en
Feedback
Lucius (ሉክዮስ ) Media

Lucius (ሉክዮስ ) Media

Open in Telegram

lucius ( ብርሃን የያዘ ፣ የሚያበራ) “ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።” ማቴዎስ ፭፥፲፮ ይህ ቻናል ሉኪዮስ ክርስትያናዊ ቻናል ነው ። ወንጌል ተኮር የሆኑ ጽሑፎች፣ ስብከቶች ፣ ትምህርቶች እና መዝሙሮች ይጋሩበታል ። ቻናሉን ለሌሎች ወዳጆዎ ያጋሩት !!

Show more
591
Subscribers
No data24 hours
+27 days
+930 days

Data loading in progress...

Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+6
in 0 channels
August '26
+14
in 0 channels
Get PRO
July '26
+12
in 0 channels
Get PRO
June '26
+22
in 1 channels
Get PRO
May '26
+8
in 0 channels
Get PRO
April '26
+20
in 1 channels
Get PRO
March '26
+9
in 0 channels
Get PRO
February '26
+15
in 1 channels
Get PRO
January '26
+17
in 0 channels
Get PRO
December '25
+19
in 0 channels
Get PRO
November '25
+20
in 1 channels
Get PRO
October '25
+23
in 0 channels
Get PRO
September '25
+26
in 0 channels
Get PRO
August '25
+19
in 0 channels
Get PRO
July '25
+35
in 0 channels
Get PRO
June '25
+48
in 2 channels
Get PRO
May '25
+48
in 2 channels
Get PRO
April '25
+18
in 1 channels
Get PRO
March '25
+44
in 3 channels
Get PRO
February '25
+95
in 1 channels
Get PRO
January '25
+78
in 1 channels
Get PRO
December '24
+112
in 2 channels
Get PRO
November '240
in 2 channels
Get PRO
October '240
in 0 channels
Get PRO
September '240
in 0 channels
Get PRO
August '240
in 0 channels
Get PRO
July '24
+143
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
10 September0
09 September+1
08 September0
07 September+1
06 September+1
05 September+2
04 September+1
03 September0
02 September0
01 September0
Channel Posts
ሁሉን_አየነው_I_በሀሩር_አልፈናል_Hulun_ayenew_I_Beharur_alfenal_Origina.m4a8.76 MB

