en
Feedback
School of indiana /Mariyam/KG1-3

School of indiana /Mariyam/KG1-3

Open in Telegram
636
Subscribers
+1224 hours
+567 days
+9030 days
Posts Archive
+9
IMG_20230926_104541_329.jpg4.86 MB

+9
IMG_20230926_104616_676.jpg4.72 MB

+9
IMG_20230926_105603_623.jpg4.06 MB

+9
IMG_20230926_110613_577.jpg4.55 MB

                 ማስታወሻ 💐💐💐💐💐💐💐💐💐💐💐💐 በቀን 15/01/16 የኬጂ ተማሪዎች የትምህርት ቤት ቆይታ  ለግማሽ ቀን እስከ 6:00 ይሆናል ። 👉ለነባር ኬጂ2 እና ኬጂ3 ተማሪዎች የመታወቂያ 1 ፎቶ መላክ አይርሱ።                         🏘 ት/ቤቱ

+2
4 ዓመት kg 1 .pdf11.87 MB

የተከበራችሁ የተማሪ ወላጆች 🌼🌼🌼 ከታች የተቀመጡ የተማሪ መለማመጃ ደብተሮችን ፕሪንት በማድረግ ልጅዎ /ልጆችዎ እንዲለማመዱ ያድርጉ። 🏫 ት/ቤቱ

🧚‍♂️🧚‍♂️🧚‍♂️🧚‍♂️🧚‍♂️🧚‍♂️🧚‍♂️🧚‍♂️🧚‍♂️🧚‍♂️ ለውድ ነባር የኬጂ2 እና ኬጂ3 ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች በሙሉ 🧚‍♂️🧚‍♂️🧚‍♂️🧚‍♂️🧚‍♂️🧚‍♂️🧚‍♂️🧚‍♂️🧚‍♂️🧚‍♂️ ሰኞ፣መስከረም 14፣2016ዓ.ም ለመታወቂያ የሚሆን አንድ ፎቶ እንዲልኩልን ለማሳሰብ እንወዳለን ። ት/ቤቱ

💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥 በ2016ዓ.ም ትምህርት ቤታችን በሁሉም ቅርንጫፎች ጥራት ያለው ትምህርት ለመስጠት አስፈላጊውን ዝግጅት ያጠናቀቀ ሲሆን ለሁለት ቀናት የቆየ ለቅድመ መደበኛ ለአንደኛ ደረጃ እንዲሁም ለሁለተኛ ደረጃ መምህራን እጅግ በጣም ጠቃሚና መሠረታዊ በሆኑ ጉዳዮች ላይ የትምህርት ቤቱ ስራ አስኪያጅ ስልጠና በማዘጋጀት ሁሉም መምህራን እንዲሰለጥኑ አድርጓል ። 💥💥💥💥💥💥💥💥💥

መልዕክት ለ ወላጆች 🔔🔔🔔🔔🔔🔔🔔🔔🔔 ውድ የስኩል ኦፍ ኢንዲያና ወላጆች/ ህጋዊ አሳዳጊዎች የሚከተሉትን ነጥቦች ማስገንዘብ/ ማስታወስ/ እንወዳለን፡፡ 👉አስፈላጊውን የትምህርት ቁሳቁስ በማሟላት ትምህርት ቤት ተማሪዋችን መላክ ። 👉 ሁሉም የት/ቤታችን ተማሪዎች የት/ቤቱ ን ዩኒፎርም መልበስ አለባቸው ፡፡ 👉 ካለ ዩኒፎርም የሚመጣን ተማሪ ወደ ት/ቤቱ ቅጥር ግቢ የማናስገባ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ 👉 ዩኒፎርም ላይ ምንም አይነት ልብስ መደረብ አይቻልም ። 👉 ወንዶች ተማሪዎች ፀጉራቸው እኩል ሆኖ ባጭሩ መቆረጥ (መስተካከል) አለበት፣ ሴቶች ተማሪዎች ደግሞ ሹሩባ/ ቁጥርጥር መሠራት አለባቸው። 👉  ማንኛውንም አይነት ጌጣጌጥ ( አምባር፣ ተንጠልጣይ ጉትቻዎች፣ የአንገት ሃብሎች እና የመሳሰሉትን) እና ኤሌክትሮኒክስ ( ሞባይል፣ ስማርት የእጅ ሰዓት፣ አይ ፓድ እና የመሳሰሉትን) ይዘው መምጣት ፈፅሞ የተከለከለ ነው ። 👉   ተማሪዎች ወደ ት/ቤት ሲመጡ በቂ ምግብ መያዝ አለባቸው፡፡ እባክዎ በምሳ ዕቃዎቹ ላይ የተማሪዎቹ ስም መለጠፉ ን ያረጋግጡልን፡፡ 🏘 ት/ቤቱ

