en
Feedback
Education News

Education News

Open in Telegram
880
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-2630 days
Posts Archive
photo content
+9

ቀን 06/01/2017ዓ.ም ጨፌ ቅድመ አንደኛ, አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ2017ዓም የትምህርት ዘመን ትምህርትን ጀመረ። በትምህርት መክፈቻ ፕሮግራሙ ላይ የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህርት ወ/ሮ ኤልሳቤጥ ዋቁማ እና የወረዳ 03 ትምህርት ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ታደለ ዱሬሳ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር በማድረግ: ነባር ተማሪዎች ለአዳዲስ ተማሪዎች የእንኳን መጣችሁና የተለያዩ ሰነዶችን ልውውጥ በማድረግ, የትምህርት ዘመኑ ብሩህ ይሆን ዘንድ የችቦ ማብራት ስነስርዓት በማካሔድ በይፋ ተጀምሯል። እንዲሁም በወ/ሮ ሙሉዓለም በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ሱፐርቫይዘር እና በአቶ ዘሪሁን የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ሱፐርቫይዘር አማካኝነት የትምህርት ግብዓቶችን ስጦታ ማበርከት ተችሏል። በመጨረሻም በዕለቱ ለተገኙ ተማሪዎች ስም ጠሪ መምህራን በተማሪዎች ስነምግባርና ዲሲፕሊን መመሪያ ዙሪያ በየክፍሉ ግንዛቤ የመፍጠር ስራ ተሰርቷል።

photo content

ቀን 04/01/2017 ለተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች በሙሉ: ትምህርት የሚጀምረው ሰኞ በ06/01/2017ዓም ስለሆነ በዕለቱ የ2017ዓም የትምህርት ዘመንን ለመጀመር እንድትገኙ ስንለ እናሳውቃለን።

Repost from Education News
+1

photo content

photo content

+1

photo content

photo content

ቀን 06/12/2016ዓም የተመዘገቡ ተማሪዎች ዝርዝር ነው። ስለሆነም ስም ዝርዝራችሁ የሌለ ተማሪዎች ካላችሁ እንድታረጋግጡ። በተጨማሪም ከነገ 07/12/2016ዓም ጀምሮ በወጣው ፕሮግራም መሠረት መፅፍ የምንሰጥ መሆኑን በድጋሚ እናሳስባለን። ከፕሮግራም ውጭ የሚመጣ ተማሪ በቀጣይ በሚወጣ ፕሮግራም መሠረት የሚስተናገድ ይሆናል እንጅ ያለፕሮግራም የማይተናገድ መሆኑን እናሳውቃለን።

photo content
+1

photo content
+7

ቀን 16/11/2012ዓም በለሚ ኩራ ክ/ከተማ አስተዳደር ወረዳ 03 አያት ኮንዶሚኒየም አካባቢ የምትኖሩ የተማሪ ወላጆች ጨፌ ቅድመ አንደኛ,አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለ2017ዓም ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ከሐምሌ 1/11/2016 - 15/11/2016ዓም ነባር ተማሪዎችን ስንመዘግብ ቆይተናል። ከዛሬ ሀምሌ 16/11/2016ዓም ጀምሮ አዳዲስ ተማሪዎችንም ምዝገባ የምናከናውን መሆኑን እናበስራለን። ምዝገባ ሲመጡ:- 1. የተማሪው ፎቶግራፍ 2.የወላጅ ፎቶ ግራፎ 3.የተማሪው የውጤት መግለጫ ካርድ 4. ከዚህ በፊት ሲማር ከነበረበት ትምህርት ቤት መሸኛ 5. የተማሪው የልደት ሰርተፍኬት 6.የወላጅ መታወቂያ አሟልታችሁ መቅረብ ይጠበቅባችሗል። ለበለጠ መረጃ 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/cpscpss

photo content

አንደኛ ደረጃ ለመመዝገብ ይይንን ሊንክ ተጠቀሙhttp://chfeep.sims.addislearning.edu.et

photo content

ሰላም እንዴት ናችሁ?