en
Feedback
Makanisa deaf school info

Makanisa deaf school info

Open in Telegram
208
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-430 days
Posts Archive
photo content
+8

+5
Englis Answer grade 8.xlsx0.13 KB

+4
amharic g6 answer.docx0.17 KB

+9
G-8 Mathematics model exam 2 .pdf7.60 KB

ስላም  እንደት ናችሁ!! 🏃‍♂‍➡️ ልዩ ትኩርት 🦜 👉የ2016 ዓም የ2ኛ መንፈቅ ዓመት 2ኛ ዙር የሞደል ፈተና ለ6ኛ ፣8ኛ እና 12ኛ ክፍል ከግንቦት 21_23/2016 ዓም ይሰጣል 👉የ2016 ዓ.ም የሳይንስና ፈጠራ ስራዎች  ኤግዚብሽን በከተማ ደረጃ ከግንቦት 16_18/2016 ዓ.ም ይካሄዳል👉የ2016 ዓ.ም የ2ኛ ወሰነ ትምህርት  ማጠቃለያ  ፈተና ከሰኔ 11_17/2016 ዓ.ም የሚሰጥ  መሆኑ 👉ክልላዊ ፈተና ፦        የ8ኛ ክፍል ከሰኔ 4_5 /2016 እና       የ6ኛ ክፍል ከሰኔ  12_14/2016 👉ሀገር  አቀፍ ፈተና የ12ኛ ከፍል፦        ማህበራዊ  ሳይንስ ከሐምሌ             3_5/2016         ተፈጥሮ  ሳይንስ  ከሐምሌ           9_11/2016 ዓ ም የሚሰጥ  መሆኑን አውቃችሁ አስፈላጊውን ዝግጀት  እንድታደርጉ  እናሳስባለን ። ማሳሰቢያ የ1ኛ ዙር ሞደል ፈተና የሚይዘው ነጥብ 30% 2ኛ ዙር 30% እና የተከታታይ ምዜና 40% እንድሆን የአ.አ ትምህርት ቢሮ መወሰኑን እናሳውቃለን ።

+6
Share '2015 Grade 8 Amharic Model exam.pdf'

ለ2016ዓ/ም ሁለተኛ ወሰነ ትምህርት ጥያቄና መልስ የተመረጡ የት/ት አይነቶች እና ገፆች የሚከተለው ይሆናል።
+1
ለ2016ዓ/ም ሁለተኛ ወሰነ ትምህርት ጥያቄና መልስ የተመረጡ የት/ት አይነቶች እና ገፆች የሚከተለው ይሆናል።

photo content
+3

+1
Share 'General S.doc'

4_5780380537025729505.pdf2.34 KB

ነገ እና ከነገ ወዲያ በበአሉ ምክንያት ትምህርት የለም የፈጠራ ስራ ውድድሩ አርብ በወረዳ ስለሚጀምር የፈጠራ ስራ የሰራችሁ ተማሪዎች አርብ በጥዋት ይዛችሁ ት/ቤት እንድትመጡ በመስራት ላይ ያለችሁ እንዲሁም ልትሰሩ ያሰባችሁ በእነዚህ ሁለት ቀናት አጠናቃችሁ አርብ ጠዋት ይዛችሁ በመምጣት2:30 ወደ ወረዳ ለውድድር እንሄዳለን

photo content
+3

+1
Share 'Grade 8 Model maths (1).pdf'

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2016 የትምህርት ዘመን የሳይንስ ፈጠራ አውደ ርዕይ ከመጋብት 14 እስከ ግንቦት 11/2016 ዓም ይካሄዳል ፡፡ አውደ ርዕዩ የሚከናወንበት  በትምህርት ቤት ደረጃ መጋቢት 14 ቀን 2016ዓ.ም  በወረዳ ደረጃ ሚያዝያ 5-6 ቀን 2016ዓ.ም  በክፍለ ከተማ ደረጃ ሚያዚያ 18-19 ቀን 2016 ዓ.ም  በከተማ ደረጃ ግንቦት 9-11 ቀን 2016 ዓ.ም ሲሆን ግንቦት 11 ቀን 2016 ዓ.ም የሳይንስና ፈጠራ አውደ ርዕዩ ይጠናቀቃል፡፡  በከተማ ደረጃ የሚከናወንበት ቦታ ሳይንስ ሙዚየም ላይ ይሆናል፡፡ አውደ ርዕዩ የሚያካትታቸው 1 የተማሪዎችና የመምህር የሳይንስ ፈጠራ 2. የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች ወይም መምህራን የፈጠራ ስራ 3. የተሰሩ ጥናትና ምርምር

grade 8 2

grade 6 2

የ8ኛ ክፍል ወላጆች የተማሪውን ሙሉ ስም እና የእናት ስም እድሜ አይታችሁ ስህተት ካለ አሳውቁን

GRADE 8