴ 28 ቀን 2016 ዓመተ ምሕረት አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
ከሐምሌ 6 ቀን 2016 ዓመተ ምሕረት ጀምሮ በሰሜን አሜሪካን የሚገኙት አባታችን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በዚያ የነበራቸውን ሐዋርያዊ አገልግሎት አከናውነው ቀደም ሲል በተያዘው የጉዞ መርሐ ግብር መሠረት ጳጉሜን 2 ቀን 2016 ዓመተ ምህረት ወደ ኢትዮጵያ የሚመለሱ ይሆናል።
የብፁዕ ወቅዱስ አባታችን በረከት አይለየን
የቅዱስ ፓትርያርኩ ልዩ ጽ/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