2
Voice 840.m4a
32
3
እኔ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይለኛል፤ በድነቴ አምላክ ሐሤት አደርጋለሁ። ዕንባቆም 3፥18 የአንዳንዱ ደስታ ያለው በበለስ ዛፍ ማፍራት ፣ በወይን ተክልም ፍሬ መገኘት ውስጥ ነው ። በለስ ፍሬ ማፍራቱን ያቆመ ጊዜ ፣ ከወይን ተክል ፍሬ በታጣ ወቅትስ ሀዘን በልባቸው ይነግሥ እንደሆነ እንደምን አላስተዋሉም ?  ለአንዳንዳንዱም የወይራ ዛፍ ፍሬ መስጠት  እና ዕርሻዎች ላይ ሰብል መበረከቱ  ሐሤት ማድረጊያው ጉዳይ አድርገዋል ። ሌላኛውን ጊዜ ዝናም መዘንሙን ቢያቆም የሰብልን ምርት ማጣት ፣ ከወይራውም ዛፍ ፍሬ ሚነጥፍበት ጊዜ ያ ሁሉ ሓሤት በምሬት እና ልቅሶ ይተካ እንደሆነ ዘንግተው ይሆን ?  የበጎች ጕረኖ እንኳ በበግ መንጋ የተተረፈ ጊዜና ላሞች በበረት ውስጥ መገኘታቸው ጮቤ ሚያስረግጣቸው እልፍ ናቸው ። ዳሩ በሌላኛው ጊዜ በግ ከጉረኖ ጠፍቶ ፥ የላም ድምጽ እና ሽታ ርቆ እንኳን በሚናፈቅበት ጊዜ ያ ሁሉ ጮቤ ይሁን ዳንኪራ ወደ ጭንቀትና ድባቴ ይቀየር እንደሆነስ ስለምን አላሰቡም ? እንደ ዘማሪው  እኔ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይለኛል ። "ማለት ምነኛ እረፈት ነው ። ትላንት በማያስረጀው ፣ ዛሬም አዲስ በማያደርገው ፣ ነገም በማይቀየረው ፣ ለዘላለም ያው በሆነው ፥ አምላክ እግዚአብሔር መደሰትን ያለ ምንስ አለ ?! በእግዚአብሔር መደሰት ትኩረቱ ጊዜና ሁኔታው ሳይሆን ራሱ እግዚአብሔር ነው ። ይሄ ደስታ ከምንም ጋ አይያያዝም ምንጭ መሠረቱ እግዚአብሔር ነው ። በእግዚአብሔር ለመደሰት ሌላ ተጨማሪ ነገር አያስፈልግም ራሱ እግዚአብሔር በቂ ነው ። በእግዚአብሔር ለመደሰት ሁነኛው መንገድ  እግዚአብሔርን ማሰብ ነው ። ✍️ጌታሁን አያኖ
54
4
"ከመስቀሉ በቀር ወደ ሰማይ የምንዘልቅበት ሌላ መሰላል የለም ።" (ቅድስት ሮዝ ዘሊማ - st.Rose of lima)
61
5
እረዳኝ_አቤቱ_ምህረትህ_እረዳኝ_አዜብ_ሃይሉ.m4a
69
6
Voice 839.m4a
68
7
No text...
86
8
Voice 811.m4a
88
9
"አዲስ ዓመት የተባለው ቀን መቁጠሪያ አዲስ ስላለው ነው ወይስ በእርግጥ በሕይወታችሁ ውስጥ አዲስ ዓመት ስለሆነ ነው? ከተመሳሳይ ልማዶች፣ ከተመሳሳይ ጠባይና ከተመሳሳይ ስህተቶች ጋር የምትገቡበት ከሆነና በውስጣችሁ ያለውን ነገር ሳትቀይሩ የምትቀበሉት ከሆነ እንዴት አዲስ ዓመት ሊሆን ይችላል? ስብእናችሁ በእነዚህ የተለዩ መንገዶች እንዲደነዝዝ አታደርጉትምን!? በዚህ አዲስ ዓመት ለተሻለ ኑሮ አንድ ተግባራዊ እርምጃ እንኳ መራመድ አለብኝ ብለህ ብትንቀሳቀስ .... በአዲሱ ዓመት ለእግዚአብሔር ስእለቶችህን፣ ቃል ኪዳኖችህንና መሀላዎችህን ብቻ አትደርድርለት፤ እነዚህ ሁሉ ከአንተ ፈቃድና ጥንካሬ በላይ ናቸውና፡፡ ይልቁንም ድካምህን ሳትዘነጋ ፍላጎቶችህን ሁሉ ሰብስበህ ለእግዚአብሔር በጸሎትህ ውስጥ አቅርብለት፡፡ በራስህ ችሎታ ላይ በመደገፍም እነዚህን ቃል ኪዳኖች አትግባ! ራስህን ለተሻለ ሕይወት እንደምትቀይር አድርገህ ለእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ከምትገባለት ይልቅ እርሱ ለተሻለ ሕይወት ይለውጥህ ዘንድ ከእርሱ ቃል ኪዳን ተቀበል።" (አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ- የሕይወት ልምድ ገጽ 29 በአያሌው ዘኢየሱስ የተተረጎመ)
