Samuel Girma
Open in Telegram
1 986
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
1 986
Repost from ሕግ አገልግሎት Legal Service
ውልና ማስረጃ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች የሚከፈል የአገልግሎት ክፍያን ለመወሰን የወጣውን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 543/2016 መሰረት የአገልግሎት ክፍያ ማሻሻያ ከሰኞ ሚያዚያ 7ቀን 2016 ዓ.ም. ጀምሮ በሁሉም ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተግባራዊ ያደርጋል።
የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት
#Ethiopia 🇪🇹
👉 t.me/+7pFEj9nvtxNjNmM0
👉 t.me/+7pFEj9nvtxNjNmM0
Join us on 🔽
👉 @ethiopian_law
👉 @tebeka
#Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #law #construction
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
1 986
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ተባባሪ ፕሮፌሰር የሆኑት ነጋ እውነቴ መኮንን በ2008 ዓ.ም ጥናት አቅርበዋል፡፡ የጥናቱ ርዕስ “የዓለም አቀፍ የሰብአዊነት ሕግጋትና መርሆች በዳግማዊ አጼ ቴዎድሮስ የጦር ሜዳ ውሎዎችና ውሳኔዎች ውስጥ የነበራቸው ቦታ” ይሰኛል፡፡ የዚህን ጥናት (Soft Copy) አቅርበናል፡፡