ለወላጆች 🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺 እንኳን ለ 2016ዓ.ም  የትምህርት ዘመን በሠላም አደረሳቹ እያልን የኬጂ ተማሪዎች የትምህርት ቤት አከፋፈት እንደሚከተለው ይሆናል ። 👉  ኬጂ 3      ሐሙስ፣ መስከረም 10፣2016 ዓ.ም 👉  ኬጂ 2      ሐሙስ፣ መስከረም 10፣2016 ዓ.ም 👉  ኬጂ 1       ሰኞ፣ መስከረም 14፣2016 ዓ.ም በነዚህ ቀናት መሠረት አስፈላጊውን የትምህርት  ቁሳቁስ በሟሟላት ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ቤት እንድትልኩ ስንል እናስታውቃለን ።                  ማስታወሻ 💐💐💐💐💐💐💐💐💐💐💐💐 በ ቀን 10/01/16 እና በ11/01/2016 በ ቀን 14/01/16 እና በ 15/01/16 የትምህርት ቤት ቆይታበው  ለግማሽ ቀን እስከ 6:30 ይሆናል ። 👉ተማሪዎች ወደ ት/ቤት ሲመጡ በቂ ምግብ መያዝ አለባቸው፡፡ እባክዎ በደብተር እና በምሳ ዕቃዎቹ ላይ የተማሪዎች ስም መለጠፉ ን ያረጋግጡልን                         🏘 ት/ቤቱ

photo content

ዉድ ወላጆች በ 03/08/2015 በላክነዉ መልዕክት ላይ ሰኞ እና ማክሰኞ (09/08/15) እና (10/08/15) በበዓሉ ምክንያት መምህራን ወደ ክፍለሀገር ስለሚሄዱ ዝግ እንደሚሆን ገልፀናል። በተጨማሪም ረቡዕ እና ሀሙስ (11/08/15)እና 12/08/15) በመምህራን ስልጠና ምክንያት እና አርብ(13/08/15) በኢድ በዓል ምከንያት ት/ት ዝግ እንደሆነ እየገለፅን የ አራተኛዉ ሩብ ዓመት መደበኛ ት/ት ሰኞ (16/08/15) በሙሉ ቀን የሚጀምር መሆኑን እየገለፅን መልካም የፋሲካ እና የኢድ በዓል ተመኘን።

ስኩል ኦፍ ኢንዲያና የማሳሰቢያ መልዕክት ለወላጆች በሙሉ እንደሚታወቀው ተማሪዎች የተስተካከለ እና ንፅህናው የተጠበቀ የደንብ ልብስ መልበስ ከተማሪዎች የሚጠበቅ ግዴታ ነው፡፡ ይህም ሲሆን ተማሪዎችን ከቤት ወደ ት/ቤት እና በት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ለመቆጣጠርና አስፈላጊውን ድጋፍ ለመስጠት የላቀ አስተዋጾ አለው፡፡ ነገር ግን በአሁኑ ወቅት ተማሪዎች ባልተለመደ መልኩ ከደንብ ልብሳቸው (ዩኒፎርም) በላይ የተለያዩ አልባሳትን ሲለብሱ ይታያሉ፡፡ ይህ ተግባር የት/ቤቱን የደንብ ልብስ አለባበስ ስርዓት የተጻረረ በመሆኑ ወላጆች ከ27/07/2015 ዓ.ም ጀምሮ አስፈላጊውን ክትትልና ድጋፍ እንዲያደርጉ ለማሳወቅ እየወደድን መልበስ አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ከሸሚዝ ስር ሙቀት ያላቸው አልባሳትን እንዲለብሱ ይርዱቸው፡፡ ት/ቤቱ