95
10
Voice 820.m4a
91
11
Ayantu.m4a
93
12
No text...
114
13
መጠይቅ ወደ ጌታው ደስታ የሚገባ በምድር ላይ በጌታ ደስ መሰኘት አይኖርበትምን ? ተወዳጆች በጌታ ደስ ያልተሰኘ እንዴትስ ወደጌታ ደስታ ይገባል ? አይመስለኝም ። በዚህ ዓለም ስንኖር ምንግዜም በጌታ ደስ ስንሰኝ ወደ ጌታ ደስታ ለመግባት መዘጋጀታችንስ አይደለምን ?! ✍️ ጌታሁን አያኖ
120
14
መጠይቅ ወደ ጌታው ደስታ የሚገባ በምድር ላይ በጌታ ደስ መሰኘት አይኖርበትምን ? ተወዳጆች በጌታ ደስ ያልተሰኘ እንዴትስ ወደጌታ ደስታ ይገባል ? አይመስለኝም ። በዚህ ዓለም ስንኖር ምንግዜም በጌታ ደስ ስንሰኝ ወደ ጌታ ደስታ ለመግባት መዘጋጀታችንስ አይደለምን ?! ✍️ ጌታሁን አያኖ
11
15
ተስፋ የሕይወት ሽታ የሚሆነው ምንጭ እና መሠረቱ እግዚአብሔር ሲሆን ነው ። ተስፋ የሕይወት ሽታ ብቻ ሳይሆን የሕይወት ውሃ ወንዝ ነው ። ወንዝ ደግሞ ምንጭ አለው ። ምንጩም እግዚአብሔር ነው ። ወን
ተስፋ የሕይወት ሽታ የሚሆነው ምንጭ እና መሠረቱ እግዚአብሔር ሲሆን ነው ። ተስፋ የሕይወት ሽታ ብቻ ሳይሆን የሕይወት ውሃ ወንዝ ነው ። ወንዝ ደግሞ ምንጭ አለው ። ምንጩም እግዚአብሔር ነው ። ወንዝ የተጓዘበት መንገድ ሁሉ ልምላሜን ይቸራል ። ከወንዝ አጠገብ ያለ ተክል ፍሬያማ ፣ ቅጠሉም እንደማይረግፍ ሁሉ በተስፋ የሚደረግ ጉዞ ሕይወት እና ስኬታማነትን ይጎናጸፋል ። መሠረቱ ምንጭ የሆነ ወንዝ የማይቆም ወንዝ ነው ። የማይቆም ወንዝ ደግሞ ድንጋዩን ሰንጥቆ ያልፋል ። ድንጋዩን ሰንጥቆ የሚያልፈው ግን በጉልበቱ ሳይሆን በጽናቱ ነው ። ለዚህም ጽናትን ወልደ ተስፋ ልንለው እንችላለን ። ያለተስፋ ጽናት እንዲሁ የሚመጣ ነገር አይደለም ። የምንጸናው በተስፋ ነውና ። ተስፋ ከእግዚአብሔር ስለሚመነጭ ተስፋ ቢስ ሆኖ ለደከመው የሰው ልጅ ልምላሜ እንዲሆን እግዚአብሔር አስቀድሞ የማይጠፋ ተስፋን ሰጠው ።... የቀረውን ለማንበብ 👇 https://telegra.ph/%E1%89%B0%E1%88%B5%E1%8D%8B--%E1%8A%AD%E1%8D%8D%E1%88%8D-4-08-29
140
16
@Gozilla_bot
113
17
📼 360p, 💾 7.2MB, @Gozilla_bot
📼 360p, 💾 7.2MB, @Gozilla_bot
124
18
7490893582448937733.mp3
142
19
በተፈጥሮ ደካሞች ስለ ሆናችሁ፣ በሰው ቋንቋ ይህን እላለሁ፤ ብልቶቻችሁን በባርነት ለርኩሰትና እየባሰ ለሚሄድ ክፋት ታቀርቡ እንደ ነበር፣ አሁን ደግሞ ወደ ቅድስና ለሚወስደው ጽድቅ ባሪያ አድርጋችሁ አቅርቡ። ሮሜ 6፥19
149
20
Beante bzu alfealehu.mp3
202