321
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ለት/ቤታችን የተማሪ ወላጆች በሙሉ
የሁለተኛው ሴሚስተር መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደት የሚጀምረው በ4/06/2016 ዓ.ም መሆኑን እየገለጽን የት/ቤቱን የደንብ ልብስ አለባበስ ፤የፀጉር አቆራረጥ እና መሰል የተማሪ የስነ-ምግባር ደንቦችን ሳይተላልፉ ወደ ት/ቤት እንዲመጡ በማድረግ የወላጅነት ድርሻችሁን እንድትውጡ ስንል በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ ይህን ሳያደርግ ውድ ት/ት ቤት በሚመጣ ማንኛውም ተማሪ ላይ ት/ቤቱ በዕለቱ የሚወስነዉ የጥፋት ውሳኔ ሃላፊነቱን ወላጅ የሚወስድ ይሆናል፡፡
Repost from Shibu Ejersa Grade 11
The 12th grade natural and social science model exam, which is organized at the sub-city level, and given for 3 consecutive days, has started today
.የተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊ ዎች ነገ በ29/4/2016 ዓ.ም ሙሉ ቀን ትምህርት የማይኖር መሆኑን እየገለፅን በ30/4/2016ዓ.ም ግን መደበኛው የመማር ማስተማር እንደሚቀጥል እናሳስባለን፡፡
Repost from Shibu Ejersa Grade 11
እንኳን ደስ ያላችሁ የት/ቤታችን መ/ራን እና ማህበረሰብ በሙሉ በክላስተር ደረጃ በተደረገ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የጥያቄና መልስ ውድድር ተሳታፊ የነበሩ ልጆቻችን በተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ናታኒም ነፃነት ምንም ጥያቄ ሳይስት 1ኛ፤ በማህበራዊ ሳይንስ ተማሪ አቤሜሌክ ጀምስ 2 ጥያቄ ብቻ በመሳት የመለያ ተጨማሪ 1 ጥያቄ በመመልስ ጠንካራ ፉክክር አድርጎ 2ኛ በመውጣት ለራሳቸው የሜዳሊያ ለት/ቤቱ የዋንጫ ሽልማት ያመጡ መሆኑን ስንገልፅ በታላቅ ደስታ ነው !!!!!!
ለ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በሙሉ
ነገ ሙሉ ቀን መደበኛ ትምህርት የሚሰጥት ቀን እንጂ የብሔር ብሔርሰቦች ቀን የሚከበርበት አይደለም፡፡
ለተከበራችሁ ወላጆች/ አሳዳጊዎች( ነገ የአጋማሽ ፈተና ለሚጨርሱና ለሰርቪስ ተጠቃሚ ተማሪ ወላጆች)
በቅድሚያ የማክበር ሰላምታችን እያቀረብን ነገ 28/03/16 ዓ.ም የ1ኛ ደረጃና KG ተማሪዎች ፈተና ጨርስው መደበኛ ት/ት እንደሚጀምሩ ይታውቃል ስለሆነም ያለሰርቪስ መመለስ የማትችሉ የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች የስርቪስ መውጫ ሰዓት በመደበኛ ስዓት መሆኑን እየገለፅን ከፈተና ቦኋላ በት/ቤት ቅጥር ግቢ እና ቤተ-መፅሐፍ ውስጥ እያነበቢችሁ መቆየት የምትችል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ለ2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ ወላጆች በሙሉ ነገ ማለትም ህዳር 11/2016 አ.ም በተማሪዎች የሩብ አመት ውጤት ዙሪያ ከመ/ራን ጋር ውይይት ስለሚኖር ትምህርት የሚኖረው ለግማሽ ቀን ሲሆን ሰርቪስ ተጠቃሚ ተማሪዎች ሁለት ክፍለ ጊዜ ት/ቤት ውስጥ ቆይተው ሰርቪስ መጠቀም የሚችሉ መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን እንትልኩ ስንል በትህትና እናሳውቃለን፡፡
Repost from Shibu Ejersa Grade 11
በ2015 ዓ.ም ካስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውስጥ በመቁረጫ ነጥቡ መሰረት ወጪያቸው በመንግስት ሳይሸፈንበመንግሰት ዩኒቨርስቲ እና በግል ተቋማት በመግባትና የRemedial ፕሮግራም መከታተል የሚችሉ ተማሪዎች የሚከተሉት ናቸዉ
በ2015 ዓ.ም ካስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውስጥ በመቁረጫ ነጥቡ መሰረት ወጪያቸው በመንግስት ሳይሸፈንበመንግሰት ዩኒቨርስቲ እና በግል ተቋማት በመግባት የRemedial ፕሮግራም መከታተል የሚችሉ ተማሪዎች የሚከተሉት ናቸዉ
Repost from Shibu Ejersa Grade 11
በ2015 ዓ.ም ካስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውስጥ በመቁረጫ ነጥቡ መሰረት ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ በመንግሰት ዩኒቨርስቲ መግባትና የRemedial ፕሮግራም መከታተል የሚችሉ ተማሪዎች የሚከተሉት ናቸዉ
የተከበራችሁ የትምህርት ቤታችን ወላጆች እና የት/ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ በ2015 ዓ.ም ካስፈተናቸው 71 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውስጥ ሁሉም ተማሪዎች (95%) በቀጥታና በማሻሻያ ፕሮግራም በመንግሰትና በግል ተቋማት ገብተው ትምህርታቸውን መከተተል የሚያስችል ውጤት በማምጣታቸው የተሰማንን ደስታ እየገለፅን የማሻሻያ ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችለው የመቁረጫ ነጥብም ስለተወሰነ ከላይ ካጋራናቸው ተማሪዎች በተጨማሪ በመቁረጫ ነጥቡ መሰረት በመንግስት ተቋማት (ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) እና ወጪያቸው በመንግሰት ሳይሸፍን በመንግሰት እና በግል ተቋማት መግባትና የRemedial ፕሮግራም መከታተል የሚችሉ ቀሪ ተማሪዎቻችን ውጤት በቅርቡ በቴሌግራም ቻናላችን ይፋ የምናደርግ መሆኑ እንገልጻለን፡፡
