ባህር ዳር ከነማ
👉ይህ የባህር ዳር ከነማ ቻናል ነው ስለ ክለባችን ባህር ዳር ከነማ የሚዘገብበት ትክክለኛ ቻናል ነው፡ 🌴 ቀጥታ ስርጭት ዘገባ 🌴 ወቅታዊ መረጃዎች 🌴 የዝውውር ዜናዎች 🌴 እንዲሁም ስለ ክለባችን ባህር ዳር ከነማ ሙሉ መረጃዎችን ያገኛሉ፡፡ ሁሌም ድል ለውሃሰማያዊ ለባሹ ቢዲየ ለአስተያየትዎና ለጥቆማ ✍️ @Bebish1
Show more4 471
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
💙 እንኳን ደስ አላችሁ! 💙
ከ2011 ጀምሮ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሚሳተፉት ባህር ዳር ከተማዎች በአጭር ጊዜ በሊጉ ተፎካካሪ በመሆን በታሪካቸው ለመጀመሪያ ጊዜ በአህጉራዊ ውድድር በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ መሳተፋቸውን አረጋግጠዋል።
❤ 34👍 8👎 1
Repost from Ethiopian Premier league Share company
የ2015 ዓ.ም ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር የርስዎ የአመቱ ኮከብ ተጫዋችን ከቀረቡት እጩዎች ውስጥ ይምረጡ! እስከ ሰኔ 29/2015 ዓ.ም ብቻ የሚቆይAnonymous voting
- 1. እስማኤል ኦሮ አጎሮ
- 2. ፋአድ ፈረጃ
- 3. ያሬድ ባየህ
- 4. ጌታነህ ከበደ
- 5. ባሲሩ ኡመር
- 6. አለልኝ አዘነ
- 7. ቢኒያም በላይ
❤ 15👍 5🌭 2
Photo unavailableShow in Telegram
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አስራ ስምንተኛ ሳምንት ጨዋታ
-------------------------------------------
⚽ ባህር ዳር ከነማ 🆚 ፋሲል ከነማ ⚽
📆 ቅዳሜ መጋቢት 30, 2015
⏰ 12: 00 ሰዓት
🏟 አዳማ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም⛳️
---------------------------
🛡ድልና ስኬት ለጣናው ሞገድ ባሕር ዳር ከነማ💙💙💙
👍 55❤ 4🍾 4
ጉዞ ከአዲስ አበባ ወደ አዳማ
🚣♀️🚣♀️🚣♀️🚣♀️🚣♀️🚣♀️🚣♀️🚣♀️🚣♀️
የጣናው ሞገድ ባሕር ዳር ከነማ የፊታችን ቅዳሜ በአዳማ ዮኒቨርስቲ ሜዳ ከፋሲል ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ላይ ክለባችንን ለመደገፍ ያመች ዘንድ ከ አዲስ አበባ ወደ አዳማ ጉዞ ተዘጋጅቷል ።
ቅዳሜ ጠዋት 4 ሰዓት መነሻ የሚያደርገው ጉዞው መመለሻውን እሁድ በጠዋት 12 ሰዓት የሚያደርግ ይሆናል ።
የደርሶ መልስ ዋጋ 200 ብር ለተጨማሪ መረጃ በስል ቁጥር
+251912692338
+251 91 268 6382
ይደውሉ ።
🌴🌴🌴🌴🌴
የባሕር ዳር ከነማ ደጋፊዎች ማሕበር አዲስ አበባ ማስተባበሪያ
❤ 13👍 3
ወልቂጤ ከተማ 0-4 ባህር ዳር ከተማ
32' ያሬድ ባዬ
43' አለልኝ አዘነ
65' ሀብታሙ ታደሰ
68' ፉአድ ፈረጃ
👍 15