3 586
Subscribers
+424 hours
+127 days
+930 days
Posts Archive
Repost from APOSTOLIC TUBE
በቅድሚያ እንኳን ለ18ተኛው ዙር ሐዋሳ ሚሊኒየም አደባባይ ኮንፈረንስ በሰላም አደረሳችሁ እያልኩኝ ዛሬ ከጥዋቱ 3ሰዓት ጀምሮ በከተማይቱ ላይ የሚደረግ ትልቅ የወንጌል ስርጭት እና የእግር ጉዞ አለ እኛም በዚያ በመገኘት ቀጥታ ስርጭት ወደ እናንተ ልናደርስ ዝግጅታችንን አጠናቀናል በቻልነው መጠን ጉባየውንም ወደ እናንተ እናደርሳለን እስከዛው subscribe በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ አገልግሎቱን ስለምትደግፉ እናመሰግናለን APOSTOLIC TUBE
ይሄ ደግሞ ቴሌግራም ቻናልችን ነው ይቀላቀሉን!
👉 @apostolic_tube2
@apostolic_tube2
Repost from Apostolic Songs
አፖስቶሊክ ሶንግስ በድረ-ገጽ መምጣቱን ሰምተዋል!
ከዚህ በፊት በመተግበሪያ ብቻ ስንጠቀምበት የነበረው አፖስቶሊክ ሶንግስ በድረ-ገጽ መምጣቱን ስናበስርዎ በታላቅ ደስታ ነው!
አሁኑኑ ባለዎት ኮምፒውተርና ታብሌት ወይም መፈለጊያ ተጠቅመው ድረ-ገጹን ይክፈቱ!
👉 open.asmeklit.com
ወደ ድረ-ገጹ ለመግባት በስልክዎ ላይ ለመተግበሪያው የተጠቀሙትን ኢሜይል ይጠቀሙ። ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ የሰሟቸው ዝማሬዎች፣ የገዟቸውን የዝማሬ ሰንዱቆች ሁሉ በዚያ ያገኟቸዋል።
በድረ-ገጹ ላይ ምን ምን ተካትተዋል?
• መተግበሪያ መጫን አይጠይቅም! ለመዝለቅ መክፈት ብቻ በቂ ነው!
• መዝሙሮቹን እየሰሙ እያለ የዝማሬዎቹ ግጥሞች በጎን በኩል እንዲታዩ ተደርገዋል!
• ጽዮን ራዲዮ የሚለውን ሲጫኑ መለዋወጥ ሳያስፈልግ ቀኑን ሙሉ የጽዮን ዝማሬዎችን ሲሰሙ ይውላሉ!
• መዝሙሮቹ እየተጫወቱ የዝማሬዎቹን ግጥሞች ሙሉ ስክሪኑ ላይ ማየት ይችላሉ!
• የዝማሬ ግጥሞቹን ወደ PDF በመቀየር ለኳየር አገልግሎት መጠቀም ይችላሉ!
ከኢትዮጵያ ውጪ ያላችሁ እና ክሬዲት ካርድ ለማትጠቀሙ የመክሊት ቁጥር(Code) ለማገኘት t.me/ApostolicSongs_Code Or +251943850582 ይደውሉ በመጠቀም አልበሙን ማግኘት እንደምትችሉ እንገልፃለን።
ሰላም ውድ የክርስቶስ ቤተሰቦች!! t.me/ApostolicSongs_Code
ሁላችሁንም በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ሰላም እያልን "ዛረም_ኢየሱስ_ሙላቴ" ቁጥር #2 የህብረት ዝማረ አያት መዘምራን አልበም ኮዱን(Code) በ100 ብር ብቻ በመግዛት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ!! በApostolic Songs ላይ ማግኘት እንደምትችሉ ስናበስር በታላቅ ደስታ ነው።
በኢትዮጵያ ያላችሁ ተጠቃሚዎቻችን ዝማሬዎቹን ለማውረድ የምትጠቀሙበትን ኮድ በቴሌግራም t.me/ApostolicSongs_Code, & WhatsApp's or Call 0943850582 ላይ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ከኢትዮጵያ ውጪ ያላችሁ ደግሞ ክሬዲት ካርድ በመጠቀም አልበሙን ማግኘት እንደምትችሉ እንገልፃለን።
ሰላም ውድ የክርስቶስ ቤተሰቦች!! t.me/ApostolicSongs_Code
ሁላችሁንም በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ሰላም እያልን "ዛረም_ኢየሱስ_ሙላቴ" ቁጥር #2 የህብረት ዝማረ አያት መዘምራን አልበም ኮዱን(Code) በ100 ብር ብቻ በመግዛት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ!! በApostolic Songs ላይ ማግኘት እንደምትችሉ ስናበስር በታላቅ ደስታ ነው።
በኢትዮጵያ ያላችሁ ተጠቃሚዎቻችን ዝማሬዎቹን ለማውረድ የምትጠቀሙበትን ኮድ በቴሌግራም t.me/ApostolicSongs_Code, & WhatsApp's or Call 0718497110 ላይ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ከኢትዮጵያ ውጪ ያላችሁ ደግሞ ክሬዲት ካርድ በመጠቀም አልበሙን ማግኘት እንደምትችሉ እንገልፃለን።
+1
እንኳን ለአዲስ አበባ ሰበካ አመታዊ ኮንፍረንስ በሰላም አደረሳችሁ። ጉባኤው በሁለት ቦታ ማለትም በጎፋ እና አናት አጥቢያ የሚካሄድ ይሆናል። እንዲህ እያበዛን እያሰፋን ያለ አምላካችን ኢየሱስ ለዘላለም የተመሰገነ ይሁን።
ወደ ጉባኤ ስትመጡ እንግዶችን መጋበዝን አትርሱ፣ ጌታ ኢየሱስ ይባርካችሁ።
@aposgroup
ይቅር የተባለለት | Live Worship | Apostolic Songs | ሊመጣ ያለው ይመጣል | YIKR YETEBALELT | የመዝሙር ፌስቴቨል |Festival
https://youtu.be/rBfoHoe_xUI
ሰላም ለቅዱሳን በሙሉ!
የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ኦዲዮቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል በምስራቅ አያት አጥቢያ የህብረት መዘምራን የተዘጋጀውን “ዛሬም ኢየሱስ ሙላቴ” የተሰኘውን የህብረት ዝማሬ ቁጥር 2 አልበም ሲያቀርብላችሁ በታላቅ ደስታ ነው።
ለእግዚአብሔር ክብር፣ ለብዙዎች መታነጽና መጽናናት እየሆነ ያለው የዝማሬ ጸጋ አሁንም በተለያየ አቅጣጫ እያደገና እየሰፋ ስላለ ክብር ይህንን ጸጋ ለሚያፈስሰው የብርሃናት አባት ይሁን!
የዝማሬ አልበሞችን ለማዘጋጀት ብዙ መስዋዕትነትን ይጠይቃልና ይህንን የዝማሬ አልበም በታላቅ ያዘጋጁትና መዘምራንን ጨምሮ በተለያየ መንገድ የተሳተፉትን ሁሉ የቤተክርስቲያን አምላክ ኢየሱስ በማያልቀው በረከት እንዲባርክ ጸሎታችንም ምኞታችንም ነው።
አልበሙ በቅርብ ቀናት ውስጥ በApostolic Songs መተግበሪያ ላይ ዝግጁ የሚሆን ሲሆን ቅዱሳን ሁሉ ዝማሬዎቹን በተለያዩ የግዢ አማራጮች በማውረድ ጸጋውን፣ ቤተክርስቲያንን እና አገልግሎቱን ትደግፉ ዘንድ በኢየሱስ ፍቅር እናሳስባለን።
የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን
ኦዲዮቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል
ሚያዚያ 2018 ዓ.ም.
@aposgroup
+6
የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት በቴክርስቲያን በጋሞ ዞን በጎርፍ አደጋ ለተጎዱ ወገኖች ሁለት ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገች
አርባ ምንጭ ሚያዝያ 8/2018 ዓ.ም. (ጋሞ ቴሌቪዥን)
የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ለጋሞ ዞን የተፈጥሮ አደጋ ተጎጁዎች ሁለት ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገች።
ዛሬ በአርባ ምንጭ ከተማ ተገኝተው ድጋፉን ያስረከቡት በቤቴክርስቲያኗ ሀገረ ስብከት ምክትል አስተዳዳሪ ቢሾኘ ጌታሁን ላምቤቦ የተመራ ልዑክ ነው።
ምክትል አስተዳዳሪው በተከሰተዉ አደጋ ማዘናቸውን ገልፀዋል።
ቤቴክርስቲያኗ የገንዘብ ድጋፍ ከማድረግ ባሻገር በፀሎቷ ለማገዝ ዝግጁ መሆኗንም አስረድተዋል።
የቤተክርስቲያኗ ወንጌላዊ ደረጀ ከበደ በበኩላቸው አደጋው አሳዛኝ መሆኑን ገልፀው ለተጎዱ ወገኖች መፅናናትን ተመኝተዋል።
እርስ በርሳችን መረዳዳት የክርስትና ተግባር መሆን አለበት ሲሉ አስረድተዋል።
የቤቴክርስቲያኗ አስተዳዳሪ ቢሾፕ ብርሃኑ ጅጅጎ የጋሞ ማህበረሰብ አስታራቂና ሰላም ፈላጊ መሆኑን ገልፀው በተፈጠረው አደጋ እጅጉ ማዘናቸውና ለዘላቂ መፍትሄ እንደሚተባበሩ ጠቁመዋል።
የአርባ ምንጭ ሐዋሪያዊት ቤተክርስቲያን ቢሾኘ ከበደ ጋሻዉ በበኩላቸዉ የጋሞ የሰላም የፍቅርና የጥበብ ሕዝብ መሆኑን ገልጸዉ ይህ አደጋ ተፈጥሮአዊ ሆኖ የመጣ እንጂ የሚገባዉ አልነበረም። በተከሰተዉ አደጋ እጅግ ማዘኑን ገልጸዉ ቤተክርስቲያኗ ሁሌም በአስፈላጊዉ ጊዜ ከመንግስት ጎን እንደሚትሆን ገልጸዋል።
ድጋፉን የተረከቡት የጋሞ ዞን አስተዳዳሪ ልዩ አማካሪ አቶ ተስፋፅዮን ዘነበ በበኩላቸው አደጋው ከተከሰተ ቀን ጀምሮ ድጋፍ ላደረጉና ላፅናኑ ምስጋና አቅርበቀዋል።
ለአደጋው ተጎጂዎች ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት በሚደረገው ጥረት የሁሉም ተሳትፎ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።
“እጠብቅሀለው” | Apostolic Song | ዘማሪት ሳራ ደምሰው | Sara Demsew | ETEBKHALEW | ምልክቱ ነኝ | Apostolic Mezmur
https://youtu.be/yE6By3ywi58
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
