880
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-2630 days
Posts Archive
ቀን 24/02/2016ዓም
ሰላም እንዴት ሰነበታችሁ?
በጨፌ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ የ6ኛ ክፍል እና 8ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች በሙሉ ነገ በቀን 25/02/2016ዓም ውይይት ለማድረግ ቀጠሮ ይዘናል።
ስለሆነም በዕለቱ ጠዋት 2:30 ላይ ትምህርት ቤት ግቢ እንድትገኙልን ስንል እናሳውቃለን።
ውይይቱ የሚያተኩረው የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ክልል አቀፍ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ደግሞ ሀገር አቀፍ ስታንዳርድ ያለው ፈተና የሚፈተኑ ስለሆነ : ይህንን መሠረት አድርጎ ተማሪዎችን በአግባቡ ለማብቃት የተዘጋጀ አጪር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ እና ስልትን መሠረት ያደረገ ይሆናል።
