en
Feedback
Deacon Chernet

Deacon Chernet

Open in Telegram

ነገር ግን በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና እውቀት እደጉ። ለእርሱ አሁንም እስከ ዘላለምም ቀን ድረስ ክብር ይሁን፤አሜን 2ኛ ጴጥ 3፡18 ጥቆማ ወይም ጥያቄ ካላቹ በዚህ የተለግራም ቦት👉🏽https://t.me/Cher2112bot ይጠቀሙ

Show more
1 623
Subscribers
+124 hours
No data7 days
-1030 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
July '26
July '26
+19
in 1 channels
June '26
+19
in 0 channels
Get PRO
May '26
+29
in 0 channels
Get PRO
April '26
+52
in 1 channels
Get PRO
March '26
+644
in 3 channels
Get PRO
February '26
+43
in 0 channels
Get PRO
January '26
+55
in 0 channels
Get PRO
December '25
+67
in 0 channels
Get PRO
November '25
+43
in 0 channels
Get PRO
October '25
+14
in 0 channels
Get PRO
September '25
+17
in 0 channels
Get PRO
August '25
+19
in 0 channels
Get PRO
July '25
+4
in 0 channels
Get PRO
June '25
+16
in 0 channels
Get PRO
May '25
+240
in 1 channels
Get PRO
April '25
+57
in 0 channels
Get PRO
March '25
+25
in 0 channels
Get PRO
February '25
+18
in 0 channels
Get PRO
January '25
+32
in 0 channels
Get PRO
December '24
+25
in 0 channels
Get PRO
November '24
+60
in 0 channels
Get PRO
October '24
+64
in 0 channels
Get PRO
September '24
+38
in 0 channels
Get PRO
August '24
+214
in 0 channels
Get PRO
July '24
+37
in 0 channels
Get PRO
June '24
+119
in 0 channels
Get PRO
May '24
+110
in 0 channels
Get PRO
April '24
+65
in 1 channels
Get PRO
March '24
+156
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
27 July+1
26 July+1
25 July0
24 July0
23 July+2
22 July0
21 July0
20 July+2
19 July0
18 July0
17 July0
16 July+3
15 July+2
14 July0
13 July0
12 July0
11 July0
10 July+1
09 July+1
08 July+1
07 July0
06 July+1
05 July0
04 July+1
