208
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-430 days
Posts Archive
ስላም እንደት ናችሁ!!
🏃♂➡️ ልዩ ትኩርት 🦜
👉የ2016 ዓም የ2ኛ መንፈቅ ዓመት
2ኛ ዙር የሞደል ፈተና ለ6ኛ ፣8ኛ እና
12ኛ ክፍል ከግንቦት 21_23/2016 ዓም ይሰጣል
👉የ2016 ዓ.ም የሳይንስና ፈጠራ
ስራዎች ኤግዚብሽን በከተማ
ደረጃ ከግንቦት 16_18/2016
ዓ.ም ይካሄዳል ።
👉የ2016 ዓ.ም የ2ኛ ወሰነ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና ከሰኔ 11_17/2016 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑ
👉ክልላዊ ፈተና ፦
የ8ኛ ክፍል ከሰኔ 4_5 /2016 እና
የ6ኛ ክፍል ከሰኔ 12_14/2016
👉ሀገር አቀፍ ፈተና የ12ኛ ከፍል፦
ማህበራዊ ሳይንስ ከሐምሌ
3_5/2016
ተፈጥሮ ሳይንስ ከሐምሌ
9_11/2016 ዓ ም
የሚሰጥ መሆኑን አውቃችሁ አስፈላጊውን ዝግጀት እንድታደርጉ እናሳስባለን ።
ማሳሰቢያ
የ1ኛ ዙር ሞደል ፈተና የሚይዘው ነጥብ 30% 2ኛ ዙር 30% እና የተከታታይ ምዜና 40% እንድሆን የአ.አ ትምህርት ቢሮ መወሰኑን እናሳውቃለን ።
ነገ እና ከነገ ወዲያ በበአሉ ምክንያት ትምህርት የለም የፈጠራ ስራ ውድድሩ አርብ በወረዳ ስለሚጀምር የፈጠራ ስራ የሰራችሁ ተማሪዎች አርብ በጥዋት ይዛችሁ ት/ቤት እንድትመጡ በመስራት ላይ ያለችሁ እንዲሁም ልትሰሩ ያሰባችሁ በእነዚህ ሁለት ቀናት አጠናቃችሁ አርብ ጠዋት ይዛችሁ በመምጣት2:30 ወደ ወረዳ ለውድድር እንሄዳለን
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ
የ2016 የትምህርት ዘመን የሳይንስ ፈጠራ አውደ ርዕይ
ከመጋብት 14 እስከ ግንቦት 11/2016 ዓም ይካሄዳል ፡፡
አውደ ርዕዩ የሚከናወንበት
በትምህርት ቤት ደረጃ መጋቢት 14 ቀን 2016ዓ.ም
በወረዳ ደረጃ ሚያዝያ 5-6 ቀን 2016ዓ.ም
በክፍለ ከተማ ደረጃ ሚያዚያ 18-19 ቀን 2016 ዓ.ም
በከተማ ደረጃ ግንቦት 9-11 ቀን 2016 ዓ.ም ሲሆን ግንቦት 11 ቀን 2016 ዓ.ም የሳይንስና ፈጠራ አውደ ርዕዩ ይጠናቀቃል፡፡
በከተማ ደረጃ የሚከናወንበት ቦታ ሳይንስ ሙዚየም ላይ ይሆናል፡፡
አውደ ርዕዩ የሚያካትታቸው
1 የተማሪዎችና የመምህር የሳይንስ ፈጠራ
2. የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች ወይም መምህራን የፈጠራ ስራ
3. የተሰሩ ጥናትና ምርምር
