✞ ተዋሕዶ ✞ 🇹 🇪 🇼 🇦 🇭 🇪 🇩 🇴
"ሥርዓትን እማር ዘንድ ያስጨነከኝ መልካም ሆነልኝ" መዝ 118 (119) ፥ 71 ይህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማንና ቀኖናን ትውፊትን እንዲሁም አስተምሮን የጠበቁ የተለያዩ የሚያስተምሩ ነገሮች ይለቀቁበታ፡፡ ግሩፑ http://t.me/OrthodoxTewahedo12 ይህ Channel #ሐምሌ 26/2010 ዓ.ም አ/ጀመረ ለአስተያየት 📥 ➩ @Tewahedo12_bot
Show more- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Data loading in progress...
✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ✍️"አሁን ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነስቷል" 📖1ኛ ቆሮ 15÷20 “ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን” (ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ ተነሣ) “በዐቢይ ኀይል ወሥልጣን” (በገናና ኀይልና ሥልጣን) “ዐሠሮ ለሰይጣን” (ሰይጣንን ዐሰረው) “አግአዞ ለአዳም” (አዳምን ነጻ አወጣው) “ሰላም” (ፍቅር አንድነት ሆነ) “እምይእዜሰ” (ከእንግዲህስ) “ኮነ” (ሆነ) “ፍሥሐ ወሰላም” (ደስታ ሰላም) ✥•••• ●◉ ✞ ◉●••••✥ ቅድስት ቤተክርስቲያን ✥•••• ●◉ ✞ ◉●••••✥ ❖ ሐሙስን ቤተክርስቲያን "እለተ አዳም" ብላ እንደምታከብር ትናንት የተመለከትን ሲሆን አርብን ደግሞ ቤተክርስቲያን "ቅድስት ቤተክርስቲያን" ብላ ታከብረዋለች። 📌…