03 July0
02 July+1
01 July+2
Channel Posts
እውነተኛው ክርስትና "እኔ" ሳይሆን "እኛ" እያሉ የሚኖሩት ሕይወት ነው። ክርስትናም ፍቅር ነው። እንደ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ፣ እንደነ ቅዱስ ባስልዮስ የድሆች ቁስል ከተሰማህ ረሃባቸው ከራበህ አንተ ክርስትያን ነህ። እስከ መስዋዕትነት ለመድረስ ከችግረኞች ጎን ከቆምክ የሚያስፈልግህ ሁሉ የሚያስፈልጋቸው መሆኑን ካመንክ እውነተኛ የክርስቶስ ተከታይ ነህ፡፡ #አቡነ_ሺኖዳ_lll

2
አጋንንት እጅግ በጣም ቀናተኛ ነው ነገር ግን እርሱን በሚመሰሉ አጋንንት አይደለም ፡፡ የሰው ልጅ ግን እርሱን በሚመስል የሰው ልጅ ይቀናል ። በአጋንንት የማይደረግ ክፋት በእኛ ዘንድ ይደረጋል ! #ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
227
3
እንግዲህ ክፋትን ሁሉ፣ ማታለልን ሁሉ፣ ግብዝነትን፣ ቅናትንና ሐሜትን ሁሉ አስወግዱ። በድነታችሁ እንድታድጉ፣ አዲስ እንደ ተወለዱ ሕፃናት ንጹሑን መንፈሳዊ ወተት ተመኙ፤ ጌታ መልካም መሆኑን ቀምሳችኋልና። 1ጴጥሮስ 2:2
418
4
ንብ የምትሞተው መቼ ነው ? የብልህ ሰው መገለጫው ይኼ ነውና ኹል ጊዜ የምታመሰግኑ ኹኑ፡፡ ክፉ ደረሰባችሁን? ይህስ እናንተ ከፈቀዳችሁ ክፉ አይደለም፡፡ ኹል ጊዜ አመስግኑ፤ ክፉ የኾነባችሁም መልካም ይኾንላችኋል፡፡ ከተወደደው ኢዮብ ጋር ኾናችሁ “የእግዚአብሔር ስም የተባረከ ይኹን" እያላችሁ አመስግኑ #ኢዮ.1:21:: እስኪ ንገሩኝ! ደረሰብኝ የምትሉት ክፉ ነገር ምንድን ነው? በሽታ ነውን? ታዲያ ይኼ'ኮ አዲስ ነገር አይደለም፡፡ ምክንያቱም ሥጋችን መዋቲና ለስቃይ የተጋለጠ ነውና፡፡ “ሀብት ንብረት ማግኘት አለብኝ" የሚል መሻት ነውን? ታዲያ ይኼ'ኮ ማግኘት የሚቻል ነው፤ ካገኙት በኋላ ግን መልሶ የሚጠፋና በዚህ ዓለም ብቻ የሚቀር ነው፡፡ ከወንድሞች የሚደርስ ሐሜትና የሐሰት ክስ ነውን? ታዲያ ተጐጂዎቹ'ኮ የሚያሙንና በሐሰት የሚከሱን ሰዎች እንጂ እኛው አይደለንም፡፡ “ኃጢአት የምትሠራ ነፍስ ትሞታለች” እንዲል ተጐጂዎቹ ይህን ኃጢአት የሚሠሩት እንጂ እኛው አይደለንም #ሕዝ.18፡4)፡፡ ተጐጂው ምንም በደል ሳይኖርበት ክፉ የሚደርስበት ሰው ሳይኾን ክፉ የሚያደርሰው ሰው ነው፡፡ ስለዚህ በዚህ ሙት ሰው ልትቈጡ አይገባም፤ ከዚያ ይልቅ ከሞት ይድን ዘንድ ልትጸልዩለት ይገባል እንጂ፡፡ ንብ የምትሞተው መቼ ነው ? ሌላውን ስትናደፍ ነው፡፡ እግዚአብሔር በዚህች ፍጥረት በወንድሞቻችን ላይ ልንቈጣ እንደማይገባ ያስተምረናል፡፡ የምንቈጣ (የምንናደፍ) ከኾነ ግን ቀድመን የምንሞተው እኛው ነን፡፡ ስንቈጣቸው የጎዳናቸው ይመስለን ይኾናል፤ ነገር ግን እንደዚያች ንብ ተጐጂዎቹ እኛው ነን፡፡ #ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
564
5
ስትበሳጭ፣ ነርቮችህን ተቆጣጠር፣ ምላስህንም ተቆጣጠር፤ የፊት ገጽታህንና እንቅስቃሴዎችህንም ተቆጣጠር። በምንም ያህል መጠን ቢበድሉህ እንኳ፣ ሌላውን ሰው እንድትበድል ለራስህ ፈቃድ አትስጥ። #ብፁዕ_አቡነ_ሺኖዳ
623
6
ከንስሐ አባትህ ጋር ስትሆን ጥያቄህን እንጂ ውሳኔህን አታቅርብላቸው፤ በልብህ ካሰብከው ጋር እንዲስማሙ ሳይሆን በሀሳብህ ላይ ሀሳባቸውንና ምክራቸውን እንዲሰጡህ አድርግ። #ብፁዕ_አቡነ_ሺኖዳ
781
7
‹‹ጸጋ ቢሰጥህ በተሰጠህ ጸጋ አመስግን ያልተሰጠህን እሻለሁ በማለት የተሰጠህን እንዳታጣ።›› #ማር_ይስሐቅ
1 069
8
በመስቀል ምልክት ሳታማትብ ከቤትህ አትውጣ፡፡ በትር፣ መሳሪያ፣ የማይበገር ምሽግም ይሆንሀል፡፡ ሰውም ሆነ ጋኔን አንተን ለማጥቃት አይደፍሩም፤ እንደዚህ ያለ ኃይለኛ የጦር ትጥቅ ታጥቀሃልና፡፡ ይህም አንተ ልክ እንደ ወታደር እንደሆንክ፣ ከአጋንንት ጋር ለመዋጋት ዝግጁ እንደሆንክ፣ በድልም አክሊልን እንደምታገኝ ምልክት ነው፡። መስቀሉ ሞትን አሸንፏል፣ ኃጢአትን አጥፍቷል፣ ሲኦልን ባዶ አድርጓል፣ ሰይጣንን ከዙፋን አውርዷል፣ አጽናፈ ዓለሙንም ወደ እግዚአብሔርመልሷል፡፡ ታዲያ ኃይሉን ትጠራጠራለህ? መስቀሉ ይህን ኹሉ ድንቅ ነገር አድርጎልናል፤ መስቀል በአጋንንት ፊት የቆመ የሽንፈታቸው መታሰቢያ ነው፤ ክርስቶስ እባቡን የገደለበት ሰይፍም ነው:: መስቀል የአብ ፈቃድ፣ የአንድያ ልጁ ክብር፣ የመንፈስ ቅዱስ ደስታ፣ የመላእክት ውበት፣ የቤተክርስቲያን ጠባቂ ነው፡፡ ጳውሎስም እንዳለው መስቀል የቅዱሳን መከታ ነው፤ የዓለም ኹሉ ብርሃንም ነው፡፡ #ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
993
9
እንኳን ለመጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ሰኔ ሠላሳ በዚች ዕለት ነቢይሰማዕትና ሐዋርያ የሆነ መጥምቁ ዮሐንስ ተወለደ። በስምንተኛውም ቀን ሊገዝሩት መጡ በአባቱ ስም ዘካርያስ ብለው ጠሩት። እናቱ ግን አይሆንም ዮሐንስ ይባል አለች። ከዘመዶችሽ ስሙ እንዲህ የሚባል የለም አሏት። አባቱንም ጠቅሰው ማን ሊባል ትወዳለህ አሉት። እርሱም ብራና ለምኖ ስሙ ዮሐንስ ይባል ብሎ ጻፈ። ሁሉም አደነቁ። ያን ጊዜም አንደበቱ ከድዳነት ተፈትቶለት ተናገረ። የበለጠ ለማንበብ 👇 ስንክሳር ዘሰኔ ፴ (30) ሉቃስ ፩ :፶፯ – ፍ፡ም(1:57-ፍ:ም)
975
10
እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ; እኔ አምላክህ ነኝና አትደንግጥ። አበረታሃለሁ፥ አዎን እረዳሃለሁ፥ በጽድቄም ቀኝ እይዝሃለሁ። ኢሳ 41:10 Fear not, for I am with you; Be not dismayed, for I am your God. I will strengthen you, Yes, I will help you, I will uphold you with My righteous right hand. Isaiah 41:10
966
11
የየበዓላቱና የየሳምንቱ  ምስባክ  እንድሁም የቅዳሴ ምንባባት ከአማርኛ ትርጒም ጋር የሚቀርቡበት ቻናል ነው👇ተቀላቀሉ @Fenoteyared @Fenoteyared @Fenoteyared
910
12
እግዚአብሔር ሆይ፤ የተገፉትን ምኞት ትሰማለህ፤ ልባቸውን ታበረታለህ፤ ጆሮህንም ወደ እነርሱ ጣል ታደርጋለህ፤ ከዐፈር የተፈጠረ ሰው ከእንግዲህ እንዳያስጨንቃቸው፣ አንተ ለድኻ አደጉና ለተገፋው ትሟገታለህ። መዝሙር 10፥17-18
