Falcon Grade 8 2017 E.C
Open in Telegram
Falcon grade 6 channel is dedicated to grade 6 students and parents to exchange worksheets and other informations.
Show more647
Subscribers
No data24 hours
-27 days
+1130 days
Posts Archive
ከላይ በተገለፀው መረጃ መሠረት የ7ኛ ክፍል እና ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ፈተናው የሚሰጠው ነገ ማክሰኞ ሐምሌ 15 ከሰአት ከ7:00 ጀምሮ ይሆናል ከኬጂ እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ ተፈታኞች ፈተናው የሚሰጠው ረቡዕ ሐምሌ 16 ከሰአት ከ 7:00 ጀምሮ መሆኑን እያሳወቅን ፈተናውን የምንፈትነው ከላይ የተገለፁትን አስፈላጊ መስፈርቶች ሙሉ በሙሉ አሟልተው የቀረቡ ተፈታኞችን ብቻ መሆኑን እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
የ2017ዓ.ም የውጤት መግለጫ ካርድ ሰርተፊኬት የምንሰጠው በነገው እለት ሰኞ ሐምሌ 7 / 2017ዓ.ም በመሆኑ ጠዋት 2:30 ተገኝታችሁ እንድትወስዱ በድጋሚ እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ
