cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ADEY Internet & Business Center Boditi

our service -Fast secured internet wifi -Broadband plug in service -Online Passport & sim -photo copy , Print , Scan & Fax -HD Movies & Series -Vacancy & Online Registration -Cafe service call at +251919649443 address front of Zagol oil

Show more
Ethiopia11 258The language is not specifiedCareer15 837
Advertising posts
204
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-830 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Share DV-2025-Instructions.pdf
Show all...
🇺🇸🔤🔤 2025/2O16🇺🇸 ✅እረጅም አመት የስራ ልምድ ባላቸው Professional ባለሙያዎች 🔤🔤 2025 መሙላት ከፈለጉ በአካል ወይም ባሉበት በonline ማስሞላት ይችላሉ ብዙዎችን በለእድል ያደረገው  Adey Internet Cafe DV ማስሞላት መጀመራችንን ስንገልፅሎት በደስታ ነው። 🔔ልብ ይበሉ በአካል ሲመጡ በትክክል Adey internet Cafe መሆኑን ያረጋግጡ። 📍አድራሻችን ዛጎል ማደያ ፊትለፊት ባለው ካፌ ጎራ ይበሉ Adey Internet Cafe Boditi። ⭐️መልካም እድል!!⭐️ ➖➖➖➖➖➖➖         ✅ለበለጠ መረጃ 📞 +251926434948/+251919619443 📍Location Of Adey Internet Cafe  Boditi In front of Zagol Gas Station
Show all...
Repost from Natnael Mekonnen
ከመቶ ሺህ በላይ Passport ታትሞ ወደ አገር ውስጥ ገብቷል። ከመስከረም 15 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ቪዛ ኦን አራይቫል(Visa On arrival ) ይጀመራል። በቅርብ ወደ አመራርነት የመጡት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር  ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ዛሬ ለሚዲያ አባላት በሰጡት መግለጫ አዲሱ ጨመራር ወደ ሃላፊነት ከመጣ በኋላ ያከናወናቸው ተግባራት ዘርዝረዋል። 1. ተቋሙ ያለበትን ችግር በጥናት መለየት ስራ ተሰርቶ ችግሮች ተለይቷል። 2. ከመስከረም 15 ጀምሮ ቪዛ ኦን አራይቫል ይሆናል።ለየትኞቹ አገራት ነው የሚለው በቀጠይ በይፋ ይገለፃል። 3. ከ100ሺ በላይ ፓስፖርት ታትመው ገብተዋል። 4. 16ሺ 712 በአረብ አገር ለሚገኙ ዜጎች እንዲደርስ ተደርጓል። 5. አፍሪካን ጨምሮ በተለያዩ አገራት ለሚገኙ ዜጎች 4,176 ፓስፖርት እንዲደርስ በሂደት ላይ ነው 6. በሙስና እና ብልሹ አሰራር ውስጥ የሚገኙ አመራሮችና ሰራተኞች በህግ እንዲጠየቁ ተደርገው በእስር ያሉ ሲሀን ከፊሎቹ ደግሞ ምርመራ እየተደረገባቸው ይገኛል። 7. የ Passport  ቀጠሮ ያለፈበት ሰው ዘውትር ቅዳሜ መጥቶ መስተናገድ የሚችልበት ስርዓት ተዘርግቷል። 8. እስካሁን ከ300 ሺህ በላይ ዜጎች passport ለመውሰድ ተመዝግበው እየተጠባበቁ ናቸው። 9.የ Passport ቀጠሮ አስይዘው እየተጠባበቁ ያሉ ከ6 ወር በላይ ያለፈባቸው ሰዎች ቅድሚያ ተሰጥቶ የማቃለል ስራ ይሰራል።
Show all...
Repost from Natnael Mekonnen
ከመቶ ሺህ በላይ Passport ታትሞ ወደ አገር ውስጥ ገብቷል። ከመስከረም 15 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ቪዛ ኦን አራይቫል(Visa On arrival ) ይጀመራል። በቅርብ ወደ አመራርነት የመጡት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር  ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ዛሬ ለሚዲያ አባላት በሰጡት መግለጫ አዲሱ ጨመራር ወደ ሃላፊነት ከመጣ በኋላ ያከናወናቸው ተግባራት ዘርዝረዋል። 1. ተቋሙ ያለበትን ችግር በጥናት መለየት ስራ ተሰርቶ ችግሮች ተለይቷል። 2. ከመስከረም 15 ጀምሮ ቪዛ ኦን አራይቫል ይሆናል።ለየትኞቹ አገራት ነው የሚለው በቀጠይ በይፋ ይገለፃል። 3. ከ100ሺ በላይ ፓስፖርት ታትመው ገብተዋል። 4. 16ሺ 712 በአረብ አገር ለሚገኙ ዜጎች እንዲደርስ ተደርጓል። 5. አፍሪካን ጨምሮ በተለያዩ አገራት ለሚገኙ ዜጎች 4,176 ፓስፖርት እንዲደርስ በሂደት ላይ ነው 6. በሙስና እና ብልሹ አሰራር ውስጥ የሚገኙ አመራሮችና ሰራተኞች በህግ እንዲጠየቁ ተደርገው በእስር ያሉ ሲሀን ከፊሎቹ ደግሞ ምርመራ እየተደረገባቸው ይገኛል። 7. የ Passport  ቀጠሮ ያለፈበት ሰው ዘውትር ቅዳሜ መጥቶ መስተናገድ የሚችልበት ስርዓት ተዘርግቷል። 8. እስካሁን ከ300 ሺህ በላይ ዜጎች passport ለመውሰድ ተመዝግበው እየተጠባበቁ ናቸው። 9.የ Passport ቀጠሮ አስይዘው እየተጠባበቁ ያሉ ከ6 ወር በላይ ያለፈባቸው ሰዎች ቅድሚያ ተሰጥቶ የማቃለል ስራ ይሰራል።
Show all...