1 003
13
በፍቅር እና ምኞት መካከል ያለው ትልቅ ልዩነት ይህ ነው: ፍቅር ሁል ጊዜ መስጠት ይፈልጋል, ምኞት ግን ሁልጊዜ መውሰድ ይፈልጋል. "This is the big difference between love and lust: love always wants to give, whereas lust wants always to take'' #Pope_Shenouda_III
1 089
14
እግዚአብሔር ወደ ቤተ ክርስቲያን የተመላለስክበትን ግዜያት ፣ችግር ለመፍታት የወስድካቸውን እርምጃዎች አይረሳም፤ ለሐዘንተኛ የሰጠኸውን ፈገግታ ወይም ሐዘንተኛውን ያጽናናህበትን መጽናኛ ቃል አይረሳም። #Pope_Shenouda_III
1 139
15
እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
1 195
16
እግዚአብሔርን እንደ ጓደኛህ አድርገው፤ ስለ ሁሉም ነገር ንገረው፣ በአጠገብህ እንዳለም ይሰማህ። በሁሉም ጉዳይ ውስጥ እርሱን አስገባው። ለምሳሌ ያህል፦ ስትነቃ እንዲህ በለው፦ 'ጌታ ሆይ፤ ሌሊቱን በሰላም ስላሳደርከኝ አመሰግንሃለሁ፤ ቀኑንም በሰላም እንድታውለኝ እለምንሃለሁ። ፍቅርህን ስጠኝ፣ በአንተም ላይ ኃጢአት እንዳላደርግ እርዳኝ።' ከዚያም ፊትህን ስትታጠብና ውኃው በፊትህ ላይ ሲፈስ እንዲህ በለው፦ 'በሂሶጵ እርጨኝ እነጻማለሁ፤ እጠበኝ ከበረዶም ይልቅ ነጭ እሆናለሁ።' ደግሞም እንዲህ በለው፦ 'ዋናው ነገር የሥጋ ንጽሕና ሳይሆን የመንፈስ ንጽሕና ነው። ለሥጋዬ ንጽሕና እንድጠነቀቅ እንደረዳኸኝ ሁሉ፣ ለነፍሴም ንጽሕና እንድጠነቀቅ እርዳኝ። #Pope_Shenouda_III
1 310
17
◽️ “እጅግ የተከበርህ ወዳጄ ሆይ አካላዊ የእግዚአብሔር ቃልን በጸሎትህ ስትጠራውና ያለ ስለት የጌታችንን ቅዱስ ሥጋዉንና ክቡር ደሙን በምትፈትትበት ጊዜ ስለኔ መጸለይንና መማለድን አታቋርጥ፡፡”  -ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናንዙ፣ ሃይማኖተ አበው
1 133
18
◽️ “እጅግ የተከበርህ ወዳጄ ሆይ አካላዊ የእግዚአብሔር ቃልን በጸሎትህ ስትጠራውና ያለ ስለት የጌታችንን ቅዱስ ሥጋዉንና ክቡር ደሙን  በምትፈትትበት ጊዜ ስለኔ መጸለይንና መማለድን አታቋርጥ፡፡”  -ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናንዙ፣ ሃይማኖተ አበው
1
19
እንደ አንድ አካል ሆናችሁ የተጠራችሁበት የክርስቶስ ሰላም በልባችሁ ይንገሥ፤ የምታመሰግኑም ሁኑ። የክርስቶስ ቃል በሙላት ይኑርባችሁ፤ እርስ በርሳችሁ በጥበብ ሁሉ ተማማሩ፤ ተመካከሩ፤ በመዝሙርና በማሕሌት፣ በመንፈሳዊም ቅኔ በማመስገን በልባችሁ ለእግዚአብሔር ዘምሩ #ወደ_ቆላስይስ_፲፭:፲፯_15:17
1 154
20
በፍጹም ተስፋ አትቁረጥ፥ ሕይወት አልባ ብትሆን፥ ከእነዚህ ድንጋዮች ለአብርሃም ልጆች ሊያስነሣለት እግዚአብሔር ይችላልና፥ #ማቴ 3፡9 አንተም ያለ ጥርጥር ከብዙ ድንጋዮች ትበልጣለህ። #Pope_Shenouda_III
